Deuteronomy 29:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ንሙሴ ኣብ ምድሪ ሞኣብ ምስ ደቂ እስራኤል ኪገብሮ ዝኣዘዞ ቃል ኪዳን እዚ፡ ብዘይካ እቲ ኣብ ሆሬብ ምስኦም ዝኣተዎ ኪዳን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በኮ​ሬብ ካደ​ረ​ገው ቃል ኪዳን ሌላ በሞ​ዓብ ምድር ከእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ጋር ያደ​ር​ገው ዘንድ ሙሴን ያዘ​ዘው የቃል ኪዳኑ ቃሎች እነ​ዚህ ናቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር በኮሬብ ካደረገው ቃል ኪዳን ሌላ በሞዓብ ምድር ከእስራኤል ልጆች ጋር ያደርገው ዘንድ ሙሴን ያዘዘው የቃል ኪዳኑ ቃሎች እነዚህ ናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ በኮሬብ ከገባው ቃል ኪዳን በተጨማሪ በሞዓብ ምድር ከእስራኤላውያን ጋር እንዲያደርግ ሙሴን ያዘዘው የኪዳኑ ቃሎች የሚከተሉት ናቸው፦
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሲና ደርያን እስራኤላቱዋና ጫቀቴዳ ጫቁዋ ቃላ ቦላ ሀራ ሞኣበን ኡንቱንቱና ጫቀታናዉ ሙሳ አዛዜዳ ጫቁዋ ቃላቱ ሀዋንታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday Siinaa Deriyan Israa'eelatuwaana c'aak'k'eteedda c'aak'uwaa k'aalaa bolla haraa Moo'aaben unttunttunna c'aak'k'etanaw Musa azazeedda c'aak'uwaa k'aalatuu hawantta.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Koreben Isra7eele asaara caaqettida caaqo qaalappe hara Mo7aabe deren nam7anththo caaqettanaas Muse azazida caaqo qaalati hayssafe kaallizayta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ኮሬቤን ኢስራኤሌ ኣሳራ ጫቄቲዳ ጫቆ ቃላፔ ሃራ ሞኣቤ ዴሬን ናምኣን ጫቄታናስ ሙሴ ኣዛዚዳ ጫቆ ቃላቲ ሃይሳፌ ካሊዛይታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ኮሬባ ዙማን፥ እስራኤለ አሳራ ጫቅዳ ጫቁዋ ቦላ ጉጅድ ሞአበን ኤንታራ ጫቃናዉ ሙሰ ኪትዳ ጫቆ ቃላት ሀይሳታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Koreeba zuman, Isra7eele asaara caaqida caaquwa bolla gujidi Moo7aben entara caaqanaw Muse kiitida caaqo qaalati haysata.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር (ያህዌ) በኮሬብ ከገባው ቃል ኪዳን በተጨማሪ በሞዓብ ምድር ከእስራኤላውያን ጋር እንዲያደርግ ሙሴን ያዘዘው የኪዳኑ ቃሎች እነዚህ ናቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር በሲና ካደረገው ቃል ኪዳን በተጨማሪ በሞአብ ምድር ከእስራኤል ሕዝብ ጋር እንዲያደርግ ሙሴን ያዘዘው ተጨማሪ ቃል ኪዳን የሚከተለው ነው፦
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ብዘይ እቲ ኣብ ኮሬብ ምስ ደቂ እስራኤል ዝኣተዎ ኺዳን፥ ኣብ ምድሪ ሞኣብ ከዓ ንሙሴ ምስኣቶም ክኣቱ ዝኣዘዞ ቓል ኪዳን እዙይ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ብዘይ እቲ ኣብ ሆሬብ ምስ ደቂ እስራኤል ዝአትዎ ኺዳን ኣብ ምድሪ ሞኣብ ከአ ንሙሴ ምሳታቶም ኪእቱ ዝአዘዞ ቓላት ኪዳን እዚ እዩ።