Deuteronomy 28:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ድምጺ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እንተ ሰሚዕኩም ድማ እዚ ዅሉ በረኸት እዚ ኺመጸኩምን ኪረኽበኩምን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የአምላክህንም የእግዚአብሔርን ቃል ብትሰማ እነዚህ በረከቶች ሁሉ ይመጡልሃል፤ ያገኙህማል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የአምላክህንም የእግዚአብሔርን ቃል ብትሰማ እነዚህ በረከቶች ሁሉ ይመጡልሃል፤ ያገኙህማል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የጌታ እግዚአብሔርን ቃል ብትታዘዝ፥ እነዚህ በረከቶች ሁሉ ይደርሱሃል፤ አይለዩህምም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳዉ፥ ነ ጾሳዉ፥ ኔን አዛዘቶፐ፥ ሀዋፐ ካሊደ ደእያ አንጁ ኡባይ ነዋ ግዳናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Godaw, ne S'oossaw, neeni azazettooppe, hawaappe kaalliide de'iyaa anjjuu ubbay newaa gidanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Neni GODAA ne Xoossaas azazettiko hayssafe kaalliza anjjoti wurikka neyta gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔኒ ጎዳ ኔ ጾሳስ ኣዛዜቲኮ ሃይሳፌ ካሊዛ ኣንጆቲ ዉሪካ ኔይታ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኔኒ ጎዳ፥ ነ ፆሳስ ኪተትኮ፥ ሀይሳፈ ካልድ ደእያ አንጆ ኡባይ ነባ ግዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Neeni Godaa, ne Xoossaas kiitetiko, haysafe kaallidi de7iya anjo ubbay nebaa gidana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አምላክህን እግዚአብሔርን (ኤሎሂም ያህዌ) ብትታዘዝ፣ እነዚህ በረከቶች ሁሉ ያንተ ይሆናሉ፤ አይለዩህምም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለአምላክህ ለእግዚአብሔር ታዘዝ፤ ከዚህ የሚከተሉት በረከቶች ሁሉ ባለቤት ትሆናለህ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንቓል እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እንተ ሰማዕኹም፥ እዝ ዅሉ በረከት ክመፀኩም እዩ፤ ክረኽበኩምውን እዩ፦ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ቃል እግዚኣብሄር ኣምላኽካ እንተ ሰሚዕካስ፡ እዚ ኹሉ በረኸት ኪመጸካን ኪረኸበካን እዩ። |