Deuteronomy 26:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ካብ ምድርኻ እተምጽኦ ፍረታት ምድሪ እቲ ቐዳማይ ውሰድ እሞ፡ ኣብ መሶብ ደርቢኻ ናብቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ዚሓርዮ ቦታ ኺድ ስሙ ኣብኡ ኣቐምጦ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አምላክህ እግዚአብሔር ከሚሰጥህ ምድር ከምትሰበስበው ፍሬ ሁሉ ቀዳምያት ውሰድ፤ በዕንቅብም አድርገው፤ አምላክህ እግዚአብሔርም ስሙ ይጠራበት ዘንድ ወደ መረጠው ስፍራ ይዘህ ሂድ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አምላክህ እግዚአብሔር ከሚሰጥህ ምድር ከምትሰበስበው ፍሬ ሁሉ በኵራት ውሰድ በዕንቅብም አድርገው፥ አምላክህ እግዚአብሔር ስሙ ይጠራበት ዘንድ ወደ መረጠውም ስፍራ ይዘህ ሂድ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ እግዚአብሔር ከሚሰጥህ ምድር ከምትሰበስበው ሰብል በኲራቱን ሁሉ ውሰድ፤ በቅርጫትም ውስጥ አድርገው፤ ከዚያም ለስሙ ማደሪያ እንዲሆን ጌታ እግዚአብሔር ወደሚመርጠው ስፍራ ሂድ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ህንተንቶ እምያ ጋድያን ሞኬዳ ካ ኡባፐ ባይራትያዋ ቁንኣና መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ባረ ሱንይ ሄዋን ጼሰታናዳን ዶሬዳ ሳአዉ አኪደ ቢተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday hintte S'oossay hinttenttoo immiyaa gadiyaan mokkeedda katsaa ubbaappe bayirattiyaawaa k'un"aana Med'inaa Goday hintte S'oossay bare suntsay hewan s'eesettanaadan dooreedda sa'aw akkiide biite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAA ne Xoossay nees immiza biittan mokkida kath ubbaafe xeera keeshera GODAA ne Xoossay ba sunththi hessan xeygettana mala dooridaso ekka ba. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳ ኔ ጾሳይ ኔስ ኢሚዛ ቢታን ሞኪዳ ካ ኡባፌ ጼራ ኬሼራ ጎዳ ኔ ጾሳይ ባ ሱን ሄሳን ጼይጌታና ማላ ዶሪዳሶ ኤካ ባ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ፥ ነ ፆሳይ ነዉ እምያ ቢታን ሞክዳ ካ ኡባፈ ባይራ፥ ጎዳይ ነ ፆሳይ ባ ሱንይ ፄገታና መላ ዶርዳ በሳ ኤካዳ ባ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday, ne Xoossay new immiya biittan mokida katha ubbaafe bayraa, Goday ne Xoossay ba sunthay xeegetana mela doorida bessaa ekada ba. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ከሚሰጥህ ምድር ከምትሰበስበው ሰብል ሁሉ፣ በኵራት ወስደህ በቅርጫት ውስጥ አድርገው፤ ከዚያም አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ለስሙ ማደሪያ እንዲሆን ወደሚመርጠው ስፍራ ሂድ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከሚሰጥህ ምድር ከምታመርተው ምርት በኲራቱን በቅርጫት በማድረግ እግዚአብሔር አምላክህ ለስሙ መጠሪያ እንዲሆን ወደሚመርጠው ቦታ ውሰድ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ዝህበኩም ምድሪኹም፥ እተእትውዎ ዅሉ መጀመርታ ፍረ ምድሪ ኣብ ከፈር ጌርኩም፥ ናብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ንመሕደሪ ስሙ ዝሓረያ ቦታ ኺዱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ዚህበካ ምድርኻ፡ ካብ መጀመርታ እቲ እተእትዎ ኹሉ ፍረ ምድሪ ኣብ ከፈር ጌርካ ናብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ንማሕደር ስሙ ዝሐረያ ቦታ ኺድ። |