Deuteronomy 28:52 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ እተወከልኩምሉ ነዋሕትን ሓጹርን መናድቕኩም ኣብ ብዘላ ምድርኩም ክሳዕ ዚፈርስ ድማ ኣብ ኵሉ ደጌታትኩም ኪኸብበኩም እዩ። ኣብ ብዘላ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ዝሃበካ ምድርኻ ድማ ብኹለን ደጌታትካ ክኸብበካ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በሀ​ገ​ርህ ሁሉ ያሉ፥ ትታ​መ​ን​ባ​ቸው የነ​በሩ፥ የረ​ዘሙ፥ የጸ​ኑም ቅጥ​ሮች እስ​ኪ​ፈ​ርሱ ድረስ፥ በከ​ተ​ሞ​ችህ ሁሉ ያጠ​ፋ​ሃል፤ አም​ላ​ክ​ህም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በሰ​ጠህ ምድር ሁሉ፥ በደ​ጆች ሁሉ ያስ​ጨ​ን​ቅ​ሃል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በአገርህ ሁሉ ያሉ፥ ትታመንባቸው የነበሩ፥ የረዘሙ የጸኑም ቅጥሮች እስኪፈርሱ ድረስ፥ በከተሞችህ ደጆች ሁሉ ከብበው ያስጭንቁሃል፤ አምላክህም እግዚአብሔር በሰጠህ ምድር ሁሉ በደጆች ሁሉ ከብበው ያስጨንቁሃል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የምትተማመንባቸውን ታላላቅ የተመሸጉ ቅጥሮች እስኪማረኩ ድረስ በመላው አገርህ ያሉትን ከተሞችህን ሁሉ ይከባል፤ ጌታ እግዚአብሔር በሚሰጥህ ምድር ያሉትን ከተሞች በሙሉ ይወራቸዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ነ ጋድያን ደእያ ኔን አማነትያ፥ አዱሳ፥ ምኖ ድርሳቱ ሙለሳና ኮለታና ጋካናዉ፥ ነ ካታማ ዩሹዋን ዶዲደ፥ ኔና ኡንኤና። መና ጎዳይ ነ ጾሳይ ነዉ እሜዳ ቢታ ኡባ ዩሹዋን ዶዲደ ኔና ኡንኤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ne gadiyaan de'iyaa neeni ammanettiyaa, adussa, mino dirssatuu mulesaanna kolettana gakkanaw, ne katamaa yuushshuwaan dooddiide, neena un"etsana. Med'inaa Goday ne S'oossay new immeedda biittaa ubbaa yuushshuwaan dooddiide neena un"etsana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ne biittan de7iza neni isttan ammanettiza adussanne mino dirsati ubbasora laalettana gakkanaas ne katamata ubbaa yuushon dooddidi nena un7eththana. GODAA ne Xoossay nees immida biitta ubbaa yuushon dooddi ne miixata dippi histti dhayssana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔ ቢታን ዴኢዛ ኔኒ ኢስታን ኣማኔቲዛ ኣዱሳኔ ሚኖ ዲርሳቲ ኡባሶራ ላሌታና ጋካናስ ኔ ካታማታ ኡባ ዩሾን ዶዲዲ ኔና ኡንኤና። ጎዳ ኔ ጾሳይ ኔስ ኢሚዳ ቢታ ኡባ ዩሾን ዶዲ ኔ ሚጻታ ዲፒ ሂስቲ ይሳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ፥ ነ ፆሳይ ነዉ እምያ ቢታን ደእያ ነ አማነትያ አዱሰነ ምኖ ድርሳት ላለታና ጋካናዉ ነ ካታማ ዩሹዋ ተቅድ ነና ኡንኤና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday, ne Xoossay new immiya biittan de7iya ne ammanetiya adussenne mino dirsati laaletana gakanaw ne katamaa yuushuwa teqidi nena un7ethana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የምትታመንባቸውን ታላላቅ የተመሸጉ ቅጥሮች እስኪወድቁ ድረስ በመላው አገርህ ያሉትን ከተሞችህን ሁሉ ይከብባል፤ አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) በሚሰጥህ ምድር ያሉትን ከተሞች በሙሉ ይወርራቸዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር አምላክህ በሚሰጥህ ምድር የሚገኙትን መኖሪያ ከተሞችህን ሁሉ ይከባሉ፤ አንተ የምትተማመንባቸውን ከፍተኞች የሆኑ ቅጽሮች ያሉአቸውን ምሽጎችህን ሁሉ ይደመስሳሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ንስኻትኩም እትኣምንዎ ነዊሕን ፅኑዕን ቅፅርኹም ኣብ ኵሉ ሃገርኩም ክሳዕ ዝፈርስ፥ ንዅለን ከተማታትኩም ክኸቡወን እዮም። ኣብ ኵላ እታ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ዝህበኩም ምድሪ፥ ንዅለን ከተማታትኩም ክኸቡወን እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ንስኻ እትአምኖ ነዋሕትን ጽኑዓትን መናድቕካ ኣብ ኩሉ ሃገርካ ኽሳዕ ዚፈርስ፡ ብኹሉ ደጌታትካ ኪኸበካ እዩ። ኣብ ኩላ እታ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ዚህበካ ምድሪ፡ ኣብ ኩለን ደጌታትካ ኪኸበካ እዩ።