Deuteronomy 26:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታትና ምስ ጸዋዕናዮ ድማ፡ እግዚኣብሄር ድምጽና ሰምዐ፡ ሕሰምናን ጻዕርናን ጸበባናን ረኣየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወደ አባ​ቶ​ቻ​ች​ንም አም​ላክ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጮኽን፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ቃላ​ች​ንን ሰማ፤ ጭን​ቀ​ታ​ች​ን​ንም፥ ድካ​ማ​ች​ን​ንም፥ ግፋ​ች​ን​ንም አየ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወደ አባቶቻችንም አምላክ ወደ እግዚአብሔር ጮኽን፤ እግዚአብሔርም ድምፃችንን ሰማ፥ ጭንቀታችንንም ድካማችንንም ግፋችንንም አየ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚያ በኋላ የአባቶቻችን አምላክ ወደ ሆነው ወደ ጌታ ጮኽን፤ ጌታም ጩኸታችንን ሰማ። ጉስቁልናችንን፥ ድካማችንንና መጨቆናችንን ተመለከተ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያትና፥ ኑን መና ጎዳዉ፥ ኑ አዎቱዋ ጾሳዉ፥ ዋሴዶ። መና ጎዳይ ኑ ዋሱዋ ስሴዳ፤ ኑ ኡንኡዋ፥ ኑ ዳቡራነ ኑ ኡቁና በኤዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaatina, nuuni Med'inaa Godaw, nu aawotuwaa S'oossaw, waasseeddo. Med'inaa Goday nu waasuwaa siseedda; nu un"uwaa, nu daaburaanne nu uk'k'unnaa be'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtiin nuni GODAA nu aawata Xoossako waassidos; izikka nu waasoza siyidi nu waayeza, nu daaburazanne nuni qohettidayssa be7ides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲን ኑኒ ጎዳ ኑ ኣዋታ ጾሳኮ ዋሲዶስ፤ ኢዚካ ኑ ዋሶዛ ሲዪዲ ኑ ዋዬዛ፥ ኑ ዳቡራዛኔ ኑኒ ቆሄቲዳይሳ ቤኢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያትን፥ ኑኒ ጎዳኮ፥ ኑ አዋታ ፆሳኮ ዋስዳ። ጎዳይ ኑ ዋሱዋ ስእስ፤ ኑ ዋይያ፥ ኑ ዳቡራነ ኑ ኡንኤተ በእስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yaatin, nuuni Godaako, nu aawata Xoossaako waassida. Goday nu waasuwa si7is; nu waayiya, nu daaburanne nu un7etetha be7is.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያ በኋላ የአባቶቻችን አምላክ (ያህዌ) ወደ ሆነው ወደ እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ጮኽን፤ እግዚአብሔርም ጩኸታችንን ሰማ፤ ጕስቍልናችንን፣ ድካማችንንና የተፈጸመብንን ግፍ ተመለከተ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኛም ወደ አባቶቻችን አምላክ ወደ እግዚአብሔር ጮኽን፤ እግዚአብሔርም ጩኸታችንን ሰምቶ ሥቃያችንን፥ ድካማችንንና መጨቈናችንን ተመለከተ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ናብ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታትና ኸዓ ተማህለልና፤ እግዚኣብሄር ድማ ቓልና ሰምዐ፤ እቲ ዝተገፋዕናዮን ድኻምናንውን ረአየ።
Amharic Tigrinya 2011 ናብ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታትና ኸአ ተማህለልና፡ እግዚኣብሄር ድማ ቃልና ሰሚዔ፡ ምጥቅዕናን ድኻምናን ምጽቃጥናን ከአ ረአየ።