Deuteronomy 27:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ንዅሉ ቓላት እዚ ሕጊ እዚ ኺገብሮ ዘይጸንዐ ርጉም እዩ። ኩሉ ህዝቢ ድማ፥ ኣሜን! |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “የዚህን ሕግ ቃሎች ያደርግ ዘንድ የማያጸና ርጉም ይሁን፤ ሕዝቡም ሁሉ አሜን ይላሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የዚህን ሕግ ቃሎች ያደርግ ዘንድ የማያጸና ርጉም ይሁን፤ ሕዝቡም ሁሉ አሜን ይላሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “‘የዚህን ሕግ ቃሎች በመፈጸም የማይጸና የተረገመ ይሁን!’ “ሕዝቡም ሁሉ፥ ‘አሜን!’ ይበል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ሀ ህግያ ቃላቱዋ ፖሊደ ምንሰና አሳይ ሸቀቴዳዋ ግዶ’ ያግና፥ “አሳይ ኡባይ ‘አመንእ!’ ” ያጎ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Ha higgiyaa k'aalatuwaa poliide minisena Asay shek'etteeddawaa gido› yaagina, «Asay ubbay ‹Amen"i!› » yaago. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Hayta ha woga qaalata naagontta ubbay qanggettidaade gido!» Derezi wurikka, «Amiin!» go. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሃይታ ሃ ዎጋ ቃላታ ናጎንታ ኡባይ ቃንጌቲዳዴ ጊዶ!» ዴሬዚ ዉሪካ፥ «ኣሚን!» ጎ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ሀ ህገታ ናጎና አስ ባደትዳይሳ ግዶ” ጊኮ፥ አሳ ኡባይ፥ “አምንእ” ያጎ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Ha higgeta naagonna asi baadetidaysa gido” giiko, Asa ubbay, “Amin7i” yaago. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “የዚህን ሕግ ቃሎች በመፈጸም የማይጸና የተረገመ ይሁን።” ሕዝቡም ሁሉ፣ “አሜን!” ይበል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ ‘እነዚህን የእግዚአብሔርን ሕግ ቃላት ሁሉ የማይፈጽም ሁሉ የተረገመ ይሁን።’ “ሕዝቡም ሁሉ ‘አሜን’ ይበሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንቓል እዝ ሕጊ እዙይ ክፍፅሞ ኢሉ ዘየፅንዖ ርጉም ይኹን። ኵሉ ህዝቢ ድማ “ኣሜን” ይበል። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንቓላት እዚ ሕጊ እዚ ኽገብሮ ዘየጽንዖ ርጉም ይኹን። ኩሉ ህዝቢ ድማ፡ ኣሜን፡ ይበል። |