Deuteronomy 27:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እታ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ዝህበካ ዘሎ ምድሪ፡ ጸባን መዓርን ዝመልአት ምድሪ ምእንቲ ኽትኣቱ፡ ምስ ሓለፍካ ኵሉ ቓላት እዚ ሕጊ እዚ ጽሓፎ። ከምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታትኩም ዘተስፈወልኩም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የአ​ባ​ቶ​ቻ​ችሁ አም​ላክ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እንደ ተና​ገ​ራ​ችሁ፥ ወተ​ትና ማር ወደ​ም​ታ​ፈ​ስስ ምድር፥ አም​ላ​ካ​ችሁ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ወደ​ሚ​ሰ​ጣ​ችሁ ምድር ትገቡ ዘንድ በተ​ሻ​ገ​ራ​ችሁ ጊዜ፥ የዚ​ህን ሕግ ቃሎች ሁሉ በድ​ን​ጋ​ዮች ላይ ጻፉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የአባቶችህ አምላክ እግዚአብሔር ተስፋ እንደ ሰጠህ፥ ወተትና ማር ወደምታፈስስ ምድር፥ አምላክህ እግዚአብሔር ወደሚሰጥህ ምድር ትገባ ዘንድ በተሻገርህ ጊዜ፥ የዚህን ሕግ ቃሎች ሁሉ ጻፍባቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የአባቶችህ አምላክ ጌታ በሰጠህ ተስፋ መሠረት፥ ማርና ወተት ወደምታፈሰው ጌታ እግዚአብሔር ወደሚሰጥህ ምድር ለመግባት ዮርዳኖስን ስትሻገር፥ የዚህን ሕግ ቃላት ሁሉ ጻፍባቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ህንተ አዎቱዋ ጾሳይ ህንተንቶ እማና ጌዳዋዳን፥ ኤሳይነ ማይ ጎግያ ቢታ፥ መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ህንተንቶ እምያ ቢታ ህንተ ፕንያ ዎደ፥ ሀ ህግያ ቃላቱዋ ኡባ ሄ ሹቻቱ ቦላ ጻፍተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday hintte aawotuwaa S'oossay hinttenttoo immana geeddawaadan, eessaynne maatsay goggiyaa biittaa, Med'inaa Goday hintte S'oossay hinttenttoo immiyaa biittaa hintte pinniyaa wode, ha higgiyaa k'aalatuwaa ubbaa he shuchchatuu bolla s'aafite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kase GODAA intte aawata Xoossay eessinne maaththi kumida biittayo inttes immanaas caaqqida qaalaa mala he biittayo oykkanaas intte pinnida wode ha woga qaalata lochcha shuchchata bolla xaafte.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካሴ ጎዳ ኢንቴ ኣዋታ ጾሳይ ኤሲኔ ማ ኩሚዳ ቢታዮ ኢንቴስ ኢማናስ ጫቂዳ ቃላ ማላ ሄ ቢታዮ ኦይካናስ ኢንቴ ፒኒዳ ዎዴ ሃ ዎጋ ቃላታ ሎቻ ሹቻታ ቦላ ጻፍቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ፥ ነ አዋታ ፆሳይ ነዉ እማና ግዳይሳዳ ማነ ኤስ ጎግያ ቢታ፥ ጎዳይ ነ ፆሳይ ነዉ እምያ ቢታ ነ ፕንያ ዎደ ሀ ህገታ ኡባ ሄ ሹቻታ ቦላ ፃፋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday, ne aawata Xoossay new immana gidaysada maathinne eessi goggiya biitta, Goday ne Xoossay new immiya biitta ne pinniya wode ha higgeta ubbaa he shuchata bolla xaafa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የአባቶችህ አምላክ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) በሰጠህ ተስፋ መሠረት፣ ማርና ወተት ወደምታፈስሰው አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ወደሚሰጥህ ምድር ለመግባት ዮርዳኖስን ስትሻገር፣ የዚህን ሕግ ቃላት ሁሉ ጻፍባቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የአባቶችህ አምላክ እግዚአብሔር በማርና በወተት የበለጸገችውን ምድር እንደሚሰጥህ ቃል በገባልህ መሠረት ምድሪቱን ለመያዝ በተሻገርህ ጊዜ የዚህን ሕግ ቃሎች በድንጋዮቹ ላይ ጻፍ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታትኩም ዘተስፈዎ ናብታ ፀባን መዓርን እተውሕዝ ምድሪ፥ ናብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ዝህበኩም ምድሪ ምእንቲ ኽትኣትዉ ምስ ተሳገርኩም፥ ንቓላት እዝ ሕጊ እዙይ ኣብኡ ፀሓፍዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ምስ ተሳገርካ ኸአ፡ ከምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታትካ እተዛረበካ፡ ናብታ ጸባን መዓርን እተውሕዝ ምድሪ፡ እታ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ዚህበካ ምድሪ ምእንቲ ኽታኣቱስ፡ ኣብኡ ናይ እዚ ሕጊ እዚ ኹሉ ቓላት ጽሐፍ።