Deuteronomy 28:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ነቲ ዝናም ምድርኩም ዱኹዒን ሓመድን ኪገብሮ እዩ። ካብ ሰማይ ክሳዕ እትጠፍእ ናባኻትኩም ክወርድ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር የምድርህን ዝናብ ጭጋግ ያደርጋል፤ እስክትጠፋም ድረስ ከሰማይ አፈር ይወርድብሃል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር የምድርህን ዝናብ ትቢያና አፈር ያደርጋል፤ እስክትጠፋ ድረስ ከሰማይ ይወርድብሃል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ የምድርህን ዝናብ ወደ ዐቧራነትና ወደ ትቢያነት ይለውጠዋል፤ እስክትጠፋም ድረስ ይህ ከሰማይ ይወርድብሃል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ነ ጋድያን ቡክያ እራ ልያነ ባና ከሳና፤ ኔን ጋድያፐ ያና ጋካናዉ፥ ባናይ ሳሉዋፐ ዱገ ቡካና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday ne gadiyaan bukkiyaa iraa d'iiliyaanne baana kessana; neeni gadiyaappe d'ayana gakkanaw, baanay saluwaappe duge bukkana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY ne biittan bukkiza iraa buuhenne gudulla kessana; neni biittafe dhayana gakkanaas gudullay saloppe duge bukkana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ኔ ቢታን ቡኪዛ ኢራ ቡሄኔ ጉዱላ ኬሳና፤ ኔኒ ቢታፌ ያና ጋካናስ ጉዱላይ ሳሎፔ ዱጌ ቡካና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ነ ቢታን ቡክያ እራ ብዶነ ባና ከሳና፤ ኔኒ ያና ጋካናዉ ሳሎፐ ባን ቡካና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday ne biittan bukiya ira bidonne baana kessana; neeni dhayana gakanaw salope baani bukana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር (ያህዌ) የምድርህን ዝናብ ወደ ዐቧራነትና ወደ ትቢያነት ይለውጠዋል፤ ይህም እስክትጠፋ ድረስ ከሰማይ ይወርድብሃል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዝናብ ፈንታ እስክትጠፋ ድረስ እግዚአብሔር በአንተ ላይ በዐውሎ ነፋስ የሚነዳ ትቢያና አሸዋ ይልክብሃል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ንዝናም ምድሪኹም በነንታን ሓመድን ክገብሮ እዩ። ክሳዕ እትጠፍኡ ኸዓ፥ እዙይ ካብ ሰማይ ክወርደኩም እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ዝናብ ምድርኻ ተጎጓን ሓመድን ኪገብሮ እዩ፡ ክሳዕ እትጠፍእ፡ ካብ ሰማይ ኪወርደካ እዩ። |