Deuteronomy 28:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ትእዛዛት እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እንተ ሓሊኹም ብመገዱ እንተ ተመላሊስኩም፡ ከምቲ ብማሕላ እተመባጽዓኩም፡ ቅዱሳን ህዝቢ ኪገብረኩም እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የአምላክህን የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ብትሰማ፥ በመንገዱም ብትሄድ፥ እግዚአብሔር ለአባቶችህ እንደ ማለ ለእርሱ የተቀደሰ ሕዝብ አድርጎ ያቆምሃል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የአምላክህን የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ብትጠብቅ፥ በመንገዱም ብትሄድ፥ እግዚአብሔር እንደ ማለልህ ለእርሱ የተቀደሰ ሕዝብ አድርጎ ያቆምሃል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “የጌታ የእግዚአብሔርን ትእዛዞች የምትጠብቅና በመንገዱ የምትሄድ ከሆነ፥ እንደ ማለልህ ለእርሱ የተቀደሰ ሕዝብ አድርጎ ያቆምሃል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ኔን መና ጎዳ ነ ጾሳ አዛዙዋ ናጎፐነ አ ኦግያን ሀመቶፐ፥ እ ነዉ ካሰ ጫቄዳዋዳን፥ መና ጎዳይ ኔና ባረዉ ዱማቴዳ ጌሻ ጋደ ኦደ ኤሳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Neeni Med'inaa Godaa ne S'oossaa azazuwaa naagooppenne Aa ogiyaan hamettooppe, I new kase c'aak'k'eeddawaadan, Med'inaa Goday neena barew dummateedda geeshsha gade ootsiide essana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Neni GODAA ne Xoossaas azazettikonne ne iza azazota ubbaa polikko izi nees caaqqida qaalaa mala izi nena baas dumma shaakettida dere histtana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔኒ ጎዳ ኔ ጾሳስ ኣዛዜቲኮኔ ኔ ኢዛ ኣዛዞታ ኡባ ፖሊኮ ኢዚ ኔስ ጫቂዳ ቃላ ማላ ኢዚ ኔና ባስ ዱማ ሻኬቲዳ ዴሬ ሂስታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኔኒ ጎዳ፥ ነ ፆሳ ኪታ ናግኮነ እያ ኦግያን ቢኮ፥ እ ነዉ ጫቅዳይሳዳ ጎዳይ ነና ባዉ ጌሻ ደረ ኦድ ኤሳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Neeni Godaa, ne Xoossaa kiita naagikonne iya ogiyan biiko, I new caaqidaysada Goday nena baw geeshsha dere oothidi essana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የአምላክህን የእግዚአብሔርን (ኤሎሂም ያህዌ) ትእዛዞች የምትጠብቅና በመንገዱ የምትሄድ ከሆነ፣ በመሐላ በሰጠህ ተስፋ መሠረት የተቀደሰ ሕዝቡ አድርጎ ያቆምሃል፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ለአምላክህ ለእግዚአብሔር ብትታዘዝና ትእዛዞቹንም ሁሉ ብትፈጽም በተስፋ ቃሉ መሠረት ለራሱ የለየህ ወገን ያደርግሃል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ትእዛዛት እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እንተ ሓሊኹም፥ ብመንገዱውን እንተ ኼድኩም፥ እግዚኣብሄር ከምቲ ዝመሓለልኩም ንእኡ ዝተቐደሰ ህዝቢ ገይሩ ኸቑመኩም እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ትእዛዛት እግዚኣብሄር ኣምላኽካ እንተ ሓሎኻ፡ ብመገዱውን እንተ ኸድካስ፡ እግዚኣብሄር ከምቲ ዝመሓለልካ ንእኡ እተቐደሰ ህዝብቢ ገይሩ ኬቑመካ እዩ። |