Deuteronomy 27:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በታ ንዮርዳኖስ ሰጊርካ ናብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ዚህበካ ምድሪ፡ ኣብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ዚህበካ ምድሪ፡ ንርእስኻ ዓበይቲ ኣእማን ኣቐምጥ እሞ፡ ብማሕረሻ ተለኽዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አምላካችሁ እግዚአብሔር ወደሚሰጣችሁ ምድር ዮርዳኖስን በተሻገራችሁ ጊዜ ታላላቅ ድንጋዮችን ለእናንተ አቁሙ፤ በኖራም ምረጓቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አምላክህ እግዚአብሔር ወደሚሰጥህ ምድር ዮርዳኖስን በተሻገርህ ጊዜ ታላላቅ ድንጋዮችን ለአንተ አቁም፥ በኖራም ምረጋቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ እግዚአብሔር ወደሚሰጥህ ምድር ለመግባት ዮርዳኖስን በተሻገራችሁ ጊዜ፥ ጥቂት ትልልቅ ድንጋዮችን አቁምና በኖራም ምረጋቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮርዳኖሳ ሻፋ ፕኒደ፥ መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ህንተንቶ እምያ ቢታ ገልያ ዎደ፥ ዎልቃማ ሹቻቱዋ ኤሲደ፥ ቦሹንቻን ኦክተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yorddaanoosa Shaafaa pinniide, Med'inaa Goday hintte S'oossay hinttenttoo immiyaa biittaa geliyaa wode, wolk'k'aama shuchchatuwaa essiide, booshunchchaan okkite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte Yordaanoose shaafaa pinnidi GODAA intte Xoossay inttes immiza biittayo geliza wode amarda gita shuchchata essidi istta noora tiyite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ዮርዳኖሴ ሻፋ ፒኒዲ ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴስ ኢሚዛ ቢታዮ ጌሊዛ ዎዴ ኣማርዳ ጊታ ሹቻታ ኤሲዲ ኢስታ ኖራ ቲዪቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዮርዳኖሰ ሻፋ ፕናዳ፥ ጎዳይ ነ ፆሳይ ነዉ እምያ ቢታ ገልያ ዎደ ግታ ሹቻታ ኤሳዳ ኖራ ትያ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yordaanose shaafa pinnada, Goday ne Xoossay new immiya biitta geliya wode gita shuchata essada noora tiya. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ወደሚሰጥህ ምድር ለመግባት ዮርዳኖስን በተሻገራችሁ ጊዜ፣ ጥቂት ትልልቅ ድንጋዮችን አቁምና በኖራ ቅባቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የዮርዳኖስን ወንዝ ተሻግራችሁ አምላክህ እግዚአብሔር ወደሚሰጥህ ምድር በምትገባበት ጊዜ ታላላቅ የሆኑ ጥቂት ድንጋዮችን አቁመህ በኖራ ለስነው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ዝህበኩም ምድሪ፥ በታ ንፈለግ ዮርዳኖስ እትሳገሩላ መዓልቲ ዓበይቲ ኣእማን ኣቑሙ እሞ፥ ብኖራ ለቕልቕዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኪኸውን ድማ እዩ፡ ናብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ዚህበካ ምድሪ በታ ንዮርዳኖስ እተሳገሩላ መዓልቲ ዓበይቲ ኣእማን ንኣኻ ኣቖም እሞ፡ ብኖራ ለቕለቖ። |