Deuteronomy 26:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብውዳሴን ብስምን ብኽብርን ልዕሊ ዅሎም እቶም ዝፈጠሮም ኣህዛብ ልዕል ከብለኩም። ከምቲ ንሱ ዝበሎ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ቅዱሳን ህዝቢ ምእንቲ ኽትኰኑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከአሕዛብ ሁሉ በላይ ትሆን ዘንድ፥ እርሱም እንደ ተናገረ ለአምላክህ ለእግዚአብሔር የተቀደሰ ሕዝብ ትሆን ዘንድ ታላቅ ስምን፥ ምስጋናና ክብርንም አደረገልህ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከፈጠራቸውም አሕዛብ ሁሉ በምስጋና በስም በክብር ከፍ ያደርግህ ዘንድ፥ እርሱም እንደ ተናገረ ለአምላክህ ለእግዚአብሔር የተቀደሰ ሕዝብ ትሆን ዘንድ ዛሬ አስታውቆአል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከፈጠራቸውም አሕዛብ ሁሉ በምስጋናና በስም፥ በክብር ከፍ እንደሚያደርግህና እርሱም እንደ ተናገረ ለጌታ እግዚአብሔር ቅዱስ ሕዝብ አደረገህ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ኔን ኦፐ፥ እ መዳ አሳ ኡባፐ ኔና ጋላታን፥ ሱንንነ ቦንቹዋን ዎልቃማ ጋደ ኦና መና ጎዳይ ገሌዳ ቃላዳን ኔንካ አዉ ጌሻ ጋደ ግዳናዋ ሀች ኤርሴዳ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa neeni ootsooppe, I med'd'eedda asaa ubbaappe neena galatan, suntsaaninne bonchchuwaan wolk'k'aama gade ootsana Med'inaa Goday geleedda k'aalaadan neenikka aw geeshsha gade gidanawaa hachchi erisseedda» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Neni hessa ooththiko izi medhdhida asa ubbaafe bollara galatan, sunththaninne bonchchon gita kawoteth ooththana; izi gelida caaqo qaalaa mala izas dumma dere ooththanayssa nees erisides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔኒ ሄሳ ኦኮ ኢዚ ሜዳ ኣሳ ኡባፌ ቦላራ ጋላታን፥ ሱንኒኔ ቦንቾን ጊታ ካዎቴ ኦና፤ ኢዚ ጌሊዳ ጫቆ ቃላ ማላ ኢዛስ ዱማ ዴሬ ኦናይሳ ኔስ ኤሪሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ነኒ ኦኮ፥ እ መዳ ደረ ኡባፈ አድ ነና ጋላታን፥ ሱንንነ ቦንቾን ግታ ደረ ኦና። እ ገልዳ ቃላዳ ነኒ እያዉ ጌሻ ደረ ግዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa ne oothiko, I medhida dere ubbaafe aathidi nena galatan, sunthaninne bonchon gita dere oothana. I gelida qaalada ne iyaw geeshsha dere gidana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከፈጠራቸው ሕዝቦች ሁሉ በላይ በምስጋና፣ በስም፣ በክብርም ከፍ እንደሚያደርግህና በሰጠውም ተስፋ መሠረት ለአምላክህ ለእግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ቅዱስ ሕዝብ እንደምትሆን ተናግሯል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህን ብታደርግ ከፈጠራቸው ሕዝቦች ሁሉ በላይ በምስጋና፥ በስም፥ በክብርም ከፍ ሊያደርግህና በሰጠውም ተስፋ መሠረት ለእርሱ የተለየህ ሕዝብ እንደሚያደርግህ ነግሮሃል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ኸዓ ልዕሊ ዅሎም ዝፈጠሮም ህዝብታት ልዕል ከም ዘብለኩም፥ ንስኻትኩም ከዓ ንስሙ ኽብርን ምስጋናን ከም እተቕርቡ፥ ከምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ዝበለኩም ድማ ንእኡ ዝተቐደሰ ህዝቢ ኸም እትኾኑ ኣፍለጠኩም።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንስኻ ኸአ ከምቲ ዝበለካ ብፍላይ ህዝቡ ኽትከውን፡ ኩሉ ትእዛዛቱን ድማ ክትሕሉ፡ ንውዳኤን ንስምን ንኽብርን ከአ ልዕሊ ኹሎም ዝፈጠሮም ህዝብታት ልዑል ኪገብረካ። ከምቲ ንሱ ዝበለካ ድማ፡ ንእግዚኣብሄር እተቐደሰ ህዝቢ ኽትከውን፡ እግዚኣብሄር ሎሚ ኣፍለጠካ። |