Deuteronomy 28:54 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ኣባኻትኩም ለውሃትን ኣዝዩ ርህሩህን ሰብኣይ፡ ዓይኑ ንሓዉን ንሰበይቲ ሕቝፉን ነቶም ዚገድፎም ተረፍ ደቁን ክፍኣት ኪኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በአ​ንተ ዘንድ የተ​ደ​ላ​ደ​ለና የተ​ቀ​ማ​ጠለ ሰው በወ​ን​ድሙ፥ አብ​ራ​ውም በም​ት​ተኛ በሚ​ስቱ፥ በቀ​ሩ​ትም ልጆቹ ይቀ​ናል፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በአንተ ዘንድ የተለሳለሰና በቅምጥልነት ሁልጊዜ ይኖር የነበረ ሰው በወንድሙ፥ አቅፋውም በምትተኛ በሚስቱ፥ በቀሩትም ልጆች ይቀናል፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በመካከልህ በጣም ደግና ርኅሩኅ የሆነው ሰው እንኳ ለገዛ ወንድሙ፥ አቅፋውም ለምትተኛ ለሚስቱ፥ ወይም ለተረፉት ልጆቹ አይሳሳም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ነ ግዶን ሀራይ አቶ ካሰ ሱረተንነ አሽከተን ደኤዳ ግያ አስካ ባረ እሻዉ፥ ባረ ሲቅያ ማቻትዉነ ባረ የሌዳ ናናቶ ቃረተና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ne giddon haray atto kase suretetsaaninne ashikketetsaan de'eedda giyaa asikka bare ishaw, bare siik'iyaa machchatiwunne bare yeleedda naanaatoo k'arettenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ne giddon haray atto kase kiyanne injje duussi dees geetettiza asikka ba ishaas, ba siiqiza machcheyssinne ba yelida naytas qadhettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔ ጊዶን ሃራይ ኣቶ ካሴ ኪያኔ ኢንጄ ዱሲ ዴስ ጌቴቲዛ ኣሲካ ባ ኢሻስ፥ ባ ሲቂዛ ማቼይሲኔ ባ ዬሊዳ ናይታስ ቃቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነ ግዶን ሀር አቶሽን ካሰ እንጀን ደእዳ አስካ ባ እሻስ፥ ባ ዶስያ ማቸስነ ባ የልዳ ናይታስ ባ ካፈ ሻከና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ne giddon hari attoshin kase injen de7ida asika ba ishaas, ba dosiya machesinne ba yelida naytas ba kathaafe shaakenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሌላው ይቅርና በመካከልህ በጣም ደግና ርኅሩኅ የሆነው ሰው እንኳ ለገዛ ወንድሙ ወይም ለሚወድዳት ሚስቱ ወይም ለተረፉት ልጆቹ አይራራላቸውም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በመካከላችሁ በመለሳለስና በቅምጥልነት በትውልዱም በመመካት የሚኖረው ሰው እንኳ ለወንድሙ፥ ዐቅፋው ለምትተኛው ሚስቱና ከጥፋት ለተረፉት ልጆቹ ከዚያ ምግብ ለመስጠት ይሰስታል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣባኻትኩም ርህሩህን በቝባቝን ዝበሃል ሰብኣይ እኳ ንሓዉን ነታ ዘፍቅራ ሰበይቱን ነቶም ብህይወት ዝተረፉ ደቁን ብኽፉእ ዓይኒ ይሪኦም።
Amharic Tigrinya 2011 ኣባኻ እቲ ቑጽይጽይ ዚብልን ብዙሕ ሕንቁቕን ሰብ ንሓውን ነታ ኣብ ሕቑፋ እትድቅስ ሰበይቱን ነቶም ዝተረፉ ትርፊ ደቁን ብኽፉእ ዓይኒ ይርእዮም።