Deuteronomy 28:48 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ ነቶም እግዚኣብሄር ዚልእኾም ጸላእትኻ፡ ብጥሜትን ብጽምእን ብዕርቃንን ብሰኣን ኵሉን ኣገልግሎም። ክሳብ ዘጥፍኣካ ድማ ኣርዑት ሓጺን ኣብ ክሳድካ ክገብረልካ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በራብና በጥማት፥ በዕራቁትነትም፥ ሁሉንም በማጣት እግዚአብሔር ለሚልክብህ ለጠላቶችህ ትገዛለህ፤ እስኪያጠፋህም ድረስ በአንገትህ ላይ የብረት ቀንበር ይጭናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በራብና በጥማት በዕራቁትነትም ሁሉንም በማጣት እግዚአብሔር ለሚልክብህ ለጠላቶችህ ትገዛለህ፤ እስኪያጠፋህም ድረስ በአንገትህ ላይ የብረት ቀንበር ይጭናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ የሚያስነሣብህን ጠላቶችህን ታገለግላለህ፤ በራብና በጥማት፥ በእርዛትና በማጣት እስኪያጠፉህም ድረስ በዐንገትህ ላይ የብረት ቀንበር ይጭኑብሃል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ኔና ኮሻን፥ ሳሙዋን፥ ካሉዋንነ መቱዋን ኡባባ ያደ፥ መና ጎዳይ ነ ቦላ የድያ ነ ሞርከቶ ሞደታና፤ መና ጎዳይ ኔና ይሳና ጋካናዉ፥ ነ ሞርግያን ብራታ ሞርገ ም ዋጻና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, neena koshan, saamuwaan, kalluwaaninne metuwaan ubbabaa d'ayaade, Med'inaa Goday ne bolla yeddiyaa ne morkketoo moodetana; Med'inaa Goday neena d'ayissana gakkanaw, ne morggiyaan birataa morgge mitsaa waas'ana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas neni gafan, saamon, kalloteththaninne meto ubbaan GODAY ne bolla yeddiza ne morkketas ne haarettana; GODAY nena dhayssana gakkanaas ne morgen birata qambara waaxana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኔኒ ጋፋን፥ ሳሞን፥ ካሎቴኒኔ ሜቶ ኡባን ጎዳይ ኔ ቦላ ዬዲዛ ኔ ሞርኬታስ ኔ ሃሬታና፤ ጎዳይ ኔና ይሳና ጋካናስ ኔ ሞርጌን ቢራታ ቃምባራ ዋጻና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነና ኮሻን፥ ሳሞን፥ ካሎተንነ መቶን ኡባባ ያዳ፥ ጎዳይ ነ ቦላ የድያ ነ ሞርከታስ ሃረታና። ጎዳይ ነና ይሳና ጋካናዉ ነ ሞርገን ብራታ ቃምባራ ዎና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | nena koshan, saamon, kallotethaninne meton ubbaba dhayada, Goday ne bolla yeddiya ne morketas haaretana. Goday nena dhaysana gakanaw ne morgen birata qambara wothana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በራብና በጥም፣ በእርዛትና በከፋ ድኽነት እግዚአብሔር (ያህዌ) የሚያስነሣብህን ጠላቶችህን ታገለግላለህ፤ እስኪያጠፋህም ድረስ በዐንገትህ ላይ የብረት ቀንበር ይጭንብሃል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም ከእንግዲህ ወዲህ እግዚአብሔር በአንተ ላይ ለሚልካቸው ለጠላቶችህ አገልጋይ ትሆናለህ። በሁሉ ነገር በመቸገርም ትራባለህ፤ ትጠማለህ፤ ትታረዛለህ። ፈጽሞ እስክትጠፋ ድረስ እግዚአብሔር አንተን በጠላቶችህ እንደ ብረት በጠነከረ የአገዛዝ ቀንበር በብርቱ እንድትጨቈን ያደርጋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ ነቶም እግዚኣብሄር ዝሰደደልኩም ፀላእትኹም ኣብ ጥሜትን ኣብ ፅምእን ኣብ ዕርቃንን ኣብ ኵሉ ስእነትን ክትግዝእዎም ኢኹም። ክሳዕ ዘጥፍኡኹም ከዓ ኣርዑት ሓፂን ኣብ ክሳድኩም ከንብሩልኩም እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቶም እግዚኣብሄር ዝሰደአልካ ጸላእትኻ ኣብ ጥሜትን ኣብ ጽምኣትን ኣብ ዕርቃንን ኣብ ኩሉ ስእነትን ክትግዝኦም ኢኻ። ክሳዕ ዜጥፍኣካ ኸአ፡ ኣርዑት ሓጺን ኣብ ክሳድካ ኼንብረልካ እዩ። |