Deuteronomy 29:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ምድሪ ግብጺ ከመይ ከም እንነብርን በቶም ዝሓለፍኩምዎም ኣህዛብ ከመይ ከም ዝሓለፍናን ትፈልጡ ኢኹም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነገር ግን እኛ በግ​ብፅ ምድር እንደ ተቀ​መ​ጥን በመ​ካ​ከ​ላ​ቸ​ውም ባለ​ፋ​ች​ሁ​ባ​ቸው አሕ​ዛብ መካ​ከል እን​ዳ​ለ​ፍን ዐው​ቃ​ች​ኋ​ልና፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነገር ግን እኛ በግብፅ ምድር እንደ ተቀመጥን በመካከላቸውም ባለፋችሁባቸው አሕዛብ መካከል እንዳለፍን አውቃችኋልና፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “በግብጽ ምድር እንዴት እንደ ኖርንና ወደዚህ ስንመጣም በየአገሮቹ ውስጥ እንዴት እንዳለፍን ራሳችሁ ታውቃላችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ኑን ግብጼን ዋን ደኤደንቶነ ቃይ ሀዋ ጋካናዉ፥ ኦግያን ደእያ ካዉተቱዋ ግዱዋና ዋን አደ ዬደንቶ ኤሪታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Nuuni Gibs'en waan de'eeddenttonne k'ay hawaa gakkanaw, ogiyaan de'iyaa kawutetsatuwaa gidduwaana waan aad'd'iidde yeedentto eriita.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Nuni Gibxen waani de7idaakkonne nu hayssa haa yishe issi issi kawoteththara waani kanththi yidaakko intte ubbayka hessa ereeta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኑኒ ጊብጼን ዋኒ ዴኢዳኮኔ ኑ ሃይሳ ሃ ዪሼ ኢሲ ኢሲ ካዎቴራ ዋኒ ካን ዪዳኮ ኢንቴ ኡባይካ ሄሳ ኤሬታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኑኒ ግብፀን ዋንድ ደእዳኮነ ሀእ ጋካናዉ ኦገን ደእያ ካዎተታ ግዶራ ዋንድ ካንድ ይዳኮ ኤሬታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Nuuni Gibxen waanidi de7idaakonne ha77i gakanaw ogen de7iya kawotethata giddora waanidi kanthidi yidaako ereeta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በግብፅ ምድር እንዴት እንደ ኖርንና ወደዚህ ስንመጣም በየአገሮቹ ውስጥ እንዴት እንዳለፍን ራሳችሁ ታውቃላችሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “በግብጽ ምድር እንዴት እንደ ኖርንና ባለፋችሁባቸውም ሕዝቦች መካከል እንዴት እንደ መጣን ታውቃላችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣብ ግብፂ ኸመይ ከም ዝነበርናን ብማእኸል ኣህዛብ ድማ ኸመይ ከም ዝሓለፍናን ንስኻትኩም ትፈልጡ ኢኹም።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ምድሪ ግብጺ ኸም ዝነበርናን በቶም ብማእከሎም ዝሐለፍኩም ህዝብታት ድማ ከም ዝሓለፍናን፡ ንስኻትኩም ትፈልጡ ኢኹም።