Deuteronomy 26:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ካብ ምድርኻ እተምጽኦ ፍረታት ምድሪ እቲ ቐዳማይ ውሰድ እሞ፡ ኣብ መሶብ ደርቢኻ ናብቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ዚሓርዮ ቦታ ኺድ ስሙ ኣብኡ ኣቐምጦ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አም​ላ​ክህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከሚ​ሰ​ጥህ ምድር ከም​ት​ሰ​በ​ስ​በው ፍሬ ሁሉ ቀዳ​ም​ያት ውሰድ፤ በዕ​ን​ቅ​ብም አድ​ር​ገው፤ አም​ላ​ክህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ስሙ ይጠ​ራ​በት ዘንድ ወደ መረ​ጠው ስፍራ ይዘህ ሂድ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አምላክህ እግዚአብሔር ከሚሰጥህ ምድር ከምትሰበስበው ፍሬ ሁሉ በኵራት ውሰድ በዕንቅብም አድርገው፥ አምላክህ እግዚአብሔር ስሙ ይጠራበት ዘንድ ወደ መረጠውም ስፍራ ይዘህ ሂድ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ እግዚአብሔር ከሚሰጥህ ምድር ከምትሰበስበው ሰብል በኲራቱን ሁሉ ውሰድ፤ በቅርጫትም ውስጥ አድርገው፤ ከዚያም ለስሙ ማደሪያ እንዲሆን ጌታ እግዚአብሔር ወደሚመርጠው ስፍራ ሂድ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ህንተንቶ እምያ ጋድያን ሞኬዳ ካ ኡባፐ ባይራትያዋ ቁንኣና መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ባረ ሱንይ ሄዋን ጼሰታናዳን ዶሬዳ ሳአዉ አኪደ ቢተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday hintte S'oossay hinttenttoo immiyaa gadiyaan mokkeedda katsaa ubbaappe bayirattiyaawaa k'un"aana Med'inaa Goday hintte S'oossay bare suntsay hewan s'eesettanaadan dooreedda sa'aw akkiide biite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAA ne Xoossay nees immiza biittan mokkida kath ubbaafe xeera keeshera GODAA ne Xoossay ba sunththi hessan xeygettana mala dooridaso ekka ba.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳ ኔ ጾሳይ ኔስ ኢሚዛ ቢታን ሞኪዳ ካ ኡባፌ ጼራ ኬሼራ ጎዳ ኔ ጾሳይ ባ ሱን ሄሳን ጼይጌታና ማላ ዶሪዳሶ ኤካ ባ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ፥ ነ ፆሳይ ነዉ እምያ ቢታን ሞክዳ ካ ኡባፈ ባይራ፥ ጎዳይ ነ ፆሳይ ባ ሱንይ ፄገታና መላ ዶርዳ በሳ ኤካዳ ባ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday, ne Xoossay new immiya biittan mokida katha ubbaafe bayraa, Goday ne Xoossay ba sunthay xeegetana mela doorida bessaa ekada ba.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ከሚሰጥህ ምድር ከምትሰበስበው ሰብል ሁሉ፣ በኵራት ወስደህ በቅርጫት ውስጥ አድርገው፤ ከዚያም አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ለስሙ ማደሪያ እንዲሆን ወደሚመርጠው ስፍራ ሂድ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከሚሰጥህ ምድር ከምታመርተው ምርት በኲራቱን በቅርጫት በማድረግ እግዚአብሔር አምላክህ ለስሙ መጠሪያ እንዲሆን ወደሚመርጠው ቦታ ውሰድ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ዝህበኩም ምድሪኹም፥ እተእትውዎ ዅሉ መጀመርታ ፍረ ምድሪ ኣብ ከፈር ጌርኩም፥ ናብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ንመሕደሪ ስሙ ዝሓረያ ቦታ ኺዱ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ዚህበካ ምድርኻ፡ ካብ መጀመርታ እቲ እተእትዎ ኹሉ ፍረ ምድሪ ኣብ ከፈር ጌርካ ናብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ንማሕደር ስሙ ዝሐረያ ቦታ ኺድ።