Deuteronomy 28:57 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዛዕባ እቲ ኣብ መንጎ ኣእጋራ ዚወጽእ ንእሽቶን ብዛዕባ እቶም እትወልዶም ደቃን ከኣ። ኣብቲ ጸላኢኻ ኣብ ደጌታትካ ዜጨንቐካ ከበባን ጭንቀትን ኵሉ ስለ ዝሰኣነት ብሕቡእ ክትበልዖም እያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከአ​ካ​ልዋ የሚ​ወ​ጣ​ውን የእ​ን​ግዴ ልጅ፥ የም​ት​ወ​ል​ዳ​ቸ​ው​ንም ልጆች፤ በደ​ጆ​ችህ ውስጥ ጠላ​ቶ​ችህ፤ ከብ​በው ባስ​ጨ​ነ​ቁ​ህና መከራ ባሳ​ዩህ ጊዜ ሁሉን ስላ​ጣች በስ​ውር ትበ​ላ​ቸ​ዋ​ለች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በወንድና በሴት ልጅዋም፥ በእግርዋ መካከል በሚወጣው በእንግዴ ልጅ፥ በምትወልዳቸውም ልጆች ትቀናለች፤ በደጆችህም ውስጥ ጠላቶችህ ከብበው ባስጨነቁህና መከራ ባሳዩህ ጊዜ ሁሉን ስላጣች በስውር ትበላቸዋለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከማሕፀኗ የወጣውን እንግዴ ልጅንና የምትወልዳቸውን ልጆች ትጠየፋለች፤ ይህን የምታደርገውም በመከራው ወቅት ጠላቶችህ ከተሞችህን ከበው በሚያስጨንቁህ ጊዜ እነርሱን ተደብቃ ለመብላት ስትል ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አ ባረ የሌዳ ናኣና ዬዳ ጉየባ ባረ ሲቅያ አስናካ ባረ የሌዳ ናናቱዋካ ጋናን፥ ኡዘታደ ጌማን ባረካ ማድጋና። አያዉ ጎፐ፥ ሞርኪ አ ደእያ ካታማ ዶዲደ እዞ ኡንኤዳነ ቱጋዬዳ ድራዉ፥ እዝዉ ምያባይ ሀራባይ አያይነ ባዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Aa bare yeleedda na'aanna yeedda guyyebaa bare siik'iyaa asinaakka bare yeleedda naanatuwaakka gatsennan, uuzetaade geeman barekka madiggana. Ayaw gooppe, morkkii Aa de'iyaa katamaa dooddiide izo un"etseeddanne tuggayeedda diraw, iziw miyaabay harabay ayaynne baawa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Morkkey iza de7iza katamaa dooddidi izo un7eththida gishshassinne tuggasida gishshas izis miza miishshi haray aykkoyka deenna; Hessa gishshas iza ba yelida yidhanne do7aa ba siiqiza azinaanne ba nayta gaththontta uuzettada geeman barkka maana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሞርኬይ ኢዛ ዴኢዛ ካታማ ዶዲዲ ኢዞ ኡንኤዳ ጊሻሲኔ ቱጋሲዳ ጊሻስ ኢዚስ ሚዛ ሚሺ ሃራይ ኣይኮይካ ዴና፤ ሄሳ ጊሻስ ኢዛ ባ ዬሊዳ ዪኔ ዶኣ ባ ሲቂዛ ኣዚናኔ ባ ናይታ ጋንታ ኡዜታዳ ጌማን ባርካ ማና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሞርከት እያ ደእያ ካታማ ተቅድ እዮ ኡንኤዳ ግሾነ ዋይስዳ ግሾ፥ እዉ ሀር ምያባይ ይን፥ ባ የልዳ ናኣነ ዶኣ ኤንታ ጋና ጌማን ባርካ ማና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Morketi iya de7iya katamaa teqidi iyo un7ethida gishonne waaysida gisho, iw hari miyabay dhayin, ba yelida na7aanne do7aa enta gathonna geeman barka maana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከማሕፀኗ የወጣውን እንግዴ ልጇንና የምትወልዳቸውን ሕፃናት ትጠየፋለች፤ ይህን የምታደርገውም በመከራው ወቅት ጠላቶችህ ከተሞችህን ከብበው በሚያስጨንቁህ ጊዜ፣ እነርሱን ደብቃ ለመብላት ስትል ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚያ ተስፋ በሚያስቈርጠው፥ በከተሞችህ ሁሉ ላይ በሚደረገው የጠላት ከበባ ወቅት ሌላ ምንም የሚበላ ነገር ስለሌላት በምሥጢር ከምትበላቸው ከማሕፀንዋ ከወጡ ልጆችዋና ከእንግዴልጅዋ ለማንም አትሰጥም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በቲ ፀላእትኹም ከቢቦም ኣብ ከተማታትኩም ዘጨንቁኹም ጭንቂ ዅሉ ነገር ስለ ዝሰኣነት፥ ነቲ ኻብ ማህፀና ዝወፀ መዳሕንትን ነቶም ዝወለደቶም ደቃን ተሓቢኣ ኽትበልዖም እያ።
Amharic Tigrinya 2011 በቲ ጸላኢኻ ከቢቡ ኣብ ደጌታትካ ዜጽብበልካ ጸበባ ኹሉ ነገር ስኢና እያ እሞ፡ ነቲ ኻብ መንጎ ኣእጋራ ዝወጸ መዳሕንትን ነቶም ዝወለድቶም ደቃን ተሓቢኣ ኽትበልዖም እያ።