Deuteronomy 29:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ መንጎኹም ሰብኣይ ወይ ሰበይቲ ወይ ስድራ ቤት ወይ ነገድ፡ ሎሚ ልቦም ካብ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ዚርሕቕ፡ ንኣማልኽቲ እዞም ኣህዛብ እዚኣቶም ኬገልግሉ ኣይምሃለዉ። ኣብ ማእከልኩም ሓሞትን ሓሞትን ዝፈሪ ሱር ከይህሉ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሄዶ የእ​ነ​ዚ​ያን አሕ​ዛብ አማ​ል​ክት ያመ​ልክ ዘንድ ከአ​ም​ላ​ካ​ችሁ ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ልቡን ዛሬ የሚ​ያ​ስት ወንድ ወይም ሴት ወይም ወገን ወይም ነገድ አይ​ኑ​ር​ባ​ችሁ፤ ሐሞ​ትና እሬ​ትም የሚ​ያ​በ​ቅል ሥር አይ​ሁ​ን​ባ​ችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሄዶ የእነዚያን አሕዛብ አማልክት ያመልክ ዘንድ ከአምላኩ ከእግዚአብሔር ልቡን ዛሬ የሚያስት ወንድ ወይም ሴት ወይም ወገን ወይም ነገድ አይኑርባችሁ፤ ሐሞትና እሬትም የሚያበቅል ሥር አይሁንባችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የእነዚህን ሕዝቦች አማልክት ለማምለክ ልቡን ከጌታ ከእግዚአብሔር የሚመልስ ወንድም ሆነ ሴት ቤተሰብም ሆነ ነገድ ዛሬ ከመካከላችሁ እንዳይኖር ተጠንቀቁ፤ ከመካከልህ እንዲህ ያለውን መርዘኛና መራራ የሆነ ፍሬ የሚያበቅል አይገኝባችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀ ህንተፐ ኦንነ አቱማዋ ግድና ማጫዋ ግድና፥ እት ጎልያ አሳ ግድና ዛረ ግድና፥ መና ጎዳፐ፥ ኑ ጾሳፐ፥ ሸርእ ጊደ፥ ሀራ ካዉተቱዋ ጾሳቶ ጎይነናዳን ናገትተ። ሄዋ ኦያ አሳይ ጫምያነ ዎያ አይፍያ አይፍያ ም ጻጱዋ ግዳናዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ha hintteppe ooninne attumawaa gidina mac'c'awaa gidina, itti golliyaa asaa gidina zare gidina, Med'inaa Godaappe, nu S'oossaappe, sher"i giide, hara kawutetsatuwaa s'oossatoo goyinnennaadan naagettite. Hewaa ootsiyaa Asay c'ammiyaanne wod'iyaa ayfiyaa ayifiyaa mitsaa s'ap'uwaa gidanawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ha inttefe ooninne attuma gidiin woykko macca gidiin issi keeththa as gidiin woykko qommo gidiin GODAA nu Xoossaafe sher7i giidi hara kawoteththata xoossatas goynnontta mala naagettite; intte garsan hessa mala camonne marze gidida miish ooththiza asi doontta mala naagettite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃ ኢንቴፌ ኦኒኔ ኣቱማ ጊዲን ዎይኮ ማጫ ጊዲን ኢሲ ኬ ኣስ ጊዲን ዎይኮ ቆሞ ጊዲን ጎዳ ኑ ጾሳፌ ሼርኢ ጊዲ ሃራ ካዎቴታ ጾሳታስ ጎይኖንታ ማላ ናጌቲቴ፤ ኢንቴ ጋርሳን ሄሳ ማላ ጫሞኔ ማርዜ ጊዲዳ ሚሽ ኦዛ ኣሲ ዶንታ ማላ ናጌቲቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀ ህንተፈ ኦንካ አደ ግድን ማጫ ግድን፥ እስ ሶ አስ ግድን፥ እስ ኮች ግድን ጎዳ፥ ኑ ፆሳፈ፥ ሃክድ ሀራ ካዎተታ ፆሳታ ጎይኖና መላ ናገትተ። ሄሳ መላ ጫምያነ ዎያ አይፈ አይፍያ አስ ህንተ ግዶን ደኦፖ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ha hintefe oonika adde gidin macca gidin, issi soo asi gidin, issi kochi gidin Godaa, nu Xoossaafe, haakidi hara kawotethata xoossata goyinnona mela naagetite. Hessa mela cammiyanne wodhiya ayfe ayfiya asi hinte giddon de7opo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእነዚህን ሕዝቦች አማልክት ለማምለክ ልቡን ከአምላካችን ከእግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) የሚመልስ ወንድም ሆነ ሴት ጐሣም ሆነ ነገድ ዛሬ ከመካከላችሁ አለመገኘቱን አረጋግጡ፤ ከመካከልህ እንዲህ ያለውን መራራ መርዝ የሚያወጣ ሥር እንዳይኖር ተጠንቀቁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚህ ከቆማችሁት መካከል ማንም ወንድ ወይም ሴት፥ ቤተሰብ ወይም ነገድ ከአምላካችን ከእግዚአብሔር ፈቀቅ በማለት የሌሎችን ሕዝቦች አማልክት የሚከተል እንዳይኖር ተጠንቀቁ፤ በመካከላችሁ እንደዚህ ያለ መርዘኛና መራራ የሆነ ሥራ የሚሠራ አይኑር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እምበኣር ሰብኣይ ኮነ ሰበይቲ ዓሌት ኮነ ነገድ፥ ሎሚ ልቡ ኻብ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ዝመልስ እሞ ኸይዱ ንኣማልኽቲ እቶም ኣህዛብ እቲኣቶም ዘምልኽ ከይህልወኩም፥ ኣባኻትኩም መርዝን መሪርን ዘብቍል ሱር ጣዖት ከዓ ኸይርከበኩም ተጠንቀቑ።
Amharic Tigrinya 2011 እምበኣርሲ ሰብኣይ ኮነ፡ ወይ ሰበይቲ ወይ ዓሌት ወይ ነገድ፡ ሎሚ ልቡ ኻብ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ዚመልስ እሞ ከይዱ ንኣማልኽቲ እቶም ህዝብታት እቲኣቶም ዜምልኽ ከይህልወኩም ኣባኻትኩም መርዝን መሪርን ዜብቂል ሱር ከአ ከይርከበኩም።