Deuteronomy 29:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሙሴ ንብዘሎ እስራኤል ጸዊዑ ከምዚ በሎም፦ እግዚኣብሄር ኣብ ምድሪ ግብጺ ንፈርኦንን ንዅሎም ገላዉኡን ንብዘላ ምድሩን ኣብ ቅድሚ ኣዒንትኹም ዝገበሮ ዅሉ ርኢኹም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴም የእስራኤልን ልጆች ሁሉ ጠርቶ አላቸው፥ “እግዚአብሔር በፊታችሁ በግብፅ ምድር፥ በፈርዖንና በሹሞቹ ሁሉ፥ በምድሩም ሁሉ ያደረገውን ሁሉ፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴም የእስራኤልን ልጆች ሁሉ ጠርቶ አላቸው። እግዚአብሔር በፊታችሁ በግብፅ ምድር በፈርዖንና በባሪያዎቹ ሁሉ በምድሩም ሁሉ ያደረገውን ሁሉ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴም እስራኤላውያንን ሁሉ ጠርቶ እንዲህ አላቸው፦ “ጌታ በዐይኖቻችሁ ፊት በግብጽ ምድር፥ በፈርዖን፥ በአገልጋዮቹ ሁሉና በመላ አገሩ ላይ ያደረገውን አይታችኋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሙሴ እስራኤልያ አሳ ኡባ ጼስ ሺሺደ፥ ኡንቱንቶ ኦድያባይ ሀዋ፦ “መና ጎዳይ ህንተ ስንን ግብጼ ካትያ ቦላ፥ አ ኦላንቻቱዋ ኡባ ቦላነ አ ቢታ ኡባ ቦላ ኦዳዋነ ጋዳዋ ህንተ አይፍያን በኤድታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Muse Israa'eeliyaa asaa ubbaa s'eesi shiishiide, unttunttoo odiyaabay hawaa: «Med'inaa Goday hintte sintsan Gibs'e kaatiyaa bolla, Aa olanchchatuwaa ubbaa bollanne Aa biittaa ubbaa bolla ootseeddawaanne gatseeddawaa hintte ayifiyaan be'eeddita. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Musey Isra7eele asaa ubbaa xeygidi, GODAY Gibxe kawo bolla, iza shuumeta bollanne ubba deraa bolla izi ooththidayssa, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሙሴይ ኢስራኤሌ ኣሳ ኡባ ጼይጊዲ፥ ጎዳይ ጊብጼ ካዎ ቦላ፥ ኢዛ ሹሜታ ቦላኔ ኡባ ዴራ ቦላ ኢዚ ኦዳይሳ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሙሰይ እስራኤለ አሳ ኡባ ፄግ ሺሽድ፥ ሀይሳዳ ያግስ። ጎዳይ ግብፀ ካዋ ቦላ፥ እያ ኦላንቾታ ቦላነ እያ ቢታ ኡባ ቦላ ኦዳባነ ጋዳባ ህንተ፥ ህንተ አይፈን በእደታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Musey Isra7eele asaa ubbaa xeegi shiishidi, haysada yaagis. Goday Gibxe kawa bolla, iya olanchota bollanne iya biitta ubbaa bolla oothidabaanne gathidaba hinte, hinte ayfen be7ideta. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሙሴ እስራኤላውያንን ሁሉ ጠርቶ እንዲህ አላቸው፦ እግዚአብሔር (ያህዌ) በግብፅ፣ በፈርዖን፣ በሹማምቱ ሁሉና በመላ አገሩ ላይ ያደረገውን ሁሉ ዐይኖቻችሁ አይተዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሙሴም የእስራኤልን ሕዝብ ጠርቶ እንዲህ አላቸው፦ “እግዚአብሔር በግብጽ ንጉሥ፥ በመኳንንቱና በመላ ሀገሪቱ ላይ ያደረገውን ሁሉ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሙሴ ድማ ንዅሎም ደቂ እስራኤል ፀዊዑ ኸምዙይ በሎም፦ “እግዚኣብሄር ኣብ ግብፂ ንፈርዖንን ንዅሎም ሹመኛታቱን ንዅላ ምድሩን ዝገበሮ ርኢኹም ኢኹም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሙሴ ድማ ንብዘለው እስራኤል ጸውዔ በሎም ድማ፡ እግዚኣብሄር ኣብ ምድሪ ግብጺ ንፈርኦንን ንኹሎም ንገላውን ንኹሉ ምድሩን ኣብ ቅድሚ ኣዒንትኹም ዝገብሮ፡ እቲ ኣዒንትኻ ዝረአያኦ ዓበይቲ ፈተናታት፡ እቲ ትእምርታታትን ዓበይቲ ተኣምራትን ከአ ንስኻትኩም ርኢኹም ኢኹም። |