Deuteronomy 28:57 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዛዕባ እቲ ኣብ መንጎ ኣእጋራ ዚወጽእ ንእሽቶን ብዛዕባ እቶም እትወልዶም ደቃን ከኣ። ኣብቲ ጸላኢኻ ኣብ ደጌታትካ ዜጨንቐካ ከበባን ጭንቀትን ኵሉ ስለ ዝሰኣነት ብሕቡእ ክትበልዖም እያ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከአካልዋ የሚወጣውን የእንግዴ ልጅ፥ የምትወልዳቸውንም ልጆች፤ በደጆችህ ውስጥ ጠላቶችህ፤ ከብበው ባስጨነቁህና መከራ ባሳዩህ ጊዜ ሁሉን ስላጣች በስውር ትበላቸዋለች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በወንድና በሴት ልጅዋም፥ በእግርዋ መካከል በሚወጣው በእንግዴ ልጅ፥ በምትወልዳቸውም ልጆች ትቀናለች፤ በደጆችህም ውስጥ ጠላቶችህ ከብበው ባስጨነቁህና መከራ ባሳዩህ ጊዜ ሁሉን ስላጣች በስውር ትበላቸዋለች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከማሕፀኗ የወጣውን እንግዴ ልጅንና የምትወልዳቸውን ልጆች ትጠየፋለች፤ ይህን የምታደርገውም በመከራው ወቅት ጠላቶችህ ከተሞችህን ከበው በሚያስጨንቁህ ጊዜ እነርሱን ተደብቃ ለመብላት ስትል ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አ ባረ የሌዳ ናኣና ዬዳ ጉየባ ባረ ሲቅያ አስናካ ባረ የሌዳ ናናቱዋካ ጋናን፥ ኡዘታደ ጌማን ባረካ ማድጋና። አያዉ ጎፐ፥ ሞርኪ አ ደእያ ካታማ ዶዲደ እዞ ኡንኤዳነ ቱጋዬዳ ድራዉ፥ እዝዉ ምያባይ ሀራባይ አያይነ ባዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aa bare yeleedda na'aanna yeedda guyyebaa bare siik'iyaa asinaakka bare yeleedda naanatuwaakka gatsennan, uuzetaade geeman barekka madiggana. Ayaw gooppe, morkkii Aa de'iyaa katamaa dooddiide izo un"etseeddanne tuggayeedda diraw, iziw miyaabay harabay ayaynne baawa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Morkkey iza de7iza katamaa dooddidi izo un7eththida gishshassinne tuggasida gishshas izis miza miishshi haray aykkoyka deenna; Hessa gishshas iza ba yelida yidhanne do7aa ba siiqiza azinaanne ba nayta gaththontta uuzettada geeman barkka maana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሞርኬይ ኢዛ ዴኢዛ ካታማ ዶዲዲ ኢዞ ኡንኤዳ ጊሻሲኔ ቱጋሲዳ ጊሻስ ኢዚስ ሚዛ ሚሺ ሃራይ ኣይኮይካ ዴና፤ ሄሳ ጊሻስ ኢዛ ባ ዬሊዳ ዪኔ ዶኣ ባ ሲቂዛ ኣዚናኔ ባ ናይታ ጋንታ ኡዜታዳ ጌማን ባርካ ማና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሞርከት እያ ደእያ ካታማ ተቅድ እዮ ኡንኤዳ ግሾነ ዋይስዳ ግሾ፥ እዉ ሀር ምያባይ ይን፥ ባ የልዳ ናኣነ ዶኣ ኤንታ ጋና ጌማን ባርካ ማና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Morketi iya de7iya katamaa teqidi iyo un7ethida gishonne waaysida gisho, iw hari miyabay dhayin, ba yelida na7aanne do7aa enta gathonna geeman barka maana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከማሕፀኗ የወጣውን እንግዴ ልጇንና የምትወልዳቸውን ሕፃናት ትጠየፋለች፤ ይህን የምታደርገውም በመከራው ወቅት ጠላቶችህ ከተሞችህን ከብበው በሚያስጨንቁህ ጊዜ፣ እነርሱን ደብቃ ለመብላት ስትል ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያ ተስፋ በሚያስቈርጠው፥ በከተሞችህ ሁሉ ላይ በሚደረገው የጠላት ከበባ ወቅት ሌላ ምንም የሚበላ ነገር ስለሌላት በምሥጢር ከምትበላቸው ከማሕፀንዋ ከወጡ ልጆችዋና ከእንግዴልጅዋ ለማንም አትሰጥም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በቲ ፀላእትኹም ከቢቦም ኣብ ከተማታትኩም ዘጨንቁኹም ጭንቂ ዅሉ ነገር ስለ ዝሰኣነት፥ ነቲ ኻብ ማህፀና ዝወፀ መዳሕንትን ነቶም ዝወለደቶም ደቃን ተሓቢኣ ኽትበልዖም እያ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በቲ ጸላኢኻ ከቢቡ ኣብ ደጌታትካ ዜጽብበልካ ጸበባ ኹሉ ነገር ስኢና እያ እሞ፡ ነቲ ኻብ መንጎ ኣእጋራ ዝወጸ መዳሕንትን ነቶም ዝወለድቶም ደቃን ተሓቢኣ ኽትበልዖም እያ። |