Deuteronomy 26:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታትና ምስ ጸዋዕናዮ ድማ፡ እግዚኣብሄር ድምጽና ሰምዐ፡ ሕሰምናን ጻዕርናን ጸበባናን ረኣየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ አባቶቻችንም አምላክ ወደ እግዚአብሔር ጮኽን፤ እግዚአብሔርም ቃላችንን ሰማ፤ ጭንቀታችንንም፥ ድካማችንንም፥ ግፋችንንም አየ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ አባቶቻችንም አምላክ ወደ እግዚአብሔር ጮኽን፤ እግዚአብሔርም ድምፃችንን ሰማ፥ ጭንቀታችንንም ድካማችንንም ግፋችንንም አየ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያ በኋላ የአባቶቻችን አምላክ ወደ ሆነው ወደ ጌታ ጮኽን፤ ጌታም ጩኸታችንን ሰማ። ጉስቁልናችንን፥ ድካማችንንና መጨቆናችንን ተመለከተ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያትና፥ ኑን መና ጎዳዉ፥ ኑ አዎቱዋ ጾሳዉ፥ ዋሴዶ። መና ጎዳይ ኑ ዋሱዋ ስሴዳ፤ ኑ ኡንኡዋ፥ ኑ ዳቡራነ ኑ ኡቁና በኤዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatina, nuuni Med'inaa Godaw, nu aawotuwaa S'oossaw, waasseeddo. Med'inaa Goday nu waasuwaa siseedda; nu un"uwaa, nu daaburaanne nu uk'k'unnaa be'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin nuni GODAA nu aawata Xoossako waassidos; izikka nu waasoza siyidi nu waayeza, nu daaburazanne nuni qohettidayssa be7ides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ኑኒ ጎዳ ኑ ኣዋታ ጾሳኮ ዋሲዶስ፤ ኢዚካ ኑ ዋሶዛ ሲዪዲ ኑ ዋዬዛ፥ ኑ ዳቡራዛኔ ኑኒ ቆሄቲዳይሳ ቤኢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያትን፥ ኑኒ ጎዳኮ፥ ኑ አዋታ ፆሳኮ ዋስዳ። ጎዳይ ኑ ዋሱዋ ስእስ፤ ኑ ዋይያ፥ ኑ ዳቡራነ ኑ ኡንኤተ በእስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaatin, nuuni Godaako, nu aawata Xoossaako waassida. Goday nu waasuwa si7is; nu waayiya, nu daaburanne nu un7etetha be7is. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያ በኋላ የአባቶቻችን አምላክ (ያህዌ) ወደ ሆነው ወደ እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ጮኽን፤ እግዚአብሔርም ጩኸታችንን ሰማ፤ ጕስቍልናችንን፣ ድካማችንንና የተፈጸመብንን ግፍ ተመለከተ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኛም ወደ አባቶቻችን አምላክ ወደ እግዚአብሔር ጮኽን፤ እግዚአብሔርም ጩኸታችንን ሰምቶ ሥቃያችንን፥ ድካማችንንና መጨቈናችንን ተመለከተ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታትና ኸዓ ተማህለልና፤ እግዚኣብሄር ድማ ቓልና ሰምዐ፤ እቲ ዝተገፋዕናዮን ድኻምናንውን ረአየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታትና ኸአ ተማህለልና፡ እግዚኣብሄር ድማ ቃልና ሰሚዔ፡ ምጥቅዕናን ድኻምናን ምጽቃጥናን ከአ ረአየ። |