Deuteronomy 27:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ምስ ሰበይቲ ኣቦኡ ዚራኸብ ርጉም እዩ። ንልብሲ ኣቦኡ ቀሊዑ እዩ እሞ። ኩሉ ህዝቢ ድማ፥ ኣሜን!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ከእ​ን​ጀራ እናቱ ጋር የሚ​ተኛ የአ​ባ​ቱን ኀፍ​ረት ገል​ጦ​አ​ልና ርጉም ይሁን፤ ሕዝ​ቡም ሁሉ አሜን ይላሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከአባቱ ሚስት ጋር የሚተኛ የአባቱን ልብስ ገልጦአልና ርጉም ይሁን፤ ሕዝቡም ሁሉ አሜን ይላሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “‘ከአባቱ ሚስት ጋር የሚተኛ የአባቱን ሚስት ገልቧልና የተረገመ ይሁን!’ “ሕዝቡም ሁሉ፥ ‘አሜን!’ ይበል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ባረ አዉዋ ማቻትና ግሲደ፥ ባረ አዉዋ ቦንቹዋ ካዉሽያ አሳይ ሸቀቴዳዋ ግዶ’ ያግና፥ አሳይ ኡባይ፥ ‘አመንእ!’ ያጎ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Bare aawuwaa machchattinna gisiide, bare aawuwaa bonchchuwaa kawushshiyaa Asay shek'etteeddawaa gido› yaagina, Asay ubbay, ‹Amen"i!› yaago.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Ba aawa machchira zin7idi ba aawa bonchcho kawushshiza ubbay qanggettidaade gido!» Derezi wurikka, «Amiin!» go.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ባ ኣዋ ማቺራ ዚንኢዲ ባ ኣዋ ቦንቾ ካዉሺዛ ኡባይ ቃንጌቲዳዴ ጊዶ!» ዴሬዚ ዉሪካ፥ «ኣሚን!» ጎ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ባ አዋ ማችዉ ፃልድ፥ ባ አዋ ቦንቹዋ ቃርያ አስ ባደትዳይሳ ግዶ” ጊኮ፥ አሳ ኡባይ፥ “አምንእ” ያጎ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Ba aawa machiw xaallidi, ba aawa bonchuwa qaariya asi baadetidaysa gido” giiko, Asa ubbay, “Amin7i” yaago.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ከአባቱ ሚስት ጋር የሚተኛ የተረገመ ይሁን፤ የአባቱን መኝታ ያረክሳልና።” ሕዝቡም ሁሉ፣ “አሜን!” ይበል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ ‘የአባቱ ሚስቶች ከሆኑት ከየትኛዋም ጋር ግንኙነት በማድረግ የአባቱን ክብር የሚያዋርድ ሁሉ የተረገመ ይሁን!’ “ሕዝቡም ሁሉ ‘አሜን!’ ይበሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ምስ ሰበይቲ ኣቦኡ ዝድቅስ፥ ክዳን ኣቦኡ ቐሊዑ እዩ እሞ፥ ርጉም ይኹን። ኵሉ ህዝቢ ድማ “ኣሜን” ይበል።
Amharic Tigrinya 2011 ምስ ሰበይቲ ኣቦኡ ዚድቅስ፡ ጫፍ ክዳን ኣቦኡ ቐሊዑ እዩ እሞ፡ ርጉም ይኹን። ኩሉ ህዝቢ ድማ፡ ኣሜን ይበል።