Deuteronomy 28:33 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ፍረ ምድርካን ኵሉ ጻዕርኻን ብዘይትፈልጦ ህዝቢ ኪበልዖ እዩ። ወትሩ ድማ ክትጭፍለቕን ክትጭፍለቕን ኢኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የምድርህን ፍሬ፥ ድካምህንም ሁሉ የማታውቀው ሕዝብ ይበላዋል፤ አንተም ሁልጊዜ የተጨነቅህ፥ የተገፋህም ትሆናለህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የምድርህን ፍሬ ድካምህንም ሁሉ የማታውቀው ሕዝብ ይበላዋል፤ አንተም ሁልጊዜ የተጨነቅህ የተገፋህም ትሆናለህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የምድርህንና የድካምህን ፍሬ ሁሉ የማታውቀው ሕዝብ ይበላዋል። ዕድሜ ልክህን በጭካኔና በማያቋርጥ ጭቆና ትኖራለህ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ነ ቢታ አይፍያነ ነ ዳቡሬዳዋ ኡባ ነ ኤረና አሳይ ማና፤ ነ ደኦ ኡባን ኡቁነቴዳዋነ ናቀቴዳዋ ግዳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ne biittaa ayifiyaanne ne daabureeddawaa ubbaa ne erenna Asay maana; ne de'o ubbaan uk'k'unnetteeddawaanne naak'etteeddawaa gidana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ne biittaa kaththa ayfenne ne daabura kessida ubbaa hara dere asi maana; neni ne de7o ubbaan un7ettidaadenne qohettidaade gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔ ቢታ ካ ኣይፌኔ ኔ ዳቡራ ኬሲዳ ኡባ ሃራ ዴሬ ኣሲ ማና፤ ኔኒ ኔ ዴኦ ኡባን ኡንኤቲዳዴኔ ቆሄቲዳዴ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ ቢታ አይፍያነ ነ ጫዋ ኡባ ነ ኤሮና አስ ማና፤ ነ ደኦ ላይ ኡባን ኡንኤትዳይሳነ ናቀትዳይሳ ግዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ne biitta ayfiyanne ne cawa ubbaa ne eronna asi maana; ne de7o laytha ubban un7etidaysanne naaqetidaysa gidana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የምድርህንና የድካምህን ፍሬ ሁሉ የማታውቀው ሕዝብ ይበላዋል፤ ዕድሜ ልክህን በጭካኔና በጭቈና ከመኖር በቀር የሚተርፍህ ነገር አይኖርም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በከባድ ሁኔታ የደከምክበትን የእህልህን ሰብል የማታውቀው ሕዝብ ይበላዋል፤ አንተ ግን በዘመንህ ሁሉ ግፍና ጭቈና በቀር የሚተርፍህ ነገር የለም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ፍረ ምድሪኹምን ኵሉ ፃዕሪኹምን ድማ ዘይትፈልጥዎ ህዝቢ ኽበልዖ እዩ። ኵልሻዕ ከዓ ግፉዓትን ጭኑቓትን ክትኮኑ ኢኹም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ፍረ ምድርኻን ብዘሎ ጻዕርኻን ድማ ዘይትፈልጦ ህዝቢ ኺበልዖ እዩ። ወርትግ ከአ ጥቑዕን ጽቑጥን ትኸውን። |