Deuteronomy 26:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብቲ ኣብተን መዓልትታት እቲኣ ዚኸውን ካህን ኬድካ ድማ በሎ፦ ናብታ እግዚኣብሄር ንኣቦታትና ቃለ መሓላ ኺህበና ከም ዝመጻእኩ ሎሚ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽካ እእመን ኣሎኹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያም ወራት ወደሚሆነው ካህን መጥተህ፦ ‘እግዚአብሔር ይሰጠን ዘንድ ለአባቶቻችን ወደ ማለላቸው ምድር እንደ ገባሁ ዛሬ በአምላኬ በእግዚአብሔር ፊት አስታውቃለሁ’ በለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያም ወራት ወደሚሆነው ካህን መጥተህ። እግዚአብሔር ይሰጠን ዘንድ ለአባቶቻችን ወደ ማለላቸው ምድር እንደ ገባሁ ዛሬ በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት አስታውቃለሁ በለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያም ወቅት ለሚያገለግለው ካህን፥ ‘ጌታ ለእኛ ሊሰጠን ለአባቶቻችን ወደ ማለላቸው ምድር እንደገባሁ ዛሬ በጌታ እግዚአብሔር ፊት እናገራለሁ’ በለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያቲደ ሄ ዎድያን አዎትያ ቄስያኮ ቢደ፥ ሀዋዳን ያግተ፤ ‘መና ጎዳይ ኑ እማና ጊደ ካሰ ኑ ማይዛ አዋቶ ጫቄዳ ሳኣ ታና ገልሴዳ መና ጎዳዉ፥ ኑ ጾሳዉ፥ ሀች ታን ማርካታይ’ ያጎ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatiide he wodiyaan aawotiyaa k'eesiyaakko biide, hawaadan yaagite; ‹Med'inaa Goday nu immana giide kase nu mayzza aawaatoo c'aak'k'eedda sa'aa taana gelisseedda Med'inaa Godaw, nu S'oossaw, hachchi taani markkattay› yaago. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtada he woden aawateththan ooththiza qeesezakko baada, «GODAA ne Xoossay nuus immana giidi kase nu aawatas caaqqida biittayo ta gelidayssa ne GODAA sinththan hach markkattays» ga. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስታዳ ሄ ዎዴን ኣዋቴን ኦዛ ቄሴዛኮ ባዳ፥ «ጎዳ ኔ ጾሳይ ኑስ ኢማና ጊዲ ካሴ ኑ ኣዋታስ ጫቂዳ ቢታዮ ታ ጌሊዳይሳ ኔ ጎዳ ሲንን ሃች ማርካታይስ» ጋ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ አዋትያ ካህንያኮ ባዳ፥ “ጎዳይ ታዉ እማና ግድ ካሰ ኑ ማይዛታስ ጫቅዳ በሳ ኑና ገልስዳ ጎዳስ፥ ኑ ፆሳስ፥ ሀች ማርካታይስ” ያግተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode aawatiya kahiniyako bada, “Goday taw immana gidi kase nu mayzatas caaqida bessaa nuna gelsida Godaas, nu Xoossaas, hachi markatayis” yaagite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያም ወቅት ለሚያገለግለው ካህን፣ “ እግዚአብሔር (ያህዌ) ለእኛ ሊሰጠን ለአባቶቻችን ወደ ማለላቸው ምድር እንደ ገባሁ ዛሬ በአምላክህ በእግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ፊት እናገራለሁ” በለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያን ወራት በሥልጣን ላይ ወዳለው ካህን ሄደህ እንዲህ በለው፦ ‘እኔ ዛሬ አስቀድሞ አምላክህ እግዚአብሔር ለእኛ ለልጆቻቸው እንዲሰጠን ለአባቶቻችን በመሐላ ቃል ወደገባላቸው ምድር መግባቴን አረጋግጣለሁ።’ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብቲ በተን መዓልቲታት እቲኣተን ዘሎ ኻህን ኣቲኹም ከዓ ‘ናብታ እግዚኣብሄር ንኣና ኽህበና፥ ነቦታትና ዝመሓለሎም ምድሪ ኸም ዝኣተና ሎሚ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ነፍልጥ ኣለና’ በልዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብቲ በተን መዓልትታት እቲኤን ዘሎ ኻህን ኣቲኻ ኸኣ፡ ናብታ እግዚኣብሄር ንኣና ኺህበና፡ ነቦታትና ዝመሐለሎም ምድሪ ኸም ዝአቶኹ፡ ሎሚ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽካ ኤፍልጥ ኣሎኹ፡ ትብሎ። |