Deuteronomy 28:56 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እታ ኣብ መንጎኹም ዘሎ ለውሃትን ለውሃትን ሰበይቲ፡ ምእንቲ ለውሃትን ለውሃትን ንእግራ ኣብ መሬት ከተቐምጥ ዘይትደፍር፡ ዓይና ኣብ ሰብ ሕቝፋን ኣብ ወዳን ጓላን ክትክፍእ እያ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በአንተ ዘንድ የተለሳለሰችና የተቀማጠለች፥ ከልስላሴና ከቅምጥልነት የተነሣ የእግር ጫማዋን በምድር ላይ ያላደረገችው ሴት፥ አቅፋ በተኛችው ባልዋ፥ በወንድና በሴት ልጅዋም ትቀናለች፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በአንተ ዘንድ ያለችው የተለሳለሰችና በቅምጥልነት ሁልጊዜ ትኖር የነበረችው፥ ከልስላሴና ከቅምጥልነት የተነሣ የእግር ጫማዋን በምድር ላይ ያላደረገችው ሴት፥ አቅፋ በተኛችው ባልዋ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በመካከልህ ተለሳልሳና ተቀማጥላ የምትኖር፥ ከልስላሴና ከቅምጥልነት የተነሣ እግሮችዋ ዐፈር ነክቶት የማያውቁ ሴት ዐቅፋው ለምትተኛው ባሏና በገዛ ወንድ ወይም ሴት ልጆችዋ ላይ ትከፋለች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ነ ግዶን ካሰ ሱረተንነ አሽከተን ደኣዱ ግያ፥ ባረ ዱረተፐ ደንዴዳዋን ሳኣ የናዉ ሻተትያ ማጫ ምሽራታካ፥ ባረ ሲቅያ አስናዉ ባረ አቱማነ ማጫ ናናቶ ቃረተናን፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ne giddon kase suretetsaaninne ashikketetsaan de'aaddu giyaa, bare duretetsaappe denddeeddawaan sa'aa yed'd'anaw shaatettiyaa mac'c'a mishiratakka, bare siik'iyaa asinaw bare attumanne mac'c'a naanaatoo k'arettenaan, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ne giddon kase injjen de7awus geetettidaara ba injje duussafe dendoyssan sa7a yedhdhanaas shaatettiza maccassayakka ba siiqiza azinaassinne ba naytas qadhettuku. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔ ጊዶን ካሴ ኢንጄን ዴኣዉስ ጌቴቲዳራ ባ ኢንጄ ዱሳፌ ዴንዶይሳን ሳኣ ዬናስ ሻቴቲዛ ማጫሳያካ ባ ሲቂዛ ኣዚናሲኔ ባ ናይታስ ቃቱኩ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ ግዶን ካሰ እንጀን ደእዳ፥ ባ እንጅያፈ ደንዶይሳን ሳአ የናዉ ሻተትያ ማጫስያ፥ ባ ዶስያ አዝናስነ ባ የልዳ ናይታስ ኡዘታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ne giddon kase injen de7ida, ba injiyafe dendoysan sa7a yedhanaw shaatetiya maccasiya, ba dosiya azinaasinne ba yelida naytas uuzettana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በመካከልህ ተለሳልሳና ተቀማጥላ የምትኖር፣ ከልስላሴና ከቅምጥልነት የተነሣ፣ እግሯን ዐፈር ነክቶት የማያውቅ ሴት፣ የምትወድደውን ባሏን፣ የገዛ ወንድ ወይም ሴት ልጆቿን ትንቃለች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በመለሳለስና በቅምጥልነት በመካከልህ የምትኖር በትውልድዋ የምትመካና ከመለስለስዋ ብዛት እግሮችዋ መሬት ረግጠው የማያውቁ ዐቅፋው ከምትተኛው ባልዋና ከልጆችዋ ትሰስታለች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣባኻትኩም እታ ቝፅይፅይ እትብልን ሕንቅቕትን፥ ብሕንቃቐኣን ቍፅይፅይ ብምባላን ብእግራ ምድሪ ኽትረግፅ ዘይትደሊ ሰበይቲ እኳ ነቲ እትፈትዎ ሰብኣያን ንወዳን ንጓላን ብኽፉእ ዓይኒ ትሪኦም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣባኻ እታ ቑጽይጽይ እትብልን ሕንቅቕትን፡ ብሕንቃቕኣን ቑጽይንጽይ ብምባላን ከብዲ እግራ ምድሪ ብምርጋጽ ክትፍትን ዘይደለይትን ሰበይቲ ኸአ ነቲ ኣብ ሕቑፋ ዘሎ ሰብኣይ ንወዳን ንጓላን ድማ ብኽፉእ ዓይኒ ትርእዮም። |