Deuteronomy 27:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምስ ዝዀነ ይኹን እንስሳ ዚራኸብ ርጉም እዩ። ኩሉ ህዝቢ ድማ፥ ኣሜን! |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ከእንስሳ ሁሉ የሚደርስ ርጉም ይሁን፤ ሕዝቡም ሁሉ አሜን ይላሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከማናቸይቱም እንስሳ ጋር የሚተኛ ርጉም ይሁን፤ ሕዝቡም ሁሉ አሜን ይላሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “‘ከማናቸውም እንስሳ ጋር የግብረ ሥጋ ግንኙነት የተረገመ ይሁን!’ “ሕዝቡም ሁሉ፥ ‘አሜን!’ ይበል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘አይ መህያናካ ግስያ አሳይ ሸቀቴዳዋ ግዶ’ ያግና፥ አሳይ ኡባይ፥ ‘አመንእ!’ ያጎ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Ay mehiyaannakka gisiyaa Asay shek'etteeddawaa gido› yaagina, Asay ubbay, ‹Amen"i!› yaago. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Ay meherakka parattizaadey qanggettidaade gido!» Derezi wurikka, «Amiin!» go. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኣይ ሜሄራካ ፓራቲዛዴይ ቃንጌቲዳዴ ጊዶ!» ዴሬዚ ዉሪካ፥ «ኣሚን!» ጎ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “መሄራ ቱንያ አስ ባደትዳይሳ ግዶ” ጊኮ፥ አሳ ኡባይ፥ “አምንእ” ያጎ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Mehera tuniya asi baadetidaysa gido” giiko, Asa ubbay, “Amin7i” yaago. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ከማናቸውም እንስሳ ጋር የግብረ ሥጋ ግንኙነት የሚያደርግ የተረገመ ይሁን።” ሕዝቡም ሁሉ፣ “አሜን!” ይበል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ ‘ከእንስሳ ጋር ፍትወታዊ ግንኙነት የሚያደርግ ማንኛውም ሰው የተረገመ ይሁን!’ “ሕዝቡም ሁሉ ‘አሜን!’ ይበሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ምስ ዝኾነ እንስሳ ዝድቅስ ርጉም ይኹን። ኵሉ ህዝቢ ኸዓ “ኣሜን” ይበል። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ምስ ዝኾነ እንስሳ ዚድቅስ ርጉም ይኹን። ኩሉ ህዝቢ ኸአ፡ ኣሜን፡ ይበል። |