Deuteronomy 27:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሙሴን ካህናት ሌዋውያንን ንብዘሎ እስራኤል ተዛረቡ፡ እስራኤል፡ ተጠንቀቑን ስምዑን! ሎሚ ህዝቢ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ኰንኩም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴና ሌዋውያን ካህናት ለእስራኤል ሁሉ እንዲህ ብለው ተናገሩ፥ “እስራኤል ሆይ፥ ዝም ብለህ አድምጥ፤ ዛሬ የአምላክህ የእግዚአብሔር ሕዝብ ሆነሃል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴና ሌዋውያን ካህናት ለእስራኤል ሁሉ እንዲህ ብለው ተናገሩ። እስራኤል ሆይ፥ ዝም ብላችሁ አድምጡ፤ ዛሬ የአምላክህ የእግዚአብሔር ሕዝብ ሆነሃል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴና ሌዋውያን ካህናትም ለእስራኤል ሁሉ እንዲህ አሉ፦ “እስራኤል ሆይ፥ ዝም ብለህ አድምጥ! አንተ ዛሬ የጌታ እግዚአብሔር ሕዝብ ሆነሃል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሙሴ ቃይካ ሌዊያ ግድያ ቄሳቱ ዋና እትፐ ግዲደ፥ እስራኤልያ አሳ ኡባዉ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ህንተኖ እስራኤልያ አሳዉ፥ ጮኡ ጊደ ስስተ! ሄኮ ሀች ህንተ መና ጎዳ ህንተ ጾሳ አሳ ግዴድታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Muse k'aykka Leewiyaa gidiyaa k'eesetuwaana ittippe gidiide, Israa'eeliyaa asaa ubbaw hawaadan yaageedda; «Hinttenoo Israa'eeliyaa asaw, c'o"u giide sisite! Hekko hachchi hintte Med'inaa Godaa hintte S'oossaa asaa gideeddita. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Museykka Lewe qommotappe qeesetara gididi Isra7eele asaa ubbaas, «Isra7eele asawu tani gizayssa wozinan woththa siya; hekko hach neni GODAA ne Xoossaa dere gidadasa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሙሴይካ ሌዌ ቆሞታፔ ቄሴታራ ጊዲዲ ኢስራኤሌ ኣሳ ኡባስ፥ «ኢስራኤሌ ኣሳዉ ታኒ ጊዛይሳ ዎዚናን ዎ ሲያ፤ ሄኮ ሃች ኔኒ ጎዳ ኔ ጾሳ ዴሬ ጊዳዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሙሰይነ ሌወ ግድዳ ካህነት እስፈ አሳኮ፥ “እስራኤለ፥ ስእ ጋዳ ዎዛናፐ ስአ፤ ሀች ነ ጎዳ፥ ነ ፆሳ ደረ ግዳዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Museynne Leewe gidida kahineti issife asaako, “Isra7eele, si77i gada wozanape si7a; hachi ne Godaa, ne Xoossaa dere gidadasa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሙሴና ሌዋውያን ካህናትም ለእስራኤል ሁሉ እንዲህ አሉ፤ “እስራኤል ሆይ፤ ጸጥ ብለህ አድምጥ! አንተ ዛሬ የአምላክህ የእግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ሕዝብ ሆነሃል፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሙሴም ከሌዋውያን ካህናት ጋር ሆኖ ለእስራኤል ሕዝብ ሁሉ እንዲህ አለ፤ “የእስራኤል ሕዝብ ሆይ፥ ከልብ ሆነህ አድምጠኝ፤ እነሆ፥ ዛሬ የአምላክህ የእግዚአብሔር ሕዝብ ሆነሃል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሙሴ ምስቶም ሌዋውያን ዝኾኑ ኻህናት ኮይኑ ንዅሎም ህዝቢ እስራኤል ከምዙይ በሎም፦ “ኦ እስራኤል! ስቕ ኢልኩም ስምዑ፤ ሎሚ ህዝቢ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ኴንኩም ኢኹም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሙሴን እቶም ካህናት ሌዋውያንን ከኣ ንኹሉ እስራኤል ከምዚ ኢሎም ተዛረቡ፡ ዎ እስራኤል ስቕ ኢልካ ስማዕ፡ ሎሚ ህዝቢ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ዃንካ ኢኻ። |