Deuteronomy 26:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ፡ ከምቲ ዝኣዘዝካኒ ዅሉ ትእዛዛትካ፡ ነቲ ቕዱስ ህያባት ካብ ቤተይ ኣምጺአ፡ ንሌዋዊን ንጓናን፡ ንዘኽታምን ንመበለትን ሂበዮ ኣለኹ። ትእዛዛትካ ኣይጠሓስኩን ኣይረሳዕክዎን፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት እንዲህ በል፦ የተቀደሰውን ነገር ከቤቴ ለይች ለሌዋዊው፥ ለመጻተኛውም፥ ለድሀ-አደጉም፥ ለመበለቲቱም እንዳዘዝኸኝ ትእዛዝ ሁሉ ሰጥቼአለሁ፤ ትእዛዝህን ምንም አላፈረስሁም፤ አልረሳሁምም፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት እንዲህ በል። የተቀደሰውን ነገር ከቤቴ ወስጄ ለሌዋዊው ለመጻተኛውም ለድሀ አደጉም ለመበለቲቱም እንዳዘዝኸኝ ትእዛዝ ሁሉ ሰጥቼአለሁ፤ ትእዛዝህን ምንም አላፈረስሁም፥ አልረሳሁምም፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያ በኋላ ለጌታህ እግዚአብሔር እንዲህ በል፦ ‘ከቤቴ የተቀደሰውን ድርሻ ወስጄ በሰጠኸኝ ትእዛዝ መሠረት ለሌዋዊው፥ ለመጻተኛው፥ አባት ለሌለውና ለመበለቲቱ ሰጥቻለሁ። ከትእዛዝህ አልወጣሁም፤ አንዱንም አልረሳሁም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን መና ጎዳዉ፥ ነ ጾሳዉ፥ ሀዋዳን ያጋ፤ ‘ታን ታ ጎለፐ ጾሳዉ ዱማቴዳ ካ ከሳደ፥ ኔን ታና አዛዜዳ ነ አዛዙዋዳን ሌዋቶ፥ በተቶ፥ አታ አዉ ባይና ናናቶነ አምኤቶ እማድ። ታን ነ አዛዙዋፐ እቱዋነ መንበይከ፤ ቃይ እቱዋነ ዶጋ አጋበይከ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan Med'inaa Godaw, ne S'oossaw, hawaadan yaaga; ‹Taani ta golleppe S'oossaw dummateedda katsaa kessaade, neeni taana azazeedda ne azazuwaadan Leewatoo, betetoo, aata aawuu bayinna naanatoonne am"etoo immaad. Taani ne azazuwaappe ittuwaanne mentsabeykke; k'ay ittuwaanne doga aggabeyikke. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye GODAA ne Xoossaa sinththan, «Ne azazida mala tani tasoppe nees dummatidayssa Lewe qommotas, bete asatas, yi7otassinne am7etas immadis; tani ne azazotappe issinokka menththabeekke; qasse issinokka doga aggabeekke. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ጎዳ ኔ ጾሳ ሲንን፥ «ኔ ኣዛዚዳ ማላ ታኒ ታሶፔ ኔስ ዱማቲዳይሳ ሌዌ ቆሞታስ፥ ቤቴ ኣሳታስ፥ ዪኦታሲኔ ኣምኤታስ ኢማዲስ፤ ታኒ ኔ ኣዛዞታፔ ኢሲኖካ ሜንቤኬ፤ ቃሴ ኢሲኖካ ዶጋ ኣጋቤኬ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳ፥ ነ ፆሳኮ፥ “ታኒ ታ ሶፐ ዱማትዳ ካ እሞታ ከሳዳ፥ ነ ታና ኪትዳይሳዳ ሌወታስ፥ በተ አሳስ፥ ይኦታስነ አምኤታስ እማስ። ታኒ ነ ኪታፐ እሱዋካ መንብከ፤ እሱዋካ ዶጋ አጋብከ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Godaa, ne Xoossaako, “Taani ta soope dummatida katha imota kessada, ne tana kiittidaysada Leewetas, bete asaas, yi7otasinne am7etas immas. Taani ne kiitaape issuwaka menthabike; issuwaka doga aggabike. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያ በኋላ ለአምላክህ ለእግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) እንዲህ በል፤ “በሰጠኸኝ ትእዛዝ መሠረት የተቀደሰውን ክፍል ከቤቴ አውጥቼ ለሌዋዊው፣ ለመጻተኛው፣ አባት ለሌለውና ለመበለቲቱ ሰጥቻለሁ። ከትእዛዝህ አልወጣሁም፤ አንዱንም አልረሳሁም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚያም በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት እንዲህ በል፦ ‘ከቤቴ የተቀደሰውን ድርሻ ወስጄ ባዘዝከን ትእዛዞች ሁሉ መሠረት ለሌዋውያን፥ ለመጻተኞች፥ ለሙት ልጆችና ባሎቻቸው ለሞቱባቸው ሴቶች ሰጥቼአለሁ፤ ከትእዛዞችህም አልተላለፍኩም፤ የዘነጋሁትም ነገር የለም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ድማ ‘ነቲ ዝተቐደሰ ኣስራት ካብ ገዛና ኣውፂእና፥ ከምቲ ዝኣዘዝካና ዅሉ ትእዛዛትካ፥ ንሌዋዊን ንስደተኛን ንደኽታምን ንመበለትን ሂብና ኣለና፤ ካብ ትእዛዛትካ ሓደ እኳ ኣየጕደልናን፤ ኣይረሳዕናንውን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ድማ በል፡ ነቲ እተቐደሰ ኻብ ቤተይ ኣውጺኤ፡ ከምቲ ዝአዘዝካኒ ኹሉ ትእዛዝካ፡ ንሌዋውን ንስደተኛን ንዘኽታምን ንመበለትን ሀብኩ፡ ካብ ትእዛዛትካ ገለ እኳ ኣየፍረስኩን ኣይረሳዕኩንውን። |