Deuteronomy 28:48 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ ነቶም እግዚኣብሄር ዚልእኾም ጸላእትኻ፡ ብጥሜትን ብጽምእን ብዕርቃንን ብሰኣን ኵሉን ኣገልግሎም። ክሳብ ዘጥፍኣካ ድማ ኣርዑት ሓጺን ኣብ ክሳድካ ክገብረልካ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በራ​ብና በጥ​ማት፥ በዕ​ራ​ቁ​ት​ነ​ትም፥ ሁሉ​ንም በማ​ጣት እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለሚ​ል​ክ​ብህ ለጠ​ላ​ቶ​ችህ ትገ​ዛ​ለህ፤ እስ​ኪ​ያ​ጠ​ፋ​ህም ድረስ በአ​ን​ገ​ትህ ላይ የብ​ረት ቀን​በር ይጭ​ናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በራብና በጥማት በዕራቁትነትም ሁሉንም በማጣት እግዚአብሔር ለሚልክብህ ለጠላቶችህ ትገዛለህ፤ እስኪያጠፋህም ድረስ በአንገትህ ላይ የብረት ቀንበር ይጭናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ የሚያስነሣብህን ጠላቶችህን ታገለግላለህ፤ በራብና በጥማት፥ በእርዛትና በማጣት እስኪያጠፉህም ድረስ በዐንገትህ ላይ የብረት ቀንበር ይጭኑብሃል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ኔና ኮሻን፥ ሳሙዋን፥ ካሉዋንነ መቱዋን ኡባባ ያደ፥ መና ጎዳይ ነ ቦላ የድያ ነ ሞርከቶ ሞደታና፤ መና ጎዳይ ኔና ይሳና ጋካናዉ፥ ነ ሞርግያን ብራታ ሞርገ ም ዋጻና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, neena koshan, saamuwaan, kalluwaaninne metuwaan ubbabaa d'ayaade, Med'inaa Goday ne bolla yeddiyaa ne morkketoo moodetana; Med'inaa Goday neena d'ayissana gakkanaw, ne morggiyaan birataa morgge mitsaa waas'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas neni gafan, saamon, kalloteththaninne meto ubbaan GODAY ne bolla yeddiza ne morkketas ne haarettana; GODAY nena dhayssana gakkanaas ne morgen birata qambara waaxana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ኔኒ ጋፋን፥ ሳሞን፥ ካሎቴኒኔ ሜቶ ኡባን ጎዳይ ኔ ቦላ ዬዲዛ ኔ ሞርኬታስ ኔ ሃሬታና፤ ጎዳይ ኔና ይሳና ጋካናስ ኔ ሞርጌን ቢራታ ቃምባራ ዋጻና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነና ኮሻን፥ ሳሞን፥ ካሎተንነ መቶን ኡባባ ያዳ፥ ጎዳይ ነ ቦላ የድያ ነ ሞርከታስ ሃረታና። ጎዳይ ነና ይሳና ጋካናዉ ነ ሞርገን ብራታ ቃምባራ ዎና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) nena koshan, saamon, kallotethaninne meton ubbaba dhayada, Goday ne bolla yeddiya ne morketas haaretana. Goday nena dhaysana gakanaw ne morgen birata qambara wothana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በራብና በጥም፣ በእርዛትና በከፋ ድኽነት እግዚአብሔር (ያህዌ) የሚያስነሣብህን ጠላቶችህን ታገለግላለህ፤ እስኪያጠፋህም ድረስ በዐንገትህ ላይ የብረት ቀንበር ይጭንብሃል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህም ከእንግዲህ ወዲህ እግዚአብሔር በአንተ ላይ ለሚልካቸው ለጠላቶችህ አገልጋይ ትሆናለህ። በሁሉ ነገር በመቸገርም ትራባለህ፤ ትጠማለህ፤ ትታረዛለህ። ፈጽሞ እስክትጠፋ ድረስ እግዚአብሔር አንተን በጠላቶችህ እንደ ብረት በጠነከረ የአገዛዝ ቀንበር በብርቱ እንድትጨቈን ያደርጋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ ነቶም እግዚኣብሄር ዝሰደደልኩም ፀላእትኹም ኣብ ጥሜትን ኣብ ፅምእን ኣብ ዕርቃንን ኣብ ኵሉ ስእነትን ክትግዝእዎም ኢኹም። ክሳዕ ዘጥፍኡኹም ከዓ ኣርዑት ሓፂን ኣብ ክሳድኩም ከንብሩልኩም እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ነቶም እግዚኣብሄር ዝሰደአልካ ጸላእትኻ ኣብ ጥሜትን ኣብ ጽምኣትን ኣብ ዕርቃንን ኣብ ኩሉ ስእነትን ክትግዝኦም ኢኻ። ክሳዕ ዜጥፍኣካ ኸአ፡ ኣርዑት ሓጺን ኣብ ክሳድካ ኼንብረልካ እዩ።