Deuteronomy 26:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ድማ ተዛረቡን በልኩምን፡ ኣቦይ ክጠፍእ ዝተዳለወ ኣራማዊ እዩ ነይሩ፡ ናብ ግብጺ ወሪዱ ድማ ከም ጓና ምስ ውሑዳት ተቐመጠ፡ ኣብኡ ድማ ዓቢ ፡ ሓያልን ብብዝሒ ህዝቢ ኰነ ብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በአምላክህም በእግዚአብሔር ፊት እንዲህ ብለህ ተናገር፦ አባቴ ከሶርያ ወጥቶ ወደ ግብፅ ወረደ፤ በዚያም በቍጥር ጥቂት ሆኖ ኖረ፤ በዚያም ታላቅና የበረታ፥ ብዙም ሕዝብ ሆነ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በአምላክህም በእግዚአብሔር ፊት እንዲህ ብለህ ተናገር። አባቴ የተቅበዘበዘ ሶርያዊ ነበረ፤ በቍጥር ጥቂት ሳለ ወደ ግብፅ ወረደ በዚያም ተቀመጠ፤ ታላቅ የሆነ የበረታም ቍጥሩም የበዛ ሕዝብ ሆነ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንተም በጌታ እግዚአብሔር ፊት እንዲህ ብለህ ትናገራለህ፥ ‘አባቴ ከቦታ ወደ ቦታ በመዞር የሚኖር ሶርያዊ ነበር፤ ከጥቂት ሰዎችም ጋር ወደ ግብጽ ወርዶ እዚያ ተቀመጠ። ከዚያም ታላቅ፥ ኀያልና ቁጥሩ የበዛ ሕዝብ ሆነ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ መና ጎዳ ነ ጾሳ ስንን ሀዋዳን ያጋደ ሃሳያ፤ ‘ታ ማይዛ አዉ ደኢያሳ ዪደ መቶቴዳ ሶርያ ቢታ አሳ፤ እ መቶቲደ፥ ፓይዱዋን ጉ አሳቱዋና ግብጼ ዎደ ያን ደኤዳ። ሄዋን ደኢደ እ ዎልቃማ ዎልቃማነ ፓይዱዋን ጮራ ጋደ ከሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Med'inaa Godaa ne S'oossaa sintsan hawaadan yaagaade haasaya; ‹Ta mayzza aawuu de'iyaasaa d'ayiide metooteedda Sooriyaa biittaa asaa; I metootiide, payduwaan guutsaa asatuwaana Gibs'e wod'd'iide yan de'eedda. Hewaan de'iidde I wolk'k'aama wolk'k'aamanne payduwaan c'ora gade keseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye neni GODAA ne Xoossaa sinththan, «Ta aaway kase coo yuuyi yuuyi diza Aaraame dere asa; izi qoodan guuththa asatara Gibxe wodhdhidi de7ishe heen gita wolqqamanne qoodan cora kawoteth gidides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኔኒ ጎዳ ኔ ጾሳ ሲንን፥ «ታ ኣዋይ ካሴ ጮ ዩዪ ዩዪ ዲዛ ኣራሜ ዴሬ ኣሳ፤ ኢዚ ቆዳን ጉ ኣሳታራ ጊብጼ ዎዲ ዴኢሼ ሄን ጊታ ዎልቃማኔ ቆዳን ጮራ ካዎቴ ጊዲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ጎዳ ነ ፆሳ ስንን ሀይሳዳ ያጋ፤ “ታ ማይዛይ በሳፈ በሰ ዩይሸ ደእዳ ሶረ ቢታ አስ፤ እ ታይቦን ጉ አሳታራ ግብፀ ዎድ ያን ደእስ። እ ያን ደእሸ ግታ፥ ዎልቃማነ ታይቦን ዳሮ ደረ ግድስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Godaa ne Xoossaa sinthan haysada yaaga; “Ta mayzay bessafe besse yuuyishe de7ida Soore biitta asi; I taybon guutha asatara Gibxe wodhidi yan de7is. I yan de7ishe gita, wolqaamanne taybon daro dere gidis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አንተም በአምላክህ በእግዚአብሔር (ያህዌ ኤሎሂም) ፊት እንዲህ ብለህ ትናገራለህ፤ “አባቴ ዘላን ሶርያዊ ነበር፤ ከጥቂት ሰዎችም ጋር ወደ ግብፅ ወረደ፤ በዚያም ተቀመጠ፤ ታላቅ፣ ኀያልና ቍጥሩ የበዛ ሕዝብ ሆነ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚያ በኋላ በእግዚአብሔር አምላክህ ፊት ይህን መግለጫ ስጥ፦ ‘አባቴ ከቦታ ወደ ቦታ በመዞር የሚኖር ሶርያዊ ነበር፤ ጥቂት ቤተሰብ ይዞ ወደ ግብጽ በመውረድ መጻተኛ ሆኖ ኖረ፤ ጥቂት የነበረው ታላቅ፥ ኀያል፥ ብዙ ሕዝብ ሆነ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንስኻትኩም ድማ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም፦ ‘ኣቦና ኸርተት ዝብል ሶርያዊ ነበረ፤ ንሱን ስድራኡን ናብ ግብፂ እንትወርዱ፥ ቍፅሮም ውሑድ ነበረ፤ ስደተኛታት ኮይኖምውን ኣብኣ ተቐመጡ፤ ኣብኣ ኸዓ ዓቢይን ሓያልን ብዙሕን ህዝቢ ኾኑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንስኻ ድማ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ከምዚ ኢልካ ትመልስ፡ ኣቦይ ንምጥፋእ ዝቐረበ ኣራማዊ ነበረ፡ ናብ ግብጺ ኸአ ወረደ፡ ቁጽሩ ሒደት ከሎ ድማ፡ ስደተኛ ኮይኑ ኣብኣ ተቐመጠ፡ ኣብኣ ኸአ ዓብይን ሓያልን ብዙሕን ህዝቢ ኾነ። |