Deuteronomy 28:63 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከምቲ እግዚኣብሄር ሰናይ ክገብረልኩምን ከብዝሓኩምን ከም ዝፈተወኩም። ስለዚ እግዚኣብሄር ኬጥፍኣኩምን ኬጥፍኣኩምን ኪሕጐሰኩም እዩ። ካብታ ክትወርሳ እትኸድላ ምድሪ ድማ ክትምንጠል ኢኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም በጎ ያደ​ር​ግ​ልህ ዘንድ፥ ያበ​ዛ​ህም ዘንድ ደስ ይለው እንደ ነበረ፥ እን​ዲሁ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሲያ​ጠ​ፋህ፥ ሲያ​ፈ​ር​ስ​ህም ደስ ይለ​ዋል፤ ትወ​ር​ሳ​ትም ዘንድ ከም​ት​ገ​ባ​ባት ምድር ትነ​ቀ​ላ​ለህ ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም በጎ ያደርግላችሁ ዘንድ ያበዛችሁም ዘንድ ደስ ይለው እንደ ነበረ፥ እንዲሁ እግዚአብሔር ሲያጠፋችሁ ሲያፈርሳችሁም ደስ ይለዋል፤ ትወርሱአትም ዘንድ ከምትገቡባት ምድር ትነቀላላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ እናንተን በማበልጸግና ቁጥራችሁን በማብዛት ደስ ይለው እንደ ነበረ፥ እንዲሁ ጌታ እናንተን ሲያጠፋችሁና ሲያፈራርሳችሁም ደስ ይለዋል፤ እንድትወርሱአት ከምትገቡባት ምድር ትነቀላላችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ህንተንቶ ሎኦባ ኦያ ዎደነ ህንተ ፓይዱዋ ጮራይያ ዎደ ዶሴዳዋዳን፥ ሀእ ህንተ ቦላን ባሻ አህያ ዎደካ ህንተና ላልያ ዎደካ ናሸታና፤ ህንተ ላታናዉ ብያ ቢታፐካ ሾደቲደ ያና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday hinttenttoo lo"obaa ootsiyaa wodenne hintte payduwaa c'orayiyaa wode doseeddawaadan, ha"i hintte bollan bashshaa ahiyaa wodekka hinttena laaliyaa wodekka nashettana; hintte laattanaw biyaa biittaappekka shodettiide d'ayana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY inttena duresanaassinne intte qooda darsanaas dosida mala qasseka inttena guuththishenne biittafe dhayssishe izi ufayettana; intteka laattanaas biza biittayfe shodettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ኢንቴና ዱሬሳናሲኔ ኢንቴ ቆዳ ዳርሳናስ ዶሲዳ ማላ ቃሴካ ኢንቴና ጉሼኔ ቢታፌ ይሲሼ ኢዚ ኡፋዬታና፤ ኢንቴካ ላታናስ ቢዛ ቢታይፌ ሾዴታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ፥ ህንተዉ ሎኦባ ኦያ ዎደነ ህንተ ታይቦይ ዳርያ ዎደ ኡፋይትዳይሳዳ ሀእ ህንተ ቦላ ጋዶ ኤህያ ዎደነ ህንተና ይስያ ዎደ ኡፋይታና፤ ህንተ ላታናዉ ብያ ቢታፈ ሾደትድ ያና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday, hintew lo77oba oothiya wodenne hinte tayboy dariya wode ufaytidaysada ha77i hinte bolla gado ehiya wodenne hintena dhaysiya wode ufaytana; hinte laattanaw biya biittafe shodetidi dhayana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር (ያህዌ) እናንተን በማበልጸግና ቍጥራችሁን በማብዛት ደስ እንደ ተሰኘ፣ እናንተን በማጥፋትና በመደምሰስም ደስ ይለዋል፤ ልትወርሷት ከምትገቡባት ምድር ትነቀላላችሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር እናንተን ለማበልጸግና ቊጥራችሁንም ለማብዛት እንደ ወደደው ሁሉ እንደገናም እናንተን በማጥፋትና በመደምሰስ ደስ ይለዋል። ከዚህች ከምትወርሱአት ምድር ተነቃቅላችሁ ትጠፋላችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ከምቲ ቐደም ከሀብትመኩምን ከብዝሐኩምን ብኣኻትኹም ደስ ዝበሎ፥ ከምኡ ኸዓ ብምጥፋእኹምን ፋሕ ብምባልኩምን ደስ ክብሎ እዩ። ካብታ ኽትወርስዋ እትኣትዉዋ ሃገር ክትንቀሉ ኢኹም።
Amharic Tigrinya 2011 ኪኸውን ከአ እዩ፡ እግዚኣብሄር ከምቲ ቐደም ጽቡቕ ኪገብረልኩምን ኬብዝሓኩምን ብኣኻትኩም ባህ ከም ዝበሎ፡ ከምኡ እግዚኣብሄር ብምጥፋእኩምን ፋሕ ብምባልኩምን ባህ ኪብሎ እዩ። ካብታ ኽትወርሳ እትአትዋ ሃገር ክትምንቆሱ ኢኹም።