Deuteronomy 28:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ድማ ርእሲ እምበር ጭራ ኣይገብረካን እዩ። ኣብ ላዕሊ ጥራይ ድማ ክትህሉ ኢኻ፡ ኣብ ታሕቲ ድማ ኣይክትከውንን ኢኻ፤ ነዚ ሎሚ ዝእዝዘኩም ዘለኹ ትእዛዛት እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እንተ ሰሚዕኩም ሓልውዎን ግበሩን፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዛሬም ያዘ​ዝ​ሁ​ህን የአ​ም​ላ​ክ​ህን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ትእ​ዛዝ ሰም​ተህ ብት​ጠ​ብ​ቃት፥ ብታ​ደ​ር​ጋ​ትም፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ራስ ያደ​ር​ግ​ሃል እንጂ ጅራት አያ​ደ​ር​ግ​ህም፤ ሁል​ጊ​ዜም በላይ እንጂ በታች አት​ሆ​ንም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዛሬም ያዘዝሁህን የአምላክህን የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ሰምተህ ብትጠብቃት ብታደርጋትም፥ ዛሬም ካዘዝሁህ ከእነዚህ ቃሎች ወደ ቀኝ ወደ ግራም ፈቀቅ ባትል፥ ታመልካቸውም ዘንድ ሌሎችን አማልክት ባትከተል፥ እግዚአብሔር ራስ ያደርግሃል እንጂ ጅራት አያደርግህም፤ ሁልጊዜም በላይ እንጂ በታች አትሆንም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም ራስ እንጂ ጅራት አያደርግህም። ዛሬ የምሰጥህን የጌታ የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ብትታዘዝ በጥንቃቄም ብትጠብቅ ሁልጊዜም በላይ እንጂ እታች አትሆንም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ኔና ሁጰ ከሳናፐ አትና፥ ጉየ ዱፈ ከሰና። ሀቼ ታን ነዉ እምያ፥ መና ጎዳ ነ ጾሳ አዛዙዋ ስሳደ፥ ሄዋ ሎይደ ካሎፐ፥ ኔን ቦላ ግዳናፐ አትና፥ ጋርሳ ግዳካ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday neena huup'e kessanappe attina, guyye dufe kessenna. Hachche taani new immiyaa, Med'inaa Godaa ne S'oossaa azazuwaa sisaade, hewaa loytsaade kaallooppe, neeni bolla gidanappe attina, garssa gidakka.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY nena hu7e histtanappe attiin goyna histtenna; hach tani nees immiza ne GODAA azazo siyada hessa neni minththada kaalliko neni ubbaafe bolla gidanaappe attiin garse gidakka.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ኔና ሁኤ ሂስታናፔ ኣቲን ጎይና ሂስቴና፤ ሃች ታኒ ኔስ ኢሚዛ ኔ ጎዳ ኣዛዞ ሲያዳ ሄሳ ኔኒ ሚንዳ ካሊኮ ኔኒ ኡባፌ ቦላ ጊዳናፔ ኣቲን ጋርሴ ጊዳካ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ነና ኡባስ ካጨ ከሳናፐ አትሽን፥ ጎይና ከሰና። ሀች ታ ነዉ እምያ፥ ጎዳ፥ ነ ፆሳ ኪታ ስአዳ፥ ምንዳ ናግኮ፥ ነ ቦላ ግዳናፐ አትሽን፥ ጋርሰ ግዳካ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday nena ubbaas kace kessanaape attishin, goyna kessenna. Hachi ta new immiya, Godaa, ne Xoossaa kiita si7ada, minthada naagiko, ne bolla gidanaape attishin, garse gidaka.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔርም (ያህዌ) ራስ እንጂ ጅራት አያደርግህም። ዛሬ የምሰጥህን የአምላክህን የእግዚአብሔርን (ኤሎሂም ያህዌ) ትእዛዝ በጥንቃቄ ብትጠብቅ፣ መቼውንም ቢሆን በላይ እንጂ ፈጽሞ በታች አትሆንም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አምላክህ እግዚአብሔር በብዙ ሕዝቦች መካከል እንደ ራስ መሪ ያደርግሃል እንጂ እንደ ጅራት ወደ ኋላ እንድትቀር አያደርግህም፤ ዛሬ እኔ የምሰጥህን የእግዚአብሔርን ትእዛዞች በታማኝነት ብትፈጽም ምንም ዐይነት ውድቀት ሳይደርስብህ ወደፊት ትገሠግሣለህ እንጂ ወደ ኋላ አትቀርም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነዝ ኣነ ሎሚ ዝእዝዘኩም ዘለኹ ትእዛዛት እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እንተ ሰሚዕኹምዎ፥ ተጠንቂቕኩም ከዓ እንተ ሓሊኹምዎ፥ ካብዝ ኣነ ሎሚ ዝእዝዘኩም ዘለኹ ዅሉ ነገር፥ ንየማን ወይ ንፀጋም እንተዘየግሊስኩም፥ ክትሰግዱሎምን ከተምልኹዎምን ኢልኩም ደድሕሪ ኻልኦት ኣማልኽቲ እንተ ዘይሰዓብኩም፥ እግዚኣብሄር ርእሲ እምበር ጭራ ኣይገብረኩምን፤ ኵልሻዕ ላዕለዎት እምበር ታሕተዎት ከቶ ኣይትኾኑን ኢኹም።
Amharic Tigrinya 2011 ነዚ ኣነ ሎሚ ዝእዝዘካ ዘሎኹ ትእዛዛት እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ኽትሕልዎን ክትገብሮን እንተ ሰማዕካዮ፡ ካብዚ ኣነ ሎሚ ዝእዝዘኩም ዘሎኹ ኹሉ ነገር ንየማን ወይ ንጸጋም እንተ ዘየግለስካ፡ ንኻልኦት ኣማልኽቲ ኸተገልግሎም ደድሕሪኦም እንተ ዘይሰዐብካ ድማ፡ እግዚኣብሄር ርእሲ እምበር፡ ጭራ ኣይገብርካን፡ ብላዕሊ ጥራይ ትኸውን እምበር፡ ብታሕቲ ኣይትኸውንን።