Deuteronomy 28:56 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እታ ኣብ መንጎኹም ዘሎ ለውሃትን ለውሃትን ሰበይቲ፡ ምእንቲ ለውሃትን ለውሃትን ንእግራ ኣብ መሬት ከተቐምጥ ዘይትደፍር፡ ዓይና ኣብ ሰብ ሕቝፋን ኣብ ወዳን ጓላን ክትክፍእ እያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በአ​ንተ ዘንድ የተ​ለ​ሳ​ለ​ሰ​ችና የተ​ቀ​ማ​ጠ​ለች፥ ከል​ስ​ላ​ሴና ከቅ​ም​ጥ​ል​ነት የተ​ነሣ የእ​ግር ጫማ​ዋን በም​ድር ላይ ያላ​ደ​ረ​ገ​ችው ሴት፥ አቅፋ በተ​ኛ​ችው ባልዋ፥ በወ​ን​ድና በሴት ልጅ​ዋም ትቀ​ና​ለች፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በአንተ ዘንድ ያለችው የተለሳለሰችና በቅምጥልነት ሁልጊዜ ትኖር የነበረችው፥ ከልስላሴና ከቅምጥልነት የተነሣ የእግር ጫማዋን በምድር ላይ ያላደረገችው ሴት፥ አቅፋ በተኛችው ባልዋ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በመካከልህ ተለሳልሳና ተቀማጥላ የምትኖር፥ ከልስላሴና ከቅምጥልነት የተነሣ እግሮችዋ ዐፈር ነክቶት የማያውቁ ሴት ዐቅፋው ለምትተኛው ባሏና በገዛ ወንድ ወይም ሴት ልጆችዋ ላይ ትከፋለች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ነ ግዶን ካሰ ሱረተንነ አሽከተን ደኣዱ ግያ፥ ባረ ዱረተፐ ደንዴዳዋን ሳኣ የናዉ ሻተትያ ማጫ ምሽራታካ፥ ባረ ሲቅያ አስናዉ ባረ አቱማነ ማጫ ናናቶ ቃረተናን፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ne giddon kase suretetsaaninne ashikketetsaan de'aaddu giyaa, bare duretetsaappe denddeeddawaan sa'aa yed'd'anaw shaatettiyaa mac'c'a mishiratakka, bare siik'iyaa asinaw bare attumanne mac'c'a naanaatoo k'arettenaan,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ne giddon kase injjen de7awus geetettidaara ba injje duussafe dendoyssan sa7a yedhdhanaas shaatettiza maccassayakka ba siiqiza azinaassinne ba naytas qadhettuku.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔ ጊዶን ካሴ ኢንጄን ዴኣዉስ ጌቴቲዳራ ባ ኢንጄ ዱሳፌ ዴንዶይሳን ሳኣ ዬናስ ሻቴቲዛ ማጫሳያካ ባ ሲቂዛ ኣዚናሲኔ ባ ናይታስ ቃቱኩ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነ ግዶን ካሰ እንጀን ደእዳ፥ ባ እንጅያፈ ደንዶይሳን ሳአ የናዉ ሻተትያ ማጫስያ፥ ባ ዶስያ አዝናስነ ባ የልዳ ናይታስ ኡዘታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ne giddon kase injen de7ida, ba injiyafe dendoysan sa7a yedhanaw shaatetiya maccasiya, ba dosiya azinaasinne ba yelida naytas uuzettana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በመካከልህ ተለሳልሳና ተቀማጥላ የምትኖር፣ ከልስላሴና ከቅምጥልነት የተነሣ፣ እግሯን ዐፈር ነክቶት የማያውቅ ሴት፣ የምትወድደውን ባሏን፣ የገዛ ወንድ ወይም ሴት ልጆቿን ትንቃለች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በመለሳለስና በቅምጥልነት በመካከልህ የምትኖር በትውልድዋ የምትመካና ከመለስለስዋ ብዛት እግሮችዋ መሬት ረግጠው የማያውቁ ዐቅፋው ከምትተኛው ባልዋና ከልጆችዋ ትሰስታለች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣባኻትኩም እታ ቝፅይፅይ እትብልን ሕንቅቕትን፥ ብሕንቃቐኣን ቍፅይፅይ ብምባላን ብእግራ ምድሪ ኽትረግፅ ዘይትደሊ ሰበይቲ እኳ ነቲ እትፈትዎ ሰብኣያን ንወዳን ንጓላን ብኽፉእ ዓይኒ ትሪኦም።
Amharic Tigrinya 2011 ኣባኻ እታ ቑጽይጽይ እትብልን ሕንቅቕትን፡ ብሕንቃቕኣን ቑጽይንጽይ ብምባላን ከብዲ እግራ ምድሪ ብምርጋጽ ክትፍትን ዘይደለይትን ሰበይቲ ኸአ ነቲ ኣብ ሕቑፋ ዘሎ ሰብኣይ ንወዳን ንጓላን ድማ ብኽፉእ ዓይኒ ትርእዮም።