Deuteronomy 28:38 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዙሕ ዘርኢ ሒዝካ ናብ ምድሪ ኽትኣቱ ኢኻ፡ ሒደት ድማ ክትእክብ ኢኻ። ኣንበጣ ክበልዖ እዩ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ብዙ ዘርም ወደ እርሻ ታወ​ጣ​ለህ፤ አን​በ​ጣም ይበ​ላ​ዋ​ልና ጥቂት ትሰ​በ​ስ​ባ​ለህ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እጅግ ዘር ወደ እርሻ ታወጣለህ፤ አንበጣም ይበላዋልና ጥቂት ትሰበስባለህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “በእርሻ ላይ ብዙ ዘር ትዘራለህ፤ አንበጣ ስለሚበላው የምትሰበስበው ጥቂት ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ኔን ዳሮ ካ ነ ሾይቃን ዘራና፤ ሽን ቦሊ ም ድግና፥ ጉ ካ ሺሻና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Neeni daro katsaa ne shoyk'aan zerana; shin boolii mi diggina, guutsaa katsaa shiishshana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ne gaden ne daro kath zerana shin booley mishin attida guuththa kath shiishshana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔ ጋዴን ኔ ዳሮ ካ ዜራና ሺን ቦሌይ ሚሺን ኣቲዳ ጉ ካ ሺሻና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኔኒ ዳሮ ካ ነ ጎሻን ዘራና፤ ሽን ቦለይ ምድግን፥ ጉ ካ ሺሻና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Neeni daro kathi ne goshshan zerana; shin booley midigin, guutha kathi shiishana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዕርሻ ላይ ብዙ ዘር ትዘራለህ፤ አንበጣ ስለሚበላው ግን፣ የምትሰበስበው ጥቂት ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “የእህልህን ሰብል አንበጣ ስለሚበላው ብዙ እህል ዘርተህ ጥቂት መከር ብቻ ትሰበስባለህ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣብ ግራትኩም ብዙሕ ዘርኢ ኽትዘርኡ ኢኹም፤ ግና ኣንበጣ ኽበልዖ እዩ እሞ፥ ውሑድ ክትእክቡ ኢኹም።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ግራትካ ብዙሕ ዘርኢ ተምጽእ፡ ግናኸ፡ ኣንበጣ ኺበልዖ እዩ እሞ፡ ሒደት ትእክብ።