Deuteronomy 29:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኵላትኩም ሎሚ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ደው ኢልኩም ኣለኹም። ርእስታት ነገድኻን ሽማግለኻን ባሮትካን ምስ ኵሎም ሰብ እስራኤል፡ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሁላችሁ፥ የነገዶቻችሁ አለቆች ሽማግሌዎቻችሁም፥ ሹሞቻችሁም፥ ጻፎቻችሁም፥ የእስራኤል ወንድ ሁሉ ዛሬ በአምላካችሁ በእግዚአብሔር ፊት ቆማችኋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሁላችሁ፥ አለቆቻችሁም ነገዶቻችሁም ሽማግሌዎቻችሁም ሹማምቶቻችሁም፥ የእስራኤል ሰዎች ሁሉ ልጆቻችሁም ሴቶቻችሁም በሰፈራችሁም ያለ እንጨትህን የሚቈርጥ ውኃህንም የሚቀዳ መጻተኛ፥ ዛሬ በአምላካችሁ በእግዚአብሔር ፊት ቆማችኋል፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “እናንተ ሁላችሁ መሪዎቻችሁና አለቆቻችሁ፥ ሽማግሌዎቻችሁና ሹሞቻችሁ እንዲሁም የእስራኤል ሰዎች ሁሉ ዛሬ በጌታ በእግዚአብሔር ፊት ቆማችኋል፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀቼ ህንተ ኡባይ፥ ዛርያ ካፓቱ፥ ጭማቱ፥ ሱንቱነ እስራኤልያ አሳይ ኡባይ ሀዋን መና ጎዳ ስንን፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hachche hintte ubbay, zariyaa kaappatuu, c'imatuu, suntsatuunne Israa'eeliyaa Asay ubbay hawaan Med'inaa Godaa sintsaan, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte ubbati, inttena kaaleththizaytinne intte halaqati, intte cimatinne intte shuumeti, hessaththoka hankko Isra7eele asay ubbayka intte hach GODAA intte Xoossaa sunththan eqqideta. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ኡባቲ፥ ኢንቴና ካሌዛይቲኔ ኢንቴ ሃላቃቲ፥ ኢንቴ ጪማቲኔ ኢንቴ ሹሜቲ፥ ሄሳካ ሃንኮ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኡባይካ ኢንቴ ሃች ጎዳ ኢንቴ ጾሳ ሱንን ኤቂዴታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀች ህንተ ኡባይ፥ ኮቻታ ሀላቃት፥ ጭማት፥ ሹማትነ እስራኤለ አሳ ኡባይ ሀይሳን ጎዳ ስንን ኤቅደታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hachi hinte ubbay, kochata halaqati, cimati, shuumatinne Isra7eele asa ubbay haysan Godaa sinthan eqideta. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እናንተ ሁላችሁ መሪዎቻችሁና አለቆቻችሁ፣ ሽማግሌዎቻችሁና ሹሞቻችሁ እንዲሁም ሌሎች የእስራኤል ሰዎች ሁሉ ዛሬ በአምላካችሁ በእግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ፊት ቆማችኋል፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እነሆ፥ ዛሬ እናንተ የየነገድ መሪዎቻችሁ፥ ሽማግሌዎቻችሁ፥ ሹሞቻችሁ፥ ሌሎችም የእስራኤል ወንዶች ሁሉና ልጆቻችሁ፥ ሴቶቻችሁ፥ በእናንተ ሰፈር ሆነው እንጨት የሚለቅሙላችሁና ውሃ የሚቀዱላችሁ መጻተኞች፥ ሁላችሁም በእግዚአብሔር አምላካችሁ ፊት ቆማችኋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሎሚ ዅልኻትኩም፥ ኣሕሉቕኩም፥ መራሕቲ ነገዳትኩም፥ ዓበይትኹም፥ ሹመኛታትኩም፥ ኵሎም ሰብኡት ደቂ እስራኤል፥ ኵሎም ደቅኹምን ኣንስትኹምን፥ ኣብ ማእኸልኩም ዝነብሩ ፈለፅቲ ዕንፀይትኹምን፥ ቀዳሕቲ ማይኩም ዝኾኑ ጓኖትን፥ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ደው ኢልኩም ኣለኹም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከምቲ ዝበልካን፡ ከምቲ ነቦታትካ፡ ንኣብርሃምን ንይስሃቅን ንያእቆብን፡ ድማ ዝመሐለሎም፡ ምእንቲ ኣብ ኪዳን እግዚኣብሄር ኣምላኽካን ኣብቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ሎሚ ምሳኻ ዘቖሞ ማሕላኡን ክትአቱ፡ ሎሚ ንኣኻ ህዝቡ ገይሩ ኬቑመካ፡ ንሱ ኸአ ኣምላኽካ ኪኸውን፡ ሎሚ ኩሉኹም ሓላቑኹም፡ ነገዳትኩም፡ ዓበይትኹምን መዃንንትኹምን ኩሎም ሰብኡት እስራኤል፡ ቆልዑኹም፡ ኣንስትኹም፡ ኣብ ማእከል ሰፈርካ ዚነብር ጓናኻ ድማ፡ ካብ ፈላጽ ዕጨይትን ኽሳዕ ቀዳሕ ማይካ፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ደው ኢልኩም አሎኩም። |