Deuteronomy 26:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ሓዘነይ ካብኡ ኣይበልዕኩን፣ ንርኹስ ጥቕሚ እውን ኣይወሰድክዎን፣ ንምዉታት እውን ኣይሃብኩዎን። ኣነ ግና ድምጺ እግዚኣብሄር ኣምላኸይ ሰሚዐ ከምቲ ዝኣዘዝካኒ ዅሉ ገበርኩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በኀዘኔም ጊዜ እኔ ከእርሱ አልበላሁም፤ ለርኩስም ነገር ከእርሱ የኀጢአት መሥዋዕት አልሠዋሁም፤ ከእርሱም አንዳች ለሞተ ሰው አልሰጠሁም፤ የአምላኬንም የእግዚአብሔርን ቃል ሰምቼአለሁ፤ ያዘዝኸኝንም ሁሉ አድርጌአለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በኀዘኔ ጊዜ እኔ ከእርሱ አልበላሁም፥ ለርኵስነቴም ከእርሱ አላወጣሁም፥ ከእርሱም አንዳች ለሞተ ሰው አልሰጠሁም፤ የአምላኬንም የእግዚአሔርን ቃል ሰምቼአለሁ፥ ያዘዝኸኝንም ሁሉ አድርጌአለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በኀዘኔም ጊዜ ከተቀደሰው ክፍል ላይ ምንም አልበላሁም፤ ወይም ንጹህ ባልነበርኩ ጊዜ ያነሣሁትም ሆነ ለሙታን ያቀረብሁት መባ የለም፤ ለአምላኬ ጌታ ድምጽ ታዝዣለሁ፤ ያዘዝኸኝንም ሁሉ ፈጽሜአለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታ ካዩዋ ዎደካ፥ ሄ አስራታፐ አይነ ማበይከ፤ ታን ዎጋን ጌሻ ግደና ዎደካ፥ አፐ ካረ ከሴዳዌካ ባዋ፤ ሀይቄዳ አሳዉካ አጫ ሄዋፐ ዎበይከ። ታን መና ጎዳዉ፥ ታ ጾሳዉ፥ አዛዘታድ፤ ቃይ ኔን ታና አዛዜዳዋ ኡባ ፖላድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ta kayyuwaa wodekka, he asiraataappe ayinne mabeykke; taani wogaan geeshsha gidenna wodekka, aappe kare kesseeddawekka baawa; hayk'k'eedda asawukka ac'aa hewaappe wotsabeykke. Taani Med'inaa Godaw, ta S'oossaw, azazettaad; k'ay neeni taana azazeeddawaa ubbaa polaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Asi hayqqiin kayottashe izappe mabeekke; tani geeyontta dashe izappe aykkoka mabeekke; hayqqida asa gishshas shiiqiza yarshoska izappe aykkoka shiishshabeekke. Tani GODAA ta Xoossaas azazettadis; qasse neni tana azazida ubbaa poladis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሲ ሃይቂን ካዮታሼ ኢዛፔ ማቤኬ፤ ታኒ ጌዮንታ ዳሼ ኢዛፔ ኣይኮካ ማቤኬ፤ ሃይቂዳ ኣሳ ጊሻስ ሺቂዛ ያርሾስካ ኢዛፔ ኣይኮካ ሺሻቤኬ። ታኒ ጎዳ ታ ጾሳስ ኣዛዜታዲስ፤ ቃሴ ኔኒ ታና ኣዛዚዳ ኡባ ፖላዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታ ካዮትያ ዎደካ፥ ሄ አስራታፐ አይባካ ማብከ፤ ታ ቱንዳ ዎደካ እያ ቦቻብከ፤ ሀይቅዳ አሳስ እያፐ እማብከ። ታኒ ጎዳ፥ ታ ፆሳ ቦንቻስ፤ እ ታና ኪትዳባ ኡባ ፖላስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ta kayotiya wodeka, he asraatape aybaka mabike; ta tunida wodeka iya bochabike; hayqida asas iyape immabike. Taani Godaa, ta Xoossaa bonchas; I tana kiittidaba ubba polas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በሐዘን ላይ ሳለሁ፣ ከተቀደሰው ክፍል ላይ ምንም አልበላሁም፤ ባልነጻሁበትም ጊዜ ከዚሁ ላይ ያነሣሁትም ሆነ ለሙታን ያቀረብሁት ምንም ነገር የለም፤ አምላኬን እግዚአብሔርን (ኤሎሂም ያህዌ) ታዝዣለሁ፤ ያዘዝኸኝንም ሁሉ ፈጽሜአለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሞት ሐዘን ጊዜ ከእርሱ አልበላሁም፤ ንጹሕ ባልሆንኩበት ጊዜ ከእርሱ ምንም አላነሣሁም፤ ስለ ሞተ ሰው ለሚቀርብ መባ ከእርሱ ምንም አላቀረብኩም፤ ባዘዝከኝ መሠረት የአንተን የአምላኬን የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ፈጽሜአለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብጊዜ ሓዘንና ኻብኡ ኣይበላዕናን፤ ዘይንፁሃት እንተለና ኸዓ ኻብኡ ኣየውፃእናን፤ ምእንቲ ምዉትውን ካብኡ ኣይሃብናን፤ ቃል እግዚኣብሄር ኣምላኽና ሰሚዕና ኣለና፤ ብዅሉ ነገር ድማ ኸምቲ ዝኣዘዝካና ገበርና። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ጓህየይ ካብኡ ኣይበላዕኩን፡ ንገለ ምውትውን ካብኡ ኣይሀብኩን፡ ቃል እግዚኣብሄር ኣምላኸይ ስማዕኩ፡ ብኹሉ ነገር ድማ ከምቲ ዝአዘዝካኒ ገበርኩ። |