Deuteronomy 27:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ምልክት ብጻዩ ዘወግድ ርጉም እዩ። ኩሉ ህዝቢ ድማ፥ ኣሜን!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “የባ​ል​ን​ጀ​ራ​ውን የድ​ን​በር ምል​ክት የሚ​ገፋ ርጉም ይሁን፤ ሕዝ​ቡም ሁሉ አሜን ይላሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የባልንጀራውን የድንበር ምልክት የሚገፋ ርጉም ይሁን፤ ሕዝቡም ሁሉ አሜን ይላሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “‘የባልንጀራውን የድንበር ምልክት ከቦታው የሚያንቀሳቅስ የተረገመ ይሁን!’ “ሕዝቡም ሁሉ፥ ‘አሜን!’ ይበል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ባረ ሾሩዋ ዛዋ ሱግያ አሳይ ሸቀቴዳዋ ግዶ’ ያግና፥ አሳይ ኡባይ፥ ‘አመንእ!’ ያጎ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Bare shooruwaa zawaa sugiyaa Asay shek'etteeddawaa gido› yaagina, Asay ubbay, ‹Amen"i!› yaago.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Dhas shoddizaadey wuri qanggettidaade gido!» Derezi wurikka, «Amiin!» go.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ስ ሾዲዛዴይ ዉሪ ቃንጌቲዳዴ ጊዶ!» ዴሬዚ ዉሪካ፥ «ኣሚን!» ጎ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ባ ሾሩዋ ዛዋ ሱግያ አስ ባደትዳይሳ ግዶ” ጊኮ፥ አሳ ኡባይ፥ “አምንእ” ያጎ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Ba shooruwa zawa sugiya asi baadetidaysa gido” giiko, Asa ubbay, “Amin7i” yaago.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “የባልንጀራውን የድንበር ድንጋይ ከቦታው የሚያንቀሳቅስ የተረገመ ይሁን።” ሕዝቡም ሁሉ፣ “አሜን!” ይበል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ ‘የጐረቤቱን ድንበር የሚያፈርስ ሁሉ የተረገመ ይሁን!’ “ሕዝቡም ሁሉ ‘አሜን!’ ይበሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ናይ ብፃዩ ናይ ወሰን ምልክት ዝደፍእ ርጉም ይኹን። ኵሉ ህዝቢ ኸዓ፥ “ኣሜን” ይበል።
Amharic Tigrinya 2011 ዶብ ብጻዩ ዜግዕዝ ርጉም ይኹን። ኩሉ ህዝቢ ኸአ፡ ኣሜን፡ ይበል።