Deuteronomy 28:64 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ድማ ኣብ ኵሎም ህዝብታት፡ ካብ ሓደ ጫፍ ምድሪ ክሳዕ እቲ ኻልእ ኪብትነኩም እዩ። ኣብኡ ድማ ንስኻን ኣቦታትካን ዘይትፈልጥዎም ካልኦት ኣማልኽቲ፡ ዕንጨይትን እምንን ከተገልግል ኣሎካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ከም​ድር ዳር እስከ ዳር​ቻዋ ድረስ ወደ አሉ አሕ​ዛብ ሁሉ ይበ​ት​ን​ሃል፤ በዚ​ያም አን​ተና አባ​ቶ​ችህ ያላ​ወ​ቃ​ች​ኋ​ቸ​ውን ሌሎ​ችን አማ​ል​ክት፥ እን​ጨ​ት​ንና ድን​ጋ​ይን ታመ​ል​ካ​ለህ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ከምድር ዳር እስከ ዳርቻዋ ድረስ ወዳሉ አሕዛብ ሁሉ ይበትንሃል፤ በዚያም አንተና አባቶችህ ያላወቃችኋቸውን ሌሎችን አማልክት፥ እንጨትንና ድንጋይን፥ ታመልካለህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ከዚያም ጌታ ከአንዱ የምድር ዳርቻ እስከ ሌላው ዳርቻ በሕዝቦች ሁሉ መካከል ይበትንሃል። በዚያ አንተም ሆንህ አባቶችህ የማታውቋቸውን ከዕንጨትና ከድንጋይ የተሠሩ ሌሎች አማልክትን ታመልካለህ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “መና ጎዳይ ህንተና ቢታዉ ሀ ጋጻፐ ያ ጋጻ ጋካናዉ፥ ቢታ ኡባን ላላና። ሄዋን ህንተና ግድና፥ ዎይ ህንተ ማይዛ አዎቱ ኤርቤና፥ ሀራ ምነ ሹቻ ጾሳቶ ጎይናና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Med'inaa Goday hinttena biittaw ha gas'aappe ya gas'aa gakkanaw, biittaa ubbaan laalana. Hewaan hinttena gidina, woy hintte mayzza aawotuu eribeenna, hara mitsaanne shuchchaa s'oossatoo goyinnana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY nena kumeththa alamen diza asaa giddon biittas gaxappe gaxa gakkanaas laallana; heen neninne ne aawati kase goynni erontta miththafenne shuchchafe oosettida eeqa xoossatas intte goynnana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ኔና ኩሜ ኣላሜን ዲዛ ኣሳ ጊዶን ቢታስ ጋጻፔ ጋጻ ጋካናስ ላላና፤ ሄን ኔኒኔ ኔ ኣዋቲ ካሴ ጎይኒ ኤሮንታ ሚፌኔ ሹቻፌ ኦሴቲዳ ኤቃ ጾሳታስ ኢንቴ ጎይናና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ነና ሀ ጋፃፐ ያ ጋፃ ጋካናዉ ካዎተታ ኡባ ግዶን ላላና። ያን ነኒ ዎይኮ ነ ማይዛት ኤሮና ሀራ ምነ ሹቻ ፆሳታ ጎይናና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday nena ha gaxape ya gaxa gakanaw kawotethata ubbaa giddon laallana. Yan neeni woyko ne mayzati eronna hara mithinne shucha xoossata goyinnana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም እግዚአብሔር (ያህዌ) ከአንዱ የምድር ዳርቻ እስከ ሌላው ዳርቻ በሕዝቦች ሁሉ መካከል ይበትንሃል። በዚያ አንተም ሆንህ አባቶችህ የማታውቋቸውን ከዕንጨትና ከድንጋይ የተሠሩ ሌሎች አማልክትን ታመልካለህ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እግዚአብሔር በመላው ዓለም በሕዝቦች መካከል ከአንድ የምድር ዳርቻ እስከ ሌላው ድረስ ይበትንሃል፤ በዚያም አንተም ሆንክ የቀድሞ አባቶችህ ሰግዳችሁላቸው የማታውቁትን ከእንጨትና ከድንጋይ የተሠሩትን ባዕዳን አማልክት ታመልካለህ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “እግዚኣብሄር ድማ ኻብ ወሰን ምድሪ ኽሳዕ ወሰን ምድሪ ናብ ኵሎም ኣህዛብ ፋሕ ከብለኩም እዩ። ኣብኡ ድማ ብዕንፀይትን ብእምንን ንዝተሰርሑ ንስኻትኩምን ኣቦታትኩምን ንዘይትፈልጥዎም ንኻልኦት ኣማልኽቲ ኽትሰግዱ ኢኹም።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ድማ ካብ ወሰን ምድሪ ኽሳዕ ወሰን ምድሪ ናብ ኩሎም ህዝብታት ፋሕ ኬብለካ እዩ፡ ኣብኡ ድማ ንስኻን ኣቦታትካን ንዘይትፈልጥዎ ካልኦት ኣማልኽቲ፡ ንዕጨይትን ንእምንን ከተገልግል ኢኻ።