Deuteronomy 28:68 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ድማ፡ ኣብታ ዝበልኩኹም መራኽብ ሒዙ ናብ ግብጺ ኪመልሰኩም እዩ። ኣብኡ ድማ ንጸላእትኹም ከም ባሮት ተባዕታይን ኣንስተይትን ክትሽየጡ ኢኹም፡ ዝገዝኣኩም ድማ የልቦን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእንግዲህ ወዲህ ተመልሰህ አታያትም ባልሁህ መንገድም እግዚአብሔር በመርከብ ወደ ግብፅ ይመልስሃል፤ በዚያም ለጠላቶቻችሁ ወንዶችና ሴቶች አገልጋዮች ትሆናላችሁ፤ የሚራራላችሁም አይኖርም።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእንግዲህ ወዲህ ተመልሰህ አታያትም ባልሁህ መንገድም እግዚአብሔር በመርከብ ወደ ግብፅ ይመልስሃል፤ በዚያም ወንዶችና ሴቶች ባሪያዎች ትሆኑአቸው ዘንድ ለጠላቶቻችሁ ራሳችሁን ትሸጣላችሁ፤ የሚገዛችሁም አይገኝም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከእንግዲህ ወዲያ አትመለስባትም ባልሁህ መንገድም ጌታ በመርከብ ወደ ግብጽ ይመልስሃል። እዚያም ወንዶችና ሴቶች ባሮች እንድትሆኗቸው ለጠላቶቻችሁ ራሳችሁን ትሸጣላችሁ፥ የሚገዛችሁ ግን አይገኝም።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ህንተና፥ ‘ላኤን ሀ ኦግያ ቢክታ’ ጌዳ ኦግያና መና ጎዳይ ህንተና ዛሪደ ማርካብያን ጉየ ግብጼ የዳና። ሄዋን ህንተ አይልያ ግዳናዉ፥ ህንተ ሞርከቶ ህንተና ዛልአናዉ ኮያና፤ ሽን ህንተና አይለያናዉካ ሻምያዋ ደምክታ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani hinttena, ‹Laa"entso ha ogiyaa biikkita› geedda ogiyaanna Med'inaa Goday hinttena zaariide markkabiyaan guyye Gibs'e yeddana. Hewaan hintte ayiliyaa gidanaw, hintte morkketoo hinttena zal"anaw koyana; shin hinttena ayileyanawukka shammiyaawaa demmikkita» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani inttena, «Nam7anththo ha ogezara beekketa» gida ogezara GODAY inttena zaaridi markaben guye Gibxe yeddana. Heen intte aylle gidanaas intte morkketas inttena bayzanaas koyana; gido attiin inttena ayllesanaas shammiza as demmeketa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ኢንቴና፥ «ናምኣን ሃ ኦጌዛራ ቤኬታ» ጊዳ ኦጌዛራ ጎዳይ ኢንቴና ዛሪዲ ማርካቤን ጉዬ ጊብጼ ዬዳና። ሄን ኢንቴ ኣይሌ ጊዳናስ ኢንቴ ሞርኬታስ ኢንቴና ባይዛናስ ኮያና፤ ጊዶ ኣቲን ኢንቴና ኣይሌሳናስ ሻሚዛ ኣስ ዴሜኬታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታ ነና፥ “ዛራዳ ሀ ኦግያራ ባካ” ግዳ ኦግያራ ጎዳይ ነና ዛሪድ ማርካበን ጉየ ግብፀ የዳና። ያን ነኒ አይለ ግዳናዉ ነ ሞርከታስ ነና ባይዛናዉ ኮያና፥ ሽን ህንተና አይለያናዉ ሻምያ አስ ደመከታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ta nena, “Zaarada ha ogiyara baaka” gida ogiyara Goday nena zaaridi markaben guye Gibxe yeddana. Yan neeni aylle gidanaw ne morketas nena bayzanaw koyana, shin hintena aylleyanaw shammiya asi demmeketa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳግመኛ አትመለስባትም ባልሁህ መንገድም እግዚአብሔር (ያህዌ) በመርከብ ወደ ግብፅ ይመልስሃል። እዚያም ወንዶችና ሴቶች ባሮች እንድትሆኗቸው ለጠላቶቻችሁ ለመሸጥ ራሳችሁን ታቀርባላችሁ፤ የሚገዛችሁ ግን አይኖርም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ‘ዳግመኛ ተመልሰህ ወደዚያ አትሄድም’ ብሎ የተናገረ ቢሆንም እንኳ በመርከብ ተሳፍረህ ወደ ግብጽ እንድትመለስ ያደርጋል፤ በዚያም ራስህን ለጠላቶችህ ባሪያ አድርገህ መሸጥ ትፈልጋለህ፤ ነገር ግን ባሪያ አድርጎ ለመግዛት የሚፈልግህ እንኳ አታገኝም።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ፥ ‘ደጊም መሊስኩም ኣይትሪእዋን ኢኹም’ ዝበልኩኹም መንገዲ፥ እግዚኣብሄር ብመራኽብ ገይሩ ናብ ግብፂ ኽመልሰኩም እዩ። ኣብኡ ድማ ተባዕትዮን ኣንስትዮን ባሮት ክትኮኑ፥ ንባዕልኻትኩም ናብቶም ፀላእትኹም ክትሸጡ ትደልዩ፥ ዝዕድገኩም ግና ኣይርከብን።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ፡ ደጊም መሊስካ ኣይትርእያን፡ ዝበልኩኻ መገዲ፡ እግዚኣብሄር ብመራኽብ ገይሩ ናብ ግብጺ ኺመልሰካ እዩ። ኣብኡ ድማ ባሮትን ኣግራድን ክትኮኑ፡ ንርእስኹም ናብቶም ጸላእትኹም ክትሸጡ ኢኹም፡ ዚዕድግ ከአ የልቦን። |