Deuteronomy 28:62 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከም ከዋኽብቲ ሰማይ ብብዝሒ እናሃለኹም፡ ብቍጽሪ ሒደትኩም ክትጸንሑ ኢኹም። ድምጺ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ስለ ዘይሰማዕኩም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የአምላካችሁን የእግዚአብሔርን ቃል አልሰማችሁምና ከብዛታችሁ የተነሣ እንደ ሰማይ ከዋክብት የነበረው ቍጥራችሁ ጥቂት ሆኖ ይቀራል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የአምላካችሁን የእግዚአብሔርን ቃል አልሰማችሁምና ከብዛታችሁ የተነሣ እንደ ሰማይ ከዋክብት የነበረው ቍጥራችሁ ጥቂት ሆኖ ይቀራል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለጌታ ለእግዚአብሔር ስላልታዘዛችሁ እንደ ሰማይ ከዋክብት በዝታችሁ የነበራችሁት እናንተ ጥቂት ብቻ ትቀራላችሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳ ህንተ ጾሳ ቃላ ስሰናን እጼዳ ድራዉ፥ ሳሉዋ ጾልንትያዳን ጮራቴዳ ህንተፐ ጉይ አታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Godaa hintte S'oossaa k'aalaa sisennan is's'eedda diraw, saluwaa s'oolinttiyaadan c'oratteedda hintteppe guutsay attana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAA intte Xoossaas intte azazettontta ixxida gishshas salo xoolintte mala darida inttefe guuththati xalla attana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳ ኢንቴ ጾሳስ ኢንቴ ኣዛዜቶንታ ኢጺዳ ጊሻስ ሳሎ ጾሊንቴ ማላ ዳሪዳ ኢንቴፌ ጉቲ ጻላ ኣታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳ፥ ህንተ ፆሳ ህንተ ስኦና እፅዳ ግሾ፥ ሳሎ ፆልንቶዳ ዳርዳ ህንተፈ ጉ አታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Godaa, hinte Xoossa hinte si7onna ixida gisho, salo xoolintoda darida hintefe guuthi attana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለአምላካችሁ ለእግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ስላልታዘዛችሁ፣ እንደ ሰማይ ከዋክብት በዝታችሁ የነበራችሁት እናንተ ጥቂት ብቻ ትቀራላችሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለአምላካችሁ ለእግዚአብሔር ታዛዦች ሆናችሁ ስላልተገኛችሁ ብዛታችሁ እንደ ሰማይ ከዋክብት ከነበራችሁት ከእናንተ ጥቂቶቹ ብቻ ይተርፋሉ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንቓል እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ስለ ዘይተኣዘዝኩም ንስኻትኩም ኣቱም ቅድም ምብዛሕኹም ከም ከዋኽብቲ ሰማይ ዝነበርኩም፥ ብቝፅሪ ውሑዳት ክትተርፉ ኢኹም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ቃል እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ስለ ዘይሰማዕካ፡ ኣብ ክንዲ እቲ ቐደም ምብዛሕኩም ከም ከዋኽብቲ ሰማይ ዝነበርኩም። ብቑጽሪ ሒደት ክትተርፉ ኢኹም። |