Deuteronomy 28:64 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ድማ ኣብ ኵሎም ህዝብታት፡ ካብ ሓደ ጫፍ ምድሪ ክሳዕ እቲ ኻልእ ኪብትነኩም እዩ። ኣብኡ ድማ ንስኻን ኣቦታትካን ዘይትፈልጥዎም ካልኦት ኣማልኽቲ፡ ዕንጨይትን እምንን ከተገልግል ኣሎካ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ከምድር ዳር እስከ ዳርቻዋ ድረስ ወደ አሉ አሕዛብ ሁሉ ይበትንሃል፤ በዚያም አንተና አባቶችህ ያላወቃችኋቸውን ሌሎችን አማልክት፥ እንጨትንና ድንጋይን ታመልካለህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ከምድር ዳር እስከ ዳርቻዋ ድረስ ወዳሉ አሕዛብ ሁሉ ይበትንሃል፤ በዚያም አንተና አባቶችህ ያላወቃችኋቸውን ሌሎችን አማልክት፥ እንጨትንና ድንጋይን፥ ታመልካለህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ከዚያም ጌታ ከአንዱ የምድር ዳርቻ እስከ ሌላው ዳርቻ በሕዝቦች ሁሉ መካከል ይበትንሃል። በዚያ አንተም ሆንህ አባቶችህ የማታውቋቸውን ከዕንጨትና ከድንጋይ የተሠሩ ሌሎች አማልክትን ታመልካለህ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “መና ጎዳይ ህንተና ቢታዉ ሀ ጋጻፐ ያ ጋጻ ጋካናዉ፥ ቢታ ኡባን ላላና። ሄዋን ህንተና ግድና፥ ዎይ ህንተ ማይዛ አዎቱ ኤርቤና፥ ሀራ ምነ ሹቻ ጾሳቶ ጎይናና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Med'inaa Goday hinttena biittaw ha gas'aappe ya gas'aa gakkanaw, biittaa ubbaan laalana. Hewaan hinttena gidina, woy hintte mayzza aawotuu eribeenna, hara mitsaanne shuchchaa s'oossatoo goyinnana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY nena kumeththa alamen diza asaa giddon biittas gaxappe gaxa gakkanaas laallana; heen neninne ne aawati kase goynni erontta miththafenne shuchchafe oosettida eeqa xoossatas intte goynnana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ኔና ኩሜ ኣላሜን ዲዛ ኣሳ ጊዶን ቢታስ ጋጻፔ ጋጻ ጋካናስ ላላና፤ ሄን ኔኒኔ ኔ ኣዋቲ ካሴ ጎይኒ ኤሮንታ ሚፌኔ ሹቻፌ ኦሴቲዳ ኤቃ ጾሳታስ ኢንቴ ጎይናና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ነና ሀ ጋፃፐ ያ ጋፃ ጋካናዉ ካዎተታ ኡባ ግዶን ላላና። ያን ነኒ ዎይኮ ነ ማይዛት ኤሮና ሀራ ምነ ሹቻ ፆሳታ ጎይናና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday nena ha gaxape ya gaxa gakanaw kawotethata ubbaa giddon laallana. Yan neeni woyko ne mayzati eronna hara mithinne shucha xoossata goyinnana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም እግዚአብሔር (ያህዌ) ከአንዱ የምድር ዳርቻ እስከ ሌላው ዳርቻ በሕዝቦች ሁሉ መካከል ይበትንሃል። በዚያ አንተም ሆንህ አባቶችህ የማታውቋቸውን ከዕንጨትና ከድንጋይ የተሠሩ ሌሎች አማልክትን ታመልካለህ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እግዚአብሔር በመላው ዓለም በሕዝቦች መካከል ከአንድ የምድር ዳርቻ እስከ ሌላው ድረስ ይበትንሃል፤ በዚያም አንተም ሆንክ የቀድሞ አባቶችህ ሰግዳችሁላቸው የማታውቁትን ከእንጨትና ከድንጋይ የተሠሩትን ባዕዳን አማልክት ታመልካለህ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “እግዚኣብሄር ድማ ኻብ ወሰን ምድሪ ኽሳዕ ወሰን ምድሪ ናብ ኵሎም ኣህዛብ ፋሕ ከብለኩም እዩ። ኣብኡ ድማ ብዕንፀይትን ብእምንን ንዝተሰርሑ ንስኻትኩምን ኣቦታትኩምን ንዘይትፈልጥዎም ንኻልኦት ኣማልኽቲ ኽትሰግዱ ኢኹም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ድማ ካብ ወሰን ምድሪ ኽሳዕ ወሰን ምድሪ ናብ ኩሎም ህዝብታት ፋሕ ኬብለካ እዩ፡ ኣብኡ ድማ ንስኻን ኣቦታትካን ንዘይትፈልጥዎ ካልኦት ኣማልኽቲ፡ ንዕጨይትን ንእምንን ከተገልግል ኢኻ። |