Deuteronomy 29:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ደድሕሬኹም ዚትንስኡ ደቅኹም፡ ካብ ርሑቕ ሃገር ዚመጽእ ጓና ድማ፡ መዓት እታ ሃገርን ነቲ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊኣ ዘንበረላ ሕማማትን ምስ ረኣዩ፡ ከምዚ ኪብሉ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ከዚ​ያም በኋላ የሚ​ነሣ ትው​ልድ፥ ከእ​ና​ን​ተም በኋላ የሚ​ሆኑ ልጆ​ቻ​ችሁ ከሩቅ ሀገ​ርም የሚ​መጣ እን​ግዳ፥ የዚ​ችን ሀገር መቅ​ሠ​ፍት፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም በላ​ይዋ የላ​ከ​ውን ሥቃ​ይ​ዋን፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከዚያም በኋላ የሚነሣ ትውልድ ከእናንተም በኋላ የሚሆኑ ልጆቻችሁ ከሩቅ አገርም የሚመጣ እንግዳ፥ የዚህን አገር መቅሠፍት፥ እግዚአብሔርም በእርስዋ ያደረገውን ሥቃይዋን፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “የሚቀጥለው ትውልድ ከእናንተ በኋላ የሚተኩት ልጆቻችሁና ከሩቅ አገር የሚመጡ እንግዶች በምድሪቱ የደረሰውን ታላቅ መቅሠፍትና ጌታ ያመጣባቸውን በሽታዎች ያያሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ስንፐ ይያ የለታይ፥ ህንተ ዛሪነ ሃኮ ደርያፐ ይያ ሀራ ቢታ አሳይ መና ጎዳይ ህንተ ቦላ አሄዳ ቦሻነ ሀርግያ በአና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Sintsappe yiyaa yeletay, hintte zariinne haako deriyaappe yiyaa hara biittaa Asay Med'inaa Goday hintte bolla aheedda boshaanne harggiyaa be'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Sinththafe yaana yeletay, intte zareynne haaho dereppe yaana hara biitta asay GODAY intte bolla ehida boshaanne metoza be7ana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሲንፌ ያና ዬሌታይ፥ ኢንቴ ዛሬይኔ ሃሆ ዴሬፔ ያና ሃራ ቢታ ኣሳይ ጎዳይ ኢንቴ ቦላ ኤሂዳ ቦሻኔ ሜቶዛ ቤኣና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያና የለተይ፥ ህንተ ሼሻይነ ሃሆ ቢታፈ ያ ሀራ ቢታ አሳይ፥ ጎዳይ ህንተ ቦላ ኤህዳ ጋዱዋነ ሀርግያ በአና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yaana yeletethay, hinte sheeshaynne haaho biittafe yaa hara biitta asay, Goday hinte bolla ehida gaduwanne hargiya be7ana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የሚቀጥለው ትውልድ ከእናንተ በኋላ የሚተኩት ልጆቻችሁና ከሩቅ አገር የሚመጡ እንግዶች በምድሪቱ የደረሰውን ታላቅ መቅሠፍትና እግዚአብሔር (ያህዌ) ያመጣባቸውን በሽታዎች ያያሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “በሚመጡት ትውልዶች፥ ዘሮቻችሁና ከሩቅ አገር የመጡ የውጪ አገር ሰዎች እግዚአብሔር በምድራችሁ ላይ ያመጣውን ጥፋትና በሽታ ያያሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ብድሕሬኹም ዝለዓሉ ደቅኹምን ካብ ርሑቕ ሃገር ዝመፁ ባዕዳንን ከዓ ናይዛ ሃገር እዚኣ መዓትን እቲ እግዚኣብሄር ዘምፅአላ ሕማምን ክሪኡ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ዳሕራይ ወለዶ፡ ብድሕሬኹም ዚትንስኡ ደቅኹምን ካብ ርሑቕ ሃገር ዝመጹ ጓናን ከአ ናይ እዛ ሃገር እዚኣ መዓትን እቲ እግዚኣብሄር ዘምጽኣላ ሕማምን ምስ ዚርእዩ ክብሉ እዮም፡