Deuteronomy 27:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እታ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ዝህበካ ዘሎ ምድሪ፡ ጸባን መዓርን ዝመልአት ምድሪ ምእንቲ ኽትኣቱ፡ ምስ ሓለፍካ ኵሉ ቓላት እዚ ሕጊ እዚ ጽሓፎ። ከምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታትኩም ዘተስፈወልኩም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የአባቶቻችሁ አምላክ እግዚአብሔር እንደ ተናገራችሁ፥ ወተትና ማር ወደምታፈስስ ምድር፥ አምላካችሁ እግዚአብሔር ወደሚሰጣችሁ ምድር ትገቡ ዘንድ በተሻገራችሁ ጊዜ፥ የዚህን ሕግ ቃሎች ሁሉ በድንጋዮች ላይ ጻፉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የአባቶችህ አምላክ እግዚአብሔር ተስፋ እንደ ሰጠህ፥ ወተትና ማር ወደምታፈስስ ምድር፥ አምላክህ እግዚአብሔር ወደሚሰጥህ ምድር ትገባ ዘንድ በተሻገርህ ጊዜ፥ የዚህን ሕግ ቃሎች ሁሉ ጻፍባቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የአባቶችህ አምላክ ጌታ በሰጠህ ተስፋ መሠረት፥ ማርና ወተት ወደምታፈሰው ጌታ እግዚአብሔር ወደሚሰጥህ ምድር ለመግባት ዮርዳኖስን ስትሻገር፥ የዚህን ሕግ ቃላት ሁሉ ጻፍባቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ህንተ አዎቱዋ ጾሳይ ህንተንቶ እማና ጌዳዋዳን፥ ኤሳይነ ማይ ጎግያ ቢታ፥ መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ህንተንቶ እምያ ቢታ ህንተ ፕንያ ዎደ፥ ሀ ህግያ ቃላቱዋ ኡባ ሄ ሹቻቱ ቦላ ጻፍተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday hintte aawotuwaa S'oossay hinttenttoo immana geeddawaadan, eessaynne maatsay goggiyaa biittaa, Med'inaa Goday hintte S'oossay hinttenttoo immiyaa biittaa hintte pinniyaa wode, ha higgiyaa k'aalatuwaa ubbaa he shuchchatuu bolla s'aafite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kase GODAA intte aawata Xoossay eessinne maaththi kumida biittayo inttes immanaas caaqqida qaalaa mala he biittayo oykkanaas intte pinnida wode ha woga qaalata lochcha shuchchata bolla xaafte. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካሴ ጎዳ ኢንቴ ኣዋታ ጾሳይ ኤሲኔ ማ ኩሚዳ ቢታዮ ኢንቴስ ኢማናስ ጫቂዳ ቃላ ማላ ሄ ቢታዮ ኦይካናስ ኢንቴ ፒኒዳ ዎዴ ሃ ዎጋ ቃላታ ሎቻ ሹቻታ ቦላ ጻፍቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ፥ ነ አዋታ ፆሳይ ነዉ እማና ግዳይሳዳ ማነ ኤስ ጎግያ ቢታ፥ ጎዳይ ነ ፆሳይ ነዉ እምያ ቢታ ነ ፕንያ ዎደ ሀ ህገታ ኡባ ሄ ሹቻታ ቦላ ፃፋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday, ne aawata Xoossay new immana gidaysada maathinne eessi goggiya biitta, Goday ne Xoossay new immiya biitta ne pinniya wode ha higgeta ubbaa he shuchata bolla xaafa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የአባቶችህ አምላክ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) በሰጠህ ተስፋ መሠረት፣ ማርና ወተት ወደምታፈስሰው አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ወደሚሰጥህ ምድር ለመግባት ዮርዳኖስን ስትሻገር፣ የዚህን ሕግ ቃላት ሁሉ ጻፍባቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የአባቶችህ አምላክ እግዚአብሔር በማርና በወተት የበለጸገችውን ምድር እንደሚሰጥህ ቃል በገባልህ መሠረት ምድሪቱን ለመያዝ በተሻገርህ ጊዜ የዚህን ሕግ ቃሎች በድንጋዮቹ ላይ ጻፍ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታትኩም ዘተስፈዎ ናብታ ፀባን መዓርን እተውሕዝ ምድሪ፥ ናብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ዝህበኩም ምድሪ ምእንቲ ኽትኣትዉ ምስ ተሳገርኩም፥ ንቓላት እዝ ሕጊ እዙይ ኣብኡ ፀሓፍዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ምስ ተሳገርካ ኸአ፡ ከምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታትካ እተዛረበካ፡ ናብታ ጸባን መዓርን እተውሕዝ ምድሪ፡ እታ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ዚህበካ ምድሪ ምእንቲ ኽታኣቱስ፡ ኣብኡ ናይ እዚ ሕጊ እዚ ኹሉ ቓላት ጽሐፍ። |