Deuteronomy 28:63 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከምቲ እግዚኣብሄር ሰናይ ክገብረልኩምን ከብዝሓኩምን ከም ዝፈተወኩም። ስለዚ እግዚኣብሄር ኬጥፍኣኩምን ኬጥፍኣኩምን ኪሕጐሰኩም እዩ። ካብታ ክትወርሳ እትኸድላ ምድሪ ድማ ክትምንጠል ኢኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም በጎ ያደርግልህ ዘንድ፥ ያበዛህም ዘንድ ደስ ይለው እንደ ነበረ፥ እንዲሁ እግዚአብሔር ሲያጠፋህ፥ ሲያፈርስህም ደስ ይለዋል፤ ትወርሳትም ዘንድ ከምትገባባት ምድር ትነቀላለህ ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም በጎ ያደርግላችሁ ዘንድ ያበዛችሁም ዘንድ ደስ ይለው እንደ ነበረ፥ እንዲሁ እግዚአብሔር ሲያጠፋችሁ ሲያፈርሳችሁም ደስ ይለዋል፤ ትወርሱአትም ዘንድ ከምትገቡባት ምድር ትነቀላላችሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ እናንተን በማበልጸግና ቁጥራችሁን በማብዛት ደስ ይለው እንደ ነበረ፥ እንዲሁ ጌታ እናንተን ሲያጠፋችሁና ሲያፈራርሳችሁም ደስ ይለዋል፤ እንድትወርሱአት ከምትገቡባት ምድር ትነቀላላችሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ህንተንቶ ሎኦባ ኦያ ዎደነ ህንተ ፓይዱዋ ጮራይያ ዎደ ዶሴዳዋዳን፥ ሀእ ህንተ ቦላን ባሻ አህያ ዎደካ ህንተና ላልያ ዎደካ ናሸታና፤ ህንተ ላታናዉ ብያ ቢታፐካ ሾደቲደ ያና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday hinttenttoo lo"obaa ootsiyaa wodenne hintte payduwaa c'orayiyaa wode doseeddawaadan, ha"i hintte bollan bashshaa ahiyaa wodekka hinttena laaliyaa wodekka nashettana; hintte laattanaw biyaa biittaappekka shodettiide d'ayana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY inttena duresanaassinne intte qooda darsanaas dosida mala qasseka inttena guuththishenne biittafe dhayssishe izi ufayettana; intteka laattanaas biza biittayfe shodettana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ኢንቴና ዱሬሳናሲኔ ኢንቴ ቆዳ ዳርሳናስ ዶሲዳ ማላ ቃሴካ ኢንቴና ጉሼኔ ቢታፌ ይሲሼ ኢዚ ኡፋዬታና፤ ኢንቴካ ላታናስ ቢዛ ቢታይፌ ሾዴታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ፥ ህንተዉ ሎኦባ ኦያ ዎደነ ህንተ ታይቦይ ዳርያ ዎደ ኡፋይትዳይሳዳ ሀእ ህንተ ቦላ ጋዶ ኤህያ ዎደነ ህንተና ይስያ ዎደ ኡፋይታና፤ ህንተ ላታናዉ ብያ ቢታፈ ሾደትድ ያና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday, hintew lo77oba oothiya wodenne hinte tayboy dariya wode ufaytidaysada ha77i hinte bolla gado ehiya wodenne hintena dhaysiya wode ufaytana; hinte laattanaw biya biittafe shodetidi dhayana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር (ያህዌ) እናንተን በማበልጸግና ቍጥራችሁን በማብዛት ደስ እንደ ተሰኘ፣ እናንተን በማጥፋትና በመደምሰስም ደስ ይለዋል፤ ልትወርሷት ከምትገቡባት ምድር ትነቀላላችሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር እናንተን ለማበልጸግና ቊጥራችሁንም ለማብዛት እንደ ወደደው ሁሉ እንደገናም እናንተን በማጥፋትና በመደምሰስ ደስ ይለዋል። ከዚህች ከምትወርሱአት ምድር ተነቃቅላችሁ ትጠፋላችሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ከምቲ ቐደም ከሀብትመኩምን ከብዝሐኩምን ብኣኻትኹም ደስ ዝበሎ፥ ከምኡ ኸዓ ብምጥፋእኹምን ፋሕ ብምባልኩምን ደስ ክብሎ እዩ። ካብታ ኽትወርስዋ እትኣትዉዋ ሃገር ክትንቀሉ ኢኹም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኪኸውን ከአ እዩ፡ እግዚኣብሄር ከምቲ ቐደም ጽቡቕ ኪገብረልኩምን ኬብዝሓኩምን ብኣኻትኩም ባህ ከም ዝበሎ፡ ከምኡ እግዚኣብሄር ብምጥፋእኩምን ፋሕ ብምባልኩምን ባህ ኪብሎ እዩ። ካብታ ኽትወርሳ እትአትዋ ሃገር ክትምንቆሱ ኢኹም። |