Deuteronomy 28:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ድምጺ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እንተ ሰሚዕኩም ድማ እዚ ዅሉ በረኸት እዚ ኺመጸኩምን ኪረኽበኩምን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የአ​ም​ላ​ክ​ህ​ንም የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል ብት​ሰማ እነ​ዚህ በረ​ከ​ቶች ሁሉ ይመ​ጡ​ል​ሃል፤ ያገ​ኙ​ህ​ማል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የአምላክህንም የእግዚአብሔርን ቃል ብትሰማ እነዚህ በረከቶች ሁሉ ይመጡልሃል፤ ያገኙህማል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የጌታ እግዚአብሔርን ቃል ብትታዘዝ፥ እነዚህ በረከቶች ሁሉ ይደርሱሃል፤ አይለዩህምም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳዉ፥ ነ ጾሳዉ፥ ኔን አዛዘቶፐ፥ ሀዋፐ ካሊደ ደእያ አንጁ ኡባይ ነዋ ግዳናዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Godaw, ne S'oossaw, neeni azazettooppe, hawaappe kaalliide de'iyaa anjjuu ubbay newaa gidanawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Neni GODAA ne Xoossaas azazettiko hayssafe kaalliza anjjoti wurikka neyta gidana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔኒ ጎዳ ኔ ጾሳስ ኣዛዜቲኮ ሃይሳፌ ካሊዛ ኣንጆቲ ዉሪካ ኔይታ ጊዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኔኒ ጎዳ፥ ነ ፆሳስ ኪተትኮ፥ ሀይሳፈ ካልድ ደእያ አንጆ ኡባይ ነባ ግዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Neeni Godaa, ne Xoossaas kiitetiko, haysafe kaallidi de7iya anjo ubbay nebaa gidana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አምላክህን እግዚአብሔርን (ኤሎሂም ያህዌ) ብትታዘዝ፣ እነዚህ በረከቶች ሁሉ ያንተ ይሆናሉ፤ አይለዩህምም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ለአምላክህ ለእግዚአብሔር ታዘዝ፤ ከዚህ የሚከተሉት በረከቶች ሁሉ ባለቤት ትሆናለህ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንቓል እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እንተ ሰማዕኹም፥ እዝ ዅሉ በረከት ክመፀኩም እዩ፤ ክረኽበኩምውን እዩ፦
Amharic Tigrinya 2011 ቃል እግዚኣብሄር ኣምላኽካ እንተ ሰሚዕካስ፡ እዚ ኹሉ በረኸት ኪመጸካን ኪረኸበካን እዩ።