Deuteronomy 28:68 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ድማ፡ ኣብታ ዝበልኩኹም መራኽብ ሒዙ ናብ ግብጺ ኪመልሰኩም እዩ። ኣብኡ ድማ ንጸላእትኹም ከም ባሮት ተባዕታይን ኣንስተይትን ክትሽየጡ ኢኹም፡ ዝገዝኣኩም ድማ የልቦን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከእ​ን​ግ​ዲህ ወዲህ ተመ​ል​ሰህ አታ​ያ​ትም ባል​ሁህ መን​ገ​ድም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በመ​ር​ከብ ወደ ግብፅ ይመ​ል​ስ​ሃል፤ በዚ​ያም ለጠ​ላ​ቶ​ቻ​ችሁ ወን​ዶ​ችና ሴቶች አገ​ል​ጋ​ዮች ትሆ​ና​ላ​ችሁ፤ የሚ​ራ​ራ​ላ​ች​ሁም አይ​ኖ​ርም።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከእንግዲህ ወዲህ ተመልሰህ አታያትም ባልሁህ መንገድም እግዚአብሔር በመርከብ ወደ ግብፅ ይመልስሃል፤ በዚያም ወንዶችና ሴቶች ባሪያዎች ትሆኑአቸው ዘንድ ለጠላቶቻችሁ ራሳችሁን ትሸጣላችሁ፤ የሚገዛችሁም አይገኝም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከእንግዲህ ወዲያ አትመለስባትም ባልሁህ መንገድም ጌታ በመርከብ ወደ ግብጽ ይመልስሃል። እዚያም ወንዶችና ሴቶች ባሮች እንድትሆኗቸው ለጠላቶቻችሁ ራሳችሁን ትሸጣላችሁ፥ የሚገዛችሁ ግን አይገኝም።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ህንተና፥ ‘ላኤን ሀ ኦግያ ቢክታ’ ጌዳ ኦግያና መና ጎዳይ ህንተና ዛሪደ ማርካብያን ጉየ ግብጼ የዳና። ሄዋን ህንተ አይልያ ግዳናዉ፥ ህንተ ሞርከቶ ህንተና ዛልአናዉ ኮያና፤ ሽን ህንተና አይለያናዉካ ሻምያዋ ደምክታ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani hinttena, ‹Laa"entso ha ogiyaa biikkita› geedda ogiyaanna Med'inaa Goday hinttena zaariide markkabiyaan guyye Gibs'e yeddana. Hewaan hintte ayiliyaa gidanaw, hintte morkketoo hinttena zal"anaw koyana; shin hinttena ayileyanawukka shammiyaawaa demmikkita» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani inttena, «Nam7anththo ha ogezara beekketa» gida ogezara GODAY inttena zaaridi markaben guye Gibxe yeddana. Heen intte aylle gidanaas intte morkketas inttena bayzanaas koyana; gido attiin inttena ayllesanaas shammiza as demmeketa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ኢንቴና፥ «ናምኣን ሃ ኦጌዛራ ቤኬታ» ጊዳ ኦጌዛራ ጎዳይ ኢንቴና ዛሪዲ ማርካቤን ጉዬ ጊብጼ ዬዳና። ሄን ኢንቴ ኣይሌ ጊዳናስ ኢንቴ ሞርኬታስ ኢንቴና ባይዛናስ ኮያና፤ ጊዶ ኣቲን ኢንቴና ኣይሌሳናስ ሻሚዛ ኣስ ዴሜኬታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታ ነና፥ “ዛራዳ ሀ ኦግያራ ባካ” ግዳ ኦግያራ ጎዳይ ነና ዛሪድ ማርካበን ጉየ ግብፀ የዳና። ያን ነኒ አይለ ግዳናዉ ነ ሞርከታስ ነና ባይዛናዉ ኮያና፥ ሽን ህንተና አይለያናዉ ሻምያ አስ ደመከታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ta nena, “Zaarada ha ogiyara baaka” gida ogiyara Goday nena zaaridi markaben guye Gibxe yeddana. Yan neeni aylle gidanaw ne morketas nena bayzanaw koyana, shin hintena aylleyanaw shammiya asi demmeketa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዳግመኛ አትመለስባትም ባልሁህ መንገድም እግዚአብሔር (ያህዌ) በመርከብ ወደ ግብፅ ይመልስሃል። እዚያም ወንዶችና ሴቶች ባሮች እንድትሆኗቸው ለጠላቶቻችሁ ለመሸጥ ራሳችሁን ታቀርባላችሁ፤ የሚገዛችሁ ግን አይኖርም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ‘ዳግመኛ ተመልሰህ ወደዚያ አትሄድም’ ብሎ የተናገረ ቢሆንም እንኳ በመርከብ ተሳፍረህ ወደ ግብጽ እንድትመለስ ያደርጋል፤ በዚያም ራስህን ለጠላቶችህ ባሪያ አድርገህ መሸጥ ትፈልጋለህ፤ ነገር ግን ባሪያ አድርጎ ለመግዛት የሚፈልግህ እንኳ አታገኝም።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በታ፥ ‘ደጊም መሊስኩም ኣይትሪእዋን ኢኹም’ ዝበልኩኹም መንገዲ፥ እግዚኣብሄር ብመራኽብ ገይሩ ናብ ግብፂ ኽመልሰኩም እዩ። ኣብኡ ድማ ተባዕትዮን ኣንስትዮን ባሮት ክትኮኑ፥ ንባዕልኻትኩም ናብቶም ፀላእትኹም ክትሸጡ ትደልዩ፥ ዝዕድገኩም ግና ኣይርከብን።”
Amharic Tigrinya 2011 በታ፡ ደጊም መሊስካ ኣይትርእያን፡ ዝበልኩኻ መገዲ፡ እግዚኣብሄር ብመራኽብ ገይሩ ናብ ግብጺ ኺመልሰካ እዩ። ኣብኡ ድማ ባሮትን ኣግራድን ክትኮኑ፡ ንርእስኹም ናብቶም ጸላእትኹም ክትሸጡ ኢኹም፡ ዚዕድግ ከአ የልቦን።