Deuteronomy 27:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ፍርዲ ጓናን ዘኽታምን መበለትን ዚጥምዝዝ ርጉም እዩ። ኩሉ ህዝቢ ድማ፥ ኣሜን! |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “በመጻተኛ፥ በድሃ-አደጉም፥ በመበለቲቱም ላይ ፍርድን የሚያጣምም ርጉም ይሁን፤ ሕዝቡም ሁሉ አሜን ይላሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በመጻተኛ በድሀ አደጉም በመበለቲቱም ላይ ፍርድን የሚያጣምም ርጉም ይሁን፤ ሕዝቡም ሁሉ አሜን ይላሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “‘በመጻተኛው፥ አባት በሌለውና በመበለቲቱ ላይ ፍትሕ የሚያዛባ የተረገመ ይሁን!’ “ሕዝቡም ሁሉ፥ ‘አሜን!’ ይበል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘በትያ፥ አታ አዉ ባይና ናናቱዋ ፕርዳነ አምአት ፕርዳ ገላየዳ አሳይ ሸቀቴዳዋ ግዶ’ ያግና፥ አሳይ ኡባይ፥ ‘አመንእ’ ያጎ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Betiyaa, aata aawuu bayinna naanatuwaa pirddaanne am"atti pirddaa gellayeedda Asay shek'etteeddawaa gido› yaagina, Asay ubbay, ‹Amen"i› yaago. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Bete asata, yi7o naytanne am7eta pirda geellasi pirdiza ubbay qanggettidaade gido!» Derezi wurikka, «Amiin!» go. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ቤቴ ኣሳታ፥ ዪኦ ናይታኔ ኣምኤታ ፒርዳ ጌላሲ ፒርዲዛ ኡባይ ቃንጌቲዳዴ ጊዶ!» ዴሬዚ ዉሪካ፥ «ኣሚን!» ጎ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “በተ አሳ፥ ይኦ ናይታነ አምኤታ ፕርዳ ጌላይያ አስ ባደትዳይሳ ግዶ” ያግኮ፥ አሳ ኡባይ፥ “አምንእ” ያጎ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Bete asaa, yi7o naytanne am7eta pirda geellayiya asi baadetidaysa gido” yaagiko, Asa ubbay, “Amin7i” yaago. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “በመጻተኛው፣ አባት በሌለውና በመበለቲቱ ላይ ፍትሕ የሚያዛባ የተረገመ ይሁን።” ሕዝቡም ሁሉ፣ “አሜን!” ይበል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ ‘መብት በመግፈፍ መጻተኞችን፥ ወላጆቻቸው የሞቱባቸው ልጆችንና ባሎቻቸው የሞቱባቸው መበለቶችን የሚያንገላታ ሁሉ የተረገመ ይሁን!’ “ሕዝቡም ሁሉ ‘አሜን!’ ይበሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንስደተኛን ንደኽታምን ንመበለትን ፍርዲ ዘቐይንን ርጉም ይኹን። ኵሉ ህዝቢ ኸዓ “ኣሜን” ይበል። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንስደተኛን ንዘኽታምን ንመበለትን ፍርዲ ዚጠዊ ርጉም ይኹን። ኹሉ ህዝቢ ኸአ ኣሜን ይበል። |