Deuteronomy 28:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ነቲ ሰማይ መዝገቡ፡ ሰማይ ኪኸፍተልካ፡ ኣብ ግዚኡ ንመሬትካ ዝናም ኬዘንብለልካን ንዅሉ ዕዮ ኢድካ ኺባርኸልካን እዩ። ንብዙሓት ኣህዛብ ድማ ከተለቅሕ ኢኻ፡ ግናኸ ኣይትልቃሕን ኢኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ለም​ድ​ርህ በወ​ራቱ ዝና​ብን ይሰጥ ዘንድ፥ የእ​ጅ​ህ​ንም ሥራ ሁሉ ይባ​ርክ ዘንድ መል​ካ​ሙን መዝ​ገብ ሰማ​ዩን ይከ​ፍ​ት​ል​ሃል፤ ለብዙ አሕ​ዛ​ብም ታበ​ድ​ራ​ለህ፥ አንተ ግን ከማ​ንም አት​በ​ደ​ርም፤ ብዙ አሕ​ዛ​ብን ትገ​ዛ​ለህ፥ አን​ተን ግን እነ​ርሱ አይ​ገ​ዙ​ህም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ለምድርህ በወራቱ ዝናብ ይሰጥ ዘንድ፥ የእጅህንም ሥራ ሁሉ ይባርክ ዘንድ መልካሙን መዝገብ ሰማዩን ይከፍትልሃል፤ ለብዙ አሕዝብም ታበድራለህ፥ አንተ ግን ከማንም አትበደርም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ መልካሙን መዝገብ ሰማዩን ይከፍትልሃል፤ ለምድርህ በወቅቱ ዝናብን ይሰጣል፤ የእጅህንም ሥራ ሁሉ ይባርካል፤ አንተም ለብዙ አሕዛብ ታበድራለህ፥ አንተ ግን ከማንም አትበደርም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ነ ኩሽያ ኦሱዋ ኡባ አንጃናዉነ፥ መና ጎዳይ ነ ቢታዉ እራ ዎድያን ቡክሳናዉ ባረ ምንጃ ጎልያ፥ ሳሉዋ ፐንግያ ነዉ ዶያና፤ ቃይ ኔን ዳሮ ካዉተቶ ታልአናፐ አትና፥ ኦፐነ ሃ ታልአካ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Ne kushiyaa oosuwaa ubbaa anjjanawunne, Med'inaa Goday ne biittaw iraa wodiyaan bukissanaw bare minjja golliyaa, saluwaa penggiyaa new dooyana; k'ay neeni daro kawutetsatoo tal"anappe attina, ooppenne haa tal"akka.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ne kushe ooso ubbaa anjjanaassinne GODAY ne biittaas ira wodera bukisanaas ba minjja keeththaa, salo penge nees doyana; qasse neni daro kawoteththatas tal7anaappe attiin ooppeka haa tal7e ekkaka.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔ ኩሼ ኦሶ ኡባ ኣንጃናሲኔ ጎዳይ ኔ ቢታስ ኢራ ዎዴራ ቡኪሳናስ ባ ሚንጃ ኬ፥ ሳሎ ፔንጌ ኔስ ዶያና፤ ቃሴ ኔኒ ዳሮ ካዎቴታስ ታልኣናፔ ኣቲን ኦፔካ ሃ ታልኤ ኤካካ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነ ኩሸ ኦሶ ኡባ አንጃናዉነ፥ ጎዳይ ነ ቢታስ እራ ዎደን ዎደን ቡክሳናዉ ባ ምንጃ ኬ፥ ሳሎ ፐንግያ ነዉ ዶያና። ኔኒ ዳሮ ካዎተታስ ገደ ታልአናፐ አትሽን፥ ኦደፈካ ሃ ታልአካ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ne kushe ooso ubbaa anjanawunne, Goday ne biittas ira woden woden bukisanaw ba minja keethaa, salo pengiya new dooyana. Neeni daro kawotethatas gede tal7anaape attishin, oodefeka haa tal7aka.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር (ያህዌ) ለምድርህ በወቅቱ ዝናብን ለመስጠትና የእጅህን ሥራ ሁሉ ለመባረክ፣ መልካሙን መዝገብ ሰማዩን ይከፍትልሃል፤ አንተም ለብዙ አሕዛብ ታበድራለህ እንጂ ከአንዳቸውም አትበደርም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በሰማይ ካለው ክምችት ዝናብን በወቅቱ ይልክልሃል፤ የእጅህንም ሥራ ይባርካል፤ ስለዚህም ለብዙ ሕዝቦች ታበድራለህ፤ አንተ ግን ከማንም አትበደርም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ንምድሪኹም ዝናም ብጊዜኡ ምእንቲ ኽህብ እሞ ዅሉ ተግባር ኢድኩም ድማ ኽባርኽ፥ እግዚኣብሄር ንሰማይ፥ ነቲ ፅቡቕ መዝገቡ፥ ክኸፍተልኩም እዩ። ንብዙሓት ህዝብታት ክተለቅሑ ኢኹም፤ ንስኻትኩም ግና ኻብ ዝኾነ ኣይትልቅሑን ኢኹም።
Amharic Tigrinya 2011 ዝናም ምድርኻ ብጊዜኡ ምእንቲ ኺህብ እሞ፡ ኩሉ ተግባር ኢድካ ድማ ኪባርኽ፡ እግዚኣብሄር እቲ ጽቡቕ መዝገቡ፡ ሰማይ ኪክፍተልካ እዩ። ንብዙሓት ህዝብታት ከተለቅሕ ኢኻ፡ ንስኻ ግና ገለ እኳ ኣይትልቃሕን ኢኻ።