Deuteronomy 28:25 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ኣብ ቅድሚ ጸላእትኻ ኺስዕረካ እዩ፣ ብሓንቲ መገዲ ኽትወግዶም ኢኻ፣ ብሾብዓተ መገዲ ድማ ካብኦም ክትሃድም፣ ኣብ ኵለን መንግስታት ምድሪ ድማ ክትናወጽ ኢኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከጠ​ላ​ቶ​ችህ ፊት የተ​መ​ታህ ያደ​ር​ግ​ሃል፤ በአ​ንድ መን​ገድ ትወ​ጣ​ባ​ቸ​ዋ​ለህ፤ በሰ​ባት መን​ገ​ድም ከእ​ነ​ርሱ ትሸ​ሻ​ለህ፤ በም​ድ​ርም መን​ግ​ሥ​ታት ሁሉ የተ​በ​ተ​ንህ ትሆ​ና​ለህ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር ከጠላቶችህ ፊት የተመታህ ያደርግሃል፤ በአንድ መንገድ ትወጣባቸዋለህ፥ በሰባት መንገድ ከእነርሱ ትሸሻለህ፤ ለምድርም መንግሥታት ሁሉ ድንጋጤ ትሆናለህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ጌታ በጠላቶችህ ፊት እንድትሸነፍ ያደርግሃል፤ በአንድ አቅጣጫ ትመጣባቸዋለህ፤ ነገር ግን በሰባት አቅጣጫ ከፊታቸው ትሸሻለህ፤ በሚደርስብህም ነገር ለምድር መንግሥታት ሁሉ ድንጋጤ ትሆናለህ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “መና ጎዳይ ኔና ነ ሞርከቱዋን ጾንሳና፤ ኔን ኡንቱንታ ኦላናዉ እት ኦግያና ከሳና፤ ሽን ላፑን ኦግያና ነ ኡንቱንቱ ስንፐ ባቃታና። ቢታን ደእያ ካዉተ ኡባይ ነ ቦላ ጋኬዳዋ በኢደ፥ ያሻን ሻቢረታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Med'inaa Goday neena ne morkkatuwaan s'oonissana; neeni unttuntta olanaw itti ogiyaanna kesana; shin laappun ogiyaanna ne unttunttu sintsaappe bak'atana. Biittan de'iyaa kawutetsaa ubbay ne bolla gakkeeddawaa be'iide, yashshan shabbirettana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY ne morkketa sinththan neni xoonettana mala ooththana; neni istta bolla issi ogera baanashin isttafe attanaas laappunasora baqatana; biitta bolla diza kawoteththati ubbay ne bolla gakkizayssa be7idi hirgan kokkorana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ኔ ሞርኬታ ሲንን ኔኒ ጾኔታና ማላ ኦና፤ ኔኒ ኢስታ ቦላ ኢሲ ኦጌራ ባናሺን ኢስታፌ ኣታናስ ላፑናሶራ ባቃታና፤ ቢታ ቦላ ዲዛ ካዎቴቲ ኡባይ ኔ ቦላ ጋኪዛይሳ ቤኢዲ ሂርጋን ኮኮራና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ነና ነ ሞርከታን ፆንሳና። ነኒ ኤንታ ኦላናዉ እስ ኦገራ ከያና፤ ሽን ላፑን ኦገራ ነ ኤንታ ስንፈ ባቃታና። ቢታን ደእያ ካዎተ ኡባይ ነ ቦላ ጋክዳባ በእድ፥ ያሻን ኮኮራና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday nena ne morketan xoonisana. Neeni enta olanaw issi ogera keyana; shin laapun ogera ne enta sinthafe baqatana. Biittan de7iya kawotethi ubbay ne bolla gakidaba be7idi, yashshan kokorana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር (ያህዌ) በጠላቶችህ ፊት እንድትሸነፍ ያደርግሃል፤ በአንድ አቅጣጫ ትመጣባቸዋለህ፤ ነገር ግን በሰባት አቅጣጫ ከፊታቸው ትሸሻለህ፤ ለምድር መንግሥታትም ሁሉ መሸማቀቂያ ትሆናለህ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እግዚአብሔር ለጠላቶችህ በአንተ ላይ ድልን ይሰጣቸዋል፤ በአንድ በኩል ትመጣባቸዋለህ፤ ነገር ግን ከእነርሱ ለማምለጥ በሰባት አቅጣጫ ትሸሻለህ፤ በምድር ላይ የሚኖሩ ሕዝቦች ሁሉ በአንተ ላይ የሚደርሰውን ነገር በሚያዩበት ጊዜ በፍርሃት ይሸበራሉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “እግዚኣብሄር ኣብ ቅድሚ ፀላእትኹም ተስዓርቲ ኽገብረኩም እዩ፤ ብሓደ መንገዲ ኽትከድዎም ኢኹም፤ ብሸውዓተ መንገዲ ኸዓ ኻብ ቅድሚኣቶም ክትሃድሙ ኢኹም፤ ኵሎም መንግስታት ምድሪ ድማ ብኣኻትኩም ከስካሕክሑ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ኣብ ቅድሚ ጸላእትኻ ተሰዓሪ ይገብረካ፡ ብሓደ መገዲ ትወጾም፡ ብሾብዓተ መገዲ ኸአ ካብ ቅድሚኦም ትሀድም፡ ናብ ኩሎም መንግስትታት ምድሪ ድማ ትዛባዕ።