Deuteronomy 29:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ንሙሴ ኣብ ምድሪ ሞኣብ ምስ ደቂ እስራኤል ኪገብሮ ዝኣዘዞ ቃል ኪዳን እዚ፡ ብዘይካ እቲ ኣብ ሆሬብ ምስኦም ዝኣተዎ ኪዳን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር በኮሬብ ካደረገው ቃል ኪዳን ሌላ በሞዓብ ምድር ከእስራኤል ልጆች ጋር ያደርገው ዘንድ ሙሴን ያዘዘው የቃል ኪዳኑ ቃሎች እነዚህ ናቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር በኮሬብ ካደረገው ቃል ኪዳን ሌላ በሞዓብ ምድር ከእስራኤል ልጆች ጋር ያደርገው ዘንድ ሙሴን ያዘዘው የቃል ኪዳኑ ቃሎች እነዚህ ናቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ በኮሬብ ከገባው ቃል ኪዳን በተጨማሪ በሞዓብ ምድር ከእስራኤላውያን ጋር እንዲያደርግ ሙሴን ያዘዘው የኪዳኑ ቃሎች የሚከተሉት ናቸው፦ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሲና ደርያን እስራኤላቱዋና ጫቀቴዳ ጫቁዋ ቃላ ቦላ ሀራ ሞኣበን ኡንቱንቱና ጫቀታናዉ ሙሳ አዛዜዳ ጫቁዋ ቃላቱ ሀዋንታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday Siinaa Deriyan Israa'eelatuwaana c'aak'k'eteedda c'aak'uwaa k'aalaa bolla haraa Moo'aaben unttunttunna c'aak'k'etanaw Musa azazeedda c'aak'uwaa k'aalatuu hawantta. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY Koreben Isra7eele asaara caaqettida caaqo qaalappe hara Mo7aabe deren nam7anththo caaqettanaas Muse azazida caaqo qaalati hayssafe kaallizayta. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ኮሬቤን ኢስራኤሌ ኣሳራ ጫቄቲዳ ጫቆ ቃላፔ ሃራ ሞኣቤ ዴሬን ናምኣን ጫቄታናስ ሙሴ ኣዛዚዳ ጫቆ ቃላቲ ሃይሳፌ ካሊዛይታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ኮሬባ ዙማን፥ እስራኤለ አሳራ ጫቅዳ ጫቁዋ ቦላ ጉጅድ ሞአበን ኤንታራ ጫቃናዉ ሙሰ ኪትዳ ጫቆ ቃላት ሀይሳታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday Koreeba zuman, Isra7eele asaara caaqida caaquwa bolla gujidi Moo7aben entara caaqanaw Muse kiitida caaqo qaalati haysata. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር (ያህዌ) በኮሬብ ከገባው ቃል ኪዳን በተጨማሪ በሞዓብ ምድር ከእስራኤላውያን ጋር እንዲያደርግ ሙሴን ያዘዘው የኪዳኑ ቃሎች እነዚህ ናቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር በሲና ካደረገው ቃል ኪዳን በተጨማሪ በሞአብ ምድር ከእስራኤል ሕዝብ ጋር እንዲያደርግ ሙሴን ያዘዘው ተጨማሪ ቃል ኪዳን የሚከተለው ነው፦ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ብዘይ እቲ ኣብ ኮሬብ ምስ ደቂ እስራኤል ዝኣተዎ ኺዳን፥ ኣብ ምድሪ ሞኣብ ከዓ ንሙሴ ምስኣቶም ክኣቱ ዝኣዘዞ ቓል ኪዳን እዙይ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ብዘይ እቲ ኣብ ሆሬብ ምስ ደቂ እስራኤል ዝአትዎ ኺዳን ኣብ ምድሪ ሞኣብ ከአ ንሙሴ ምሳታቶም ኪእቱ ዝአዘዞ ቓላት ኪዳን እዚ እዩ። |