Deuteronomy 27:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዝዀነ ይኹን እተቐርጸ ወይ እተደርበየ ምስሊ፡ ንእግዚኣብሄር ፍንፉን፡ ስራሕ ኣእዳው ኢደ ጥበበኛ ሰሪሑ ኣብ ሕቡእ ቦታ ዘቐምጦ ሰብ ርጉም እዩ። ኩሉ ህዝቢ ድማ ክምልስ ኣለዎ፥ ኣሜን! |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “በእግዚአብሔር ዘንድ የተጠላ የሠራተኛ እጅ ሥራን፥ የተቀረፀ ወይም ቀልጦ የተሠራ ምስልን የሚያደርግ፥ በስውርም የሚያቆመው ሰው ርጉም ይሁን፤ ሕዝቡም ሁሉ መልሰው አሜን ይላሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በእግዚአብሔር ዘንድ የተጠላ የሠራተኛ እጅ ሥራን የተቀረጸ ወይም ቀልጦ የተሠራ ምስልን የሚያደርግ፥ በስውርም የሚያቆመው ሰው ርጉም ይሁን፤ ሕዝቡም ሁሉ መልሰው አሜን ይላሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “‘በጌታ ዘንድ የተጠላ የሠራተኛ እጅ ሥራን የተቀረጸ ወይም ቀልጦ የተሠራ ምስልን የሚያደርግ፥ በስውርም የሚያቆመው ሰው የተረገመ ይሁን!’ “ሕዝቡም ሁሉ፥ ‘አሜን!’ ይበል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘መና ጎዳ ስንን ቱና ግዴዳዋ፥ ኩሽያ ሂላንቻይ ማሲደ ከሴዳ ም ግድና፥ ዎይ ብራታ ትጊደ መዳ ኤቃ ግድና፥ አዉ ጌማን ጎይንያ አሳይ ሸቀቴዳዋ ግዶ’ ያግና፥ አሳይ ኡባይ፥ ‘አመንእ!’ ያጎ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Med'inaa Godaa sintsan tuna gideeddawaa, kushiyaa hiillanchchay massiide Kesseedda mitsaa gidina, woy birataa tigiide med'd'eedda eek'aa gidina, aw geeman goyinniyaa Asay shek'etteeddawaa gido› yaagina, Asay ubbay, ‹Amen"i!› yaago. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «GODAY eeqa xoossatas goyno ixxiza gishshas, miththafe massidi shuchchafe qoxxidinne birata seerisidi eeqa xoos giigsidi geeman goynnizaadey oonikka qanggettidaade gido!» Derezi wurikka, «Amiin!» go. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ጎዳይ ኤቃ ጾሳታስ ጎይኖ ኢጺዛ ጊሻስ፥ ሚፌ ማሲዲ ሹቻፌ ቆጺዲኔ ቢራታ ሴሪሲዲ ኤቃ ጾስ ጊግሲዲ ጌማን ጎይኒዛዴይ ኦኒካ ቃንጌቲዳዴ ጊዶ!» ዴሬዚ ዉሪካ፥ «ኣሚን!» ጎ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳ ስንን እፀትዳባ ግድያ ግሾ፥ ኩሸ ሂላንችጮይ ም ማስድ፥ ብራታ ሼሽድ ዎይኮ ሹች ቆፅድ ኦዳ ኤቃ ጌማን ጎይንያ ኦንካ ባደትዳይሳ ግዶ” ጊኮ፥ አሳ ኡባይ፥ “አምንእ” ያጎ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Godaa sinthan ixetidaba gidiya gisho, kushe hiillanchchoy mithi massidi, birata sheeshidi woyko shuchi qoxidi oothida eeqa geeman goyinniya oonika baadetidaysa gido” giiko, Asa ubbay, “Amin7i” yaago. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “የእጅ ጥበብ ባለሙያ የሠራውን፣ በእግዘአብሔር (ያህዌ) ዘንድ አስጸያፊ የሆነውን ምስል የሚቀርጽ ወይም ጣዖትን የሚያበጅ፣ በስውርም የሚያቆም ሰው የተረገመ ይሁን።” ሕዝቡም ሁሉ፣ “አሜን!” ይበል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ ‘እንጨት ጠርቦ፥ ድንጋይ አለዝቦ፥ ብረት አቅልጦ ጣዖት በመሥራት በስውር የሚሰግድለት ማንኛውም ሰው የተረገመ ይሁን! እግዚአብሔር የጣዖት አምልኮን ይጠላል።’ “ሕዝቡም ሁሉ ሲመልሱ ‘አሜን!’ ይበሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብእግዚኣብሄር ዝተፀልአ፥ በእዳው ብልሓተኛ ዝተገብረን፥ ዝተወቕረን፥ ብፍሲ ምስሊ ዝተገብረን፥ ሓቢኡ ኸዓ ዘንብሮ፥ ርጉም ይኹን። ኵሉ ህዝቢ ኸዓ “ኣሜን” ይበል። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣተወቕረን ዝፈሰሰን፡ እግዚኣብሄር ዝፈንፈኖ፡ ብእዳው ብልሓተኛ እተገብረ ምስሊ ዝገበረ፡ ሓቢኡ ኸአ ዜንብሮ፡ ሩም ይኹን። ኹሉ ህዝቢ ኸአ ኣሜን፡ ኢሉ ይምለስ። |