Deuteronomy 27:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ከረን ኤባል ድማ ኪረግሙ ደው ኪብሉ እዮም። ሮቤልን ጋድን ኣሸርን ዛብሎንን ዳንን ንፍታሌምን ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ይረ​ግ​ሙም ዘንድ በጌ​ባል ተራራ ላይ የሚ​ቆሙ እነ​ዚህ ናቸው፤ ሮቤ​ልና ጋድ፥ አሴ​ርና ዛብ​ሎን፥ ዳንና ንፍ​ታ​ሌም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ይረግሙም ዘንድ እነዚህ፥ ሮቤልና ጋድ አሴርና ዛብሎን ዳንና ንፍታሌም፥ በጌባል ተራራ ላይ ይቁሙ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለእርግማንም በዔባል ተራራ ላይ መቆም የሚገባቸው ሮቤል፥ ጋድ፥ አሴር፥ ዛብሎን፥ ዳንና ንፍታሌምም ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ አሳ ሸቃናዉ ኤባላ ደርያ ቦላ ኤቃናዋንቱ: ሮቤላ፥ ጋዳ፥ አሴራ፥ ዛብሎና፥ ዳናነ ንፍታሌማ ዛራቱዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay asaa shek'k'anaw Eebaala Deriyaa bolla ek'k'anawanttu: Roobeela, Gaada, Aaseera, Zaabiloona, Daananne Nifttaaleema zaratuwaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dereza qangganaas Eebaale zumaa bolla eqqanaas bessizayti Oroobeele, Gaade, Aaseere, Zaabiloone, Daane qommotanne Niftaaleme qommota.»
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዴሬዛ ቃንጋናስ ኤባሌ ዙማ ቦላ ኤቃናስ ቤሲዛይቲ ኦሮቤሌ፥ ጋዴ፥ ኣሴሬ፥ ዛቢሎኔ፥ ዳኔ ቆሞታኔ ኒፍታሌሜ ቆሞታ።»
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቃስ ኤባላ ዙማ ቦላ ኤቅድ አሳ ባዳናይሳት፥ ሮቤላ፥ ጋደ፥ አሴራ፥ ዛብሎና፥ ዳነነ ንፍታለመ ኮቻታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Qassi Ebaala zuma bolla eqidi asaa baaddanaysati, Robeela, Gaade, Aseera, Zabloona, Daanenne Niftaaleme kochata.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሮቤል፣ ጋድ፣ አሴር፣ ዛብሎን፣ ዳንና ንፍታሌምም በጌባል ተራራ ላይ ለመርገም ይቁሙ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ለእርግማንም በዔባል ተራራ ላይ መቆም የሚገባቸው የሮቤል፥ የጋድ፥ የአሴር፥ የዛብሎን፥ የዳንና የንፍታሌም ነገዶች ናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነገዳት ሮቤል፥ ጋድ፥ ኣሴር፥ ዛብሎን፥ ዳን፥ ንፍታሌም ድማ ኣብ እምባ ጌባል ቆይሞም ይርገሙ።
Amharic Tigrinya 2011 እዚኣቶም ድማ ኣብ ከረን ዔባይ ቆይሞም ይርገሙ፡ ሮቤል፡ ጋድ፡ ኣሴርን ዛብሎንን ዳንን ንፍታሌምን።