Deuteronomy 28:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ኣብ ቅድሚ ጸላእትኻ ኺስዕረካ እዩ፣ ብሓንቲ መገዲ ኽትወግዶም ኢኻ፣ ብሾብዓተ መገዲ ድማ ካብኦም ክትሃድም፣ ኣብ ኵለን መንግስታት ምድሪ ድማ ክትናወጽ ኢኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “እግዚአብሔር ከጠላቶችህ ፊት የተመታህ ያደርግሃል፤ በአንድ መንገድ ትወጣባቸዋለህ፤ በሰባት መንገድም ከእነርሱ ትሸሻለህ፤ በምድርም መንግሥታት ሁሉ የተበተንህ ትሆናለህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር ከጠላቶችህ ፊት የተመታህ ያደርግሃል፤ በአንድ መንገድ ትወጣባቸዋለህ፥ በሰባት መንገድ ከእነርሱ ትሸሻለህ፤ ለምድርም መንግሥታት ሁሉ ድንጋጤ ትሆናለህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ጌታ በጠላቶችህ ፊት እንድትሸነፍ ያደርግሃል፤ በአንድ አቅጣጫ ትመጣባቸዋለህ፤ ነገር ግን በሰባት አቅጣጫ ከፊታቸው ትሸሻለህ፤ በሚደርስብህም ነገር ለምድር መንግሥታት ሁሉ ድንጋጤ ትሆናለህ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “መና ጎዳይ ኔና ነ ሞርከቱዋን ጾንሳና፤ ኔን ኡንቱንታ ኦላናዉ እት ኦግያና ከሳና፤ ሽን ላፑን ኦግያና ነ ኡንቱንቱ ስንፐ ባቃታና። ቢታን ደእያ ካዉተ ኡባይ ነ ቦላ ጋኬዳዋ በኢደ፥ ያሻን ሻቢረታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Med'inaa Goday neena ne morkkatuwaan s'oonissana; neeni unttuntta olanaw itti ogiyaanna kesana; shin laappun ogiyaanna ne unttunttu sintsaappe bak'atana. Biittan de'iyaa kawutetsaa ubbay ne bolla gakkeeddawaa be'iide, yashshan shabbirettana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY ne morkketa sinththan neni xoonettana mala ooththana; neni istta bolla issi ogera baanashin isttafe attanaas laappunasora baqatana; biitta bolla diza kawoteththati ubbay ne bolla gakkizayssa be7idi hirgan kokkorana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ኔ ሞርኬታ ሲንን ኔኒ ጾኔታና ማላ ኦና፤ ኔኒ ኢስታ ቦላ ኢሲ ኦጌራ ባናሺን ኢስታፌ ኣታናስ ላፑናሶራ ባቃታና፤ ቢታ ቦላ ዲዛ ካዎቴቲ ኡባይ ኔ ቦላ ጋኪዛይሳ ቤኢዲ ሂርጋን ኮኮራና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ነና ነ ሞርከታን ፆንሳና። ነኒ ኤንታ ኦላናዉ እስ ኦገራ ከያና፤ ሽን ላፑን ኦገራ ነ ኤንታ ስንፈ ባቃታና። ቢታን ደእያ ካዎተ ኡባይ ነ ቦላ ጋክዳባ በእድ፥ ያሻን ኮኮራና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday nena ne morketan xoonisana. Neeni enta olanaw issi ogera keyana; shin laapun ogera ne enta sinthafe baqatana. Biittan de7iya kawotethi ubbay ne bolla gakidaba be7idi, yashshan kokorana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር (ያህዌ) በጠላቶችህ ፊት እንድትሸነፍ ያደርግሃል፤ በአንድ አቅጣጫ ትመጣባቸዋለህ፤ ነገር ግን በሰባት አቅጣጫ ከፊታቸው ትሸሻለህ፤ ለምድር መንግሥታትም ሁሉ መሸማቀቂያ ትሆናለህ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እግዚአብሔር ለጠላቶችህ በአንተ ላይ ድልን ይሰጣቸዋል፤ በአንድ በኩል ትመጣባቸዋለህ፤ ነገር ግን ከእነርሱ ለማምለጥ በሰባት አቅጣጫ ትሸሻለህ፤ በምድር ላይ የሚኖሩ ሕዝቦች ሁሉ በአንተ ላይ የሚደርሰውን ነገር በሚያዩበት ጊዜ በፍርሃት ይሸበራሉ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “እግዚኣብሄር ኣብ ቅድሚ ፀላእትኹም ተስዓርቲ ኽገብረኩም እዩ፤ ብሓደ መንገዲ ኽትከድዎም ኢኹም፤ ብሸውዓተ መንገዲ ኸዓ ኻብ ቅድሚኣቶም ክትሃድሙ ኢኹም፤ ኵሎም መንግስታት ምድሪ ድማ ብኣኻትኩም ከስካሕክሑ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ኣብ ቅድሚ ጸላእትኻ ተሰዓሪ ይገብረካ፡ ብሓደ መገዲ ትወጾም፡ ብሾብዓተ መገዲ ኸአ ካብ ቅድሚኦም ትሀድም፡ ናብ ኩሎም መንግስትታት ምድሪ ድማ ትዛባዕ። |