Deuteronomy 29:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | የሆዋ ድማ ከምቲ ኣብዛ መጽሓፍ ሕጊ እዚኣ እተጻሕፈ ዅሉ መርገም ኪዳን፡ ካብ ኵሎም ነገዳት እስራኤል ብኽፉእ ኪፈልዮ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም በዚህ ሕግ መጽሐፍ እንደ ተጻፈው እንደ ቃል ኪዳኑ ርግማን ሁሉ ከእስራኤል ነገዶች ሁሉ ለጥፋት ይለየዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም በዚህ ሕግ መጽሐፍ እንደ ተጻፈው እንደ ቃል ኪዳኑ እርግማን ሁሉ ከእስራኤል ነገዶች ሁሉ ለጥፋት ይለየዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚህ የሕግ መጽሐፍ በተጻፈው የኪዳኑ ርግማን መሠረት ጌታ እርሱን ከእስራኤል ነገዶች ሁሉ ለጥፋት ይለየዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሀ ህግያ ማጻፋን ጻፈቴዳ ሸቃ ጫቁዋዳን ሄ አሳ እስራኤልያ አሳፐ ሻኪደ ይሳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday ha Higgiyaa Mas'aafan s'aafetteedda shek'k'aa c'aak'uwaadan he asaa Israa'eeliyaa asaappe shaakkiide d'ayissana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hayssa wogaa maxaafan xaafettida qanggeththa qaalaa mala GODAY izaade Isra7eele asaa ubbaa garsafe dumma shaakki dhayssana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃይሳ ዎጋ ማጻፋን ጻፌቲዳ ቃንጌ ቃላ ማላ ጎዳይ ኢዛዴ ኢስራኤሌ ኣሳ ኡባ ጋርሳፌ ዱማ ሻኪ ይሳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ሀ ህገ ማፃፋን ፃፈትዳ ባደ ጫቆ ቃላዳ ሄ ኡራ እስራኤለ ግዶፈ ሻክድ ይሳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday ha higge maxaafan xaafetida baadetha caaqo qaalada he uraa Isra7eele giddofe shaakidi dhaysana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚህ የሕግ መጽሐፍ በተጻፈው የኪዳኑ ርግማን መሠረት፣ እግዚአብሔር (ያህዌ) እርሱን ከእስራኤል ነገዶች ሁሉ ለጥፋት ይለየዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር እንደዚህ ያለውን ሰው በዚህ የሕግ መጽሐፍ በተጻፈው የእርግማን ቃል ኪዳን መሠረት ከእስራኤል ነገዶች መካከል አውጥቶ ያጠፋዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ ኸምቲ ኣብ መፅሓፍ እዝ ሕጊ እዙይ ተፅሒፉ ዘሎ ዅሉ ናይ ኪዳን መርገም፥ ካብ ኵሎም ነገድ እስራኤል ንጥፍኣት ክፈልዮ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ድማ ከምቲ ኣብ መጽሓፍ እዚ ሕጊ እዚ ተጽሒፉ ዘሎ ኽሉ መርገም ኪዳን፡ ካብ ኩሎም ነገድ እስራኣኤል ናብ ክፉእ ኪፈልዮ እዩ። |