Deuteronomy 26:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ቅድስቲ መሕደሪኻ፡ ካብ ሰማይ ንታሕቲ ጠሚትካ፡ ንህዝብኻ እስራኤልን ነታ ዝሃብካና ምድርን፡ ከምቲ ንኣቦታትና ብማሕላ እተመባጽዓሎም፡ ጸባን መዓርን ዝመልአት ምድሪ፡ ባርኾም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከቅ​ዱስ ማደ​ር​ያህ ከሰ​ማይ ጐብኝ፤ ሕዝ​ብ​ህ​ንም እስ​ራ​ኤ​ልን፥ ወተ​ትና ማር የም​ታ​ፈ​ስ​ሰ​ውን ምድር ትሰ​ጠን ዘንድ ለአ​ባ​ቶ​ቻ​ችን እንደ ማል​ህ​ላ​ቸው የሰ​ጠ​ሃ​ቸ​ው​ንም ምድር ባርክ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከቅዱስ ማደሪያህ ከሰማይ ጐብኝ፥ ሕዝብህንም እስራኤልን ለአባቶቻችን እንደ ማልህላቸው የሰጠኸንንም ወተትና ማር የምታፈስሰውን አገር ባርክ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከቅዱስ ማደሪያህ ከሰማይ ወደ ታች ተመልከት፤ ሕዝብህን እስራኤልንና ለእኛ የሰጠኸንን ይህችን ማርና ወተት የምታፈሰውን ምድር ለአባቶቻችን በቃልህ እንደገባኸው መሓላ መሠረት ባርክ።’
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኔን ደእያ ጌሻ ሳኣፐ፥ ሳሉዋፐ ሃ ዱገ ጼላ፤ ነ ደርያ እስራኤላነ ካሰ ኑ ማይዛ አዋቶ ነ እማና ጋደ ጫቄዳዋዳን ኑዉ እሜዳ ሀ ማይነ ኤሳይ ጎግያ ቢታ አንጃ’ ያጋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Neeni de'iyaa geeshsha sa'aappe, saluwaappe haa duge s'eella; ne deriyaa Israa'eelanne kase nu mayzza aawaatoo ne immana gaade c'aak'k'eeddawaadan nuw immeedda ha maatsaynne eessay goggiyaa biittaa anjja› yaaga.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Neni salon de7iza geeshsha sohoppe haa duge xeella; ne dere Isra7eelenne kase nu aawatas ne immana gaada caaqqida mala nuus immida ha maaththinne eessi goggiza biittayo anjja» ga.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔኒ ሳሎን ዴኢዛ ጌሻ ሶሆፔ ሃ ዱጌ ጼላ፤ ኔ ዴሬ ኢስራኤሌኔ ካሴ ኑ ኣዋታስ ኔ ኢማና ጋዳ ጫቂዳ ማላ ኑስ ኢሚዳ ሃ ማኔ ኤሲ ጎጊዛ ቢታዮ ኣንጃ» ጋ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነኒ ደእያ ጌሻ በሳፈ፥ ሳሎፐ ዱገ ፄላ፤ ነ ደርያ እስራኤለ አንጃ፤ ካሰ ኑ ማይዛታስ ነ እማና ጋዳ ጫቅዳ ማነ ኤስ ጎግያ ቢታ ኑስ አንጃ” ያጋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ne de7iya geeshsha bessaafe, salope duge xeella; ne deriya Isra7eele anja; kase nu mayzatas ne immana gada caaqida maathinne eessi goggiya biitta nuus anja” yaaga.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከቅዱስ ማደሪያህ ከሰማይ ተመልከት፤ ሕዝብህን እስራኤልንና ለአባቶቻችን በመሐላ ቃል በገባኸው መሠረት፣ ለእኛ የሰጠኸንን ይህችን ማርና ወተት የምታፈስሰውን ምድር ባርክ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በሰማይ ካለው ቅዱስ መኖሪያህ ሆነህ ወደ ታች ተመልከት፤ ሕዝብህን እስራኤልንም ባርክ፤ ለቀድሞ አባቶቻችን በገባኸው ቃል መሠረት የሰጠኸንን በማርና በወተት የበለጸገችውን ለም ምድር ባርክ።’
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብቲ ቅዱስ መሕደሪኻ፥ ካብ ሰማይ ጠምት እሞ ንህዝብኻ እስራኤልን ነታ ኸምቲ ነቦታትና ዝመሓልካሎም፥ ንኣናውን ዝሃብካና፥ ፀባን መዓርን እተውሕዝ ፍርያም ምድሪ ባርኽ።’
Amharic Tigrinya 2011 ካብቲ ቅዱስ ማሕደርካ፡ ካብ ሰማይ ጠምት እሞ፡ ንህዝብኻ እስራኤልን፡ ነታ ኸምቲ ነቦታትና ዝመሓልካሎም፡ ንኣና ዝሀብካና ምድርን፡ ጸባን መዓርን እተውሕዝ ምድሪ ባርኽ።