Deuteronomy 29:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ቃል እዚ መርገም እዚ ምስ ሰምዐ ድማ፡ ኣብ ልቡ ይባርኽ እሞ፡ ኣብ ልዕሊ ጽምኢ ስኽራን ክውስኽ፡ ብሓሳብ ልበይ እኳ እንተ ተመላለስኩ፡ ሰላም ክረክብ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “የዚ​ህ​ንም ርግ​ማን ቃሎች በሰ​ማ​ችሁ ጊዜ በልቡ ‘ይህን በልቤ ስን​ፍና በማ​ድ​ረግ ሄጃ​ለ​ሁና ይቅር ይለ​ኛል’ የሚል ቢኖር የበ​ደ​ለኛ ፍዳ ካል​በ​ደለ ጋር እን​ዳ​ይ​ተ​ካ​ከል፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የዚህንም እርግማን ቃሎች የሰማ ሰው። ምንም እንኳ በልቤ ደንዳንነት ብሄድ፥ ለጥማቴም ስካር ብጨምር፥ ሰላም ይሆንልኛል ብሎ ሰውነቱን በልቡ የሚባርክ ቢኖር፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንደዚህ ያለው ሰው የዚህን መሐላ ቃል በሚሰማበት ጊዜ፥ በልቡ ራሱን በመባረክ፥ ‘ምንም እንኳ እንደ ልቤ ደንዳናነት ብሄድ ሰላም አለኝ’ ብሎ ያስባል። ይህም በለምለሙም ሆነ በደረቁ መሬት ላይ ጥፋትን ያመጣል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ሀ ጫቁዋ ቃላ ስሲደ፥ ባረ ዎዛናን፥ ‘ታ ሸንያን ታን ቦፐካ፥ አያ መቱነ ባዋ’ ያጊደ ባረና ጭሞፐ፥ ሄዋ ማላ አሳይ ሎኦቱዋ ቦላነ ኢታቱዋ ቦላ ባሻ አሀና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Ha c'aak'uwaa k'aalaa sisiide, bare wozanaan, ‹Ta sheniyaan taani booppekka, ayaa metuunne baawa› yaagiide barena c'immooppe, hewaa mala Asay lo"otuwaa bollanne iitatuwaa bolla bashshaa ahana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ha caaqo qaalaa siyidi ba wozinan, «Tani ta shene mala diikkoka taas saroy dees» giidi bana cimmiko hessa mala asi lo7ota bollanne iitata bolla bash ehana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃ ጫቆ ቃላ ሲዪዲ ባ ዎዚናን፥ «ታኒ ታ ሼኔ ማላ ዲኮካ ታስ ሳሮይ ዴስ» ጊዲ ባና ጪሚኮ ሄሳ ማላ ኣሲ ሎኦታ ቦላኔ ኢታታ ቦላ ባሽ ኤሃና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀ ጫቆ ቃላ ስእድ፥ ባ ዎዛናን፥ “ታ ሸነን ታኒ ቢኮካ፥ መቶይ ባዋ” ያግድ ባና ጭምኮ፥ ሄሳ መላ አስ ሎኦታ ቦላነ ኢታታ ቦላ ዮ ኤሄስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ha caaqo qaala si7idi, ba wozanan, “Ta shenen taani biikoka, metoy baawa” yaagidi bana cimmiko, hessa mela asi lo77ota bollanne iitata bolla dhayo ehees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንዲህ ያለው ሰው የዚህን መሐላ ቃል በሚሰማበት ጊዜ፣ በልቡ ራሱን በመባረክ፣ “እንደ ልቤ ሐሳብ ብኖርም እንኳ ሰላም አለኝ” ብሎ ያስባል። ይህም በለምለሙም ሆነ በደረቁ መሬት ላይ ጥፋትን ያመጣል ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንደዚህ ያለው ሰው የዚህን ርግማን ቃላት ሰምቶ ምንም እንኳ በራሴ መንገድ ብቀጥል እኔ እድናለሁ ብሎ በልቡ ቢያስብ በደጎችና በክፉዎች ሰዎች ላይ ጥፋትን ያመጣል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ንቓል እዝ መርገም እዙይ ሰሚዑ፥ ብልቡ ‘ኣነስ ብትሪ ልበይ ከም ድሌተይ ክኸይድ እየ፤ ኵሉ ነገር ከዓ ሰናይ ክኾነለይ እዩ’ ዝብል ሓደ ኸይህሉ ተጠንቀቑ። እዝ ሰብ እዙይ ንዅልኻትኩም ንሕያዎትን ንኽፉኣትን ናይ ጥፍኣት ምኽንያት ክኸውን ይኽእል እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ከይኸውን ድማ፡ ቃላት እዚ መርገም እዚ ሰሚዑስ፡ ብልቡ ነታ ነፍሱ ኸምዚ ኢሉ ዚባርኽ፡ ኣነስ ብትሪ ልበይ እንተ ኸድኩ ንጽምአተይ ድማ ስኽራን እንተ ወሰኽኩሉ፡ ሰላም ይኹነለይ።