Deuteronomy 28:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ነቲ ሰማይ መዝገቡ፡ ሰማይ ኪኸፍተልካ፡ ኣብ ግዚኡ ንመሬትካ ዝናም ኬዘንብለልካን ንዅሉ ዕዮ ኢድካ ኺባርኸልካን እዩ። ንብዙሓት ኣህዛብ ድማ ከተለቅሕ ኢኻ፡ ግናኸ ኣይትልቃሕን ኢኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ለምድርህ በወራቱ ዝናብን ይሰጥ ዘንድ፥ የእጅህንም ሥራ ሁሉ ይባርክ ዘንድ መልካሙን መዝገብ ሰማዩን ይከፍትልሃል፤ ለብዙ አሕዛብም ታበድራለህ፥ አንተ ግን ከማንም አትበደርም፤ ብዙ አሕዛብን ትገዛለህ፥ አንተን ግን እነርሱ አይገዙህም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ለምድርህ በወራቱ ዝናብ ይሰጥ ዘንድ፥ የእጅህንም ሥራ ሁሉ ይባርክ ዘንድ መልካሙን መዝገብ ሰማዩን ይከፍትልሃል፤ ለብዙ አሕዝብም ታበድራለህ፥ አንተ ግን ከማንም አትበደርም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ መልካሙን መዝገብ ሰማዩን ይከፍትልሃል፤ ለምድርህ በወቅቱ ዝናብን ይሰጣል፤ የእጅህንም ሥራ ሁሉ ይባርካል፤ አንተም ለብዙ አሕዛብ ታበድራለህ፥ አንተ ግን ከማንም አትበደርም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ነ ኩሽያ ኦሱዋ ኡባ አንጃናዉነ፥ መና ጎዳይ ነ ቢታዉ እራ ዎድያን ቡክሳናዉ ባረ ምንጃ ጎልያ፥ ሳሉዋ ፐንግያ ነዉ ዶያና፤ ቃይ ኔን ዳሮ ካዉተቶ ታልአናፐ አትና፥ ኦፐነ ሃ ታልአካ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Ne kushiyaa oosuwaa ubbaa anjjanawunne, Med'inaa Goday ne biittaw iraa wodiyaan bukissanaw bare minjja golliyaa, saluwaa penggiyaa new dooyana; k'ay neeni daro kawutetsatoo tal"anappe attina, ooppenne haa tal"akka. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ne kushe ooso ubbaa anjjanaassinne GODAY ne biittaas ira wodera bukisanaas ba minjja keeththaa, salo penge nees doyana; qasse neni daro kawoteththatas tal7anaappe attiin ooppeka haa tal7e ekkaka. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔ ኩሼ ኦሶ ኡባ ኣንጃናሲኔ ጎዳይ ኔ ቢታስ ኢራ ዎዴራ ቡኪሳናስ ባ ሚንጃ ኬ፥ ሳሎ ፔንጌ ኔስ ዶያና፤ ቃሴ ኔኒ ዳሮ ካዎቴታስ ታልኣናፔ ኣቲን ኦፔካ ሃ ታልኤ ኤካካ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ ኩሸ ኦሶ ኡባ አንጃናዉነ፥ ጎዳይ ነ ቢታስ እራ ዎደን ዎደን ቡክሳናዉ ባ ምንጃ ኬ፥ ሳሎ ፐንግያ ነዉ ዶያና። ኔኒ ዳሮ ካዎተታስ ገደ ታልአናፐ አትሽን፥ ኦደፈካ ሃ ታልአካ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ne kushe ooso ubbaa anjanawunne, Goday ne biittas ira woden woden bukisanaw ba minja keethaa, salo pengiya new dooyana. Neeni daro kawotethatas gede tal7anaape attishin, oodefeka haa tal7aka. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር (ያህዌ) ለምድርህ በወቅቱ ዝናብን ለመስጠትና የእጅህን ሥራ ሁሉ ለመባረክ፣ መልካሙን መዝገብ ሰማዩን ይከፍትልሃል፤ አንተም ለብዙ አሕዛብ ታበድራለህ እንጂ ከአንዳቸውም አትበደርም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሰማይ ካለው ክምችት ዝናብን በወቅቱ ይልክልሃል፤ የእጅህንም ሥራ ይባርካል፤ ስለዚህም ለብዙ ሕዝቦች ታበድራለህ፤ አንተ ግን ከማንም አትበደርም፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ንምድሪኹም ዝናም ብጊዜኡ ምእንቲ ኽህብ እሞ ዅሉ ተግባር ኢድኩም ድማ ኽባርኽ፥ እግዚኣብሄር ንሰማይ፥ ነቲ ፅቡቕ መዝገቡ፥ ክኸፍተልኩም እዩ። ንብዙሓት ህዝብታት ክተለቅሑ ኢኹም፤ ንስኻትኩም ግና ኻብ ዝኾነ ኣይትልቅሑን ኢኹም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዝናም ምድርኻ ብጊዜኡ ምእንቲ ኺህብ እሞ፡ ኩሉ ተግባር ኢድካ ድማ ኪባርኽ፡ እግዚኣብሄር እቲ ጽቡቕ መዝገቡ፡ ሰማይ ኪክፍተልካ እዩ። ንብዙሓት ህዝብታት ከተለቅሕ ኢኻ፡ ንስኻ ግና ገለ እኳ ኣይትልቃሕን ኢኻ። |