Deuteronomy 26:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብታ ሳልሰይቲ ዓመት፡ ማለት ዓመት ዕሽር፡ ኵሉ ዕሽር ኣታዊኹም ወዲእኩም፡ ንሌዋዊ፡ ጓና፡ ዘኽታምን መበለትን ኣብ ደጌታትኩም ኪበልዑን ኪዀኑን እንተ ሂብኩምዎም ዝመለአ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ዐሥ​ራት በም​ታ​ወ​ጣ​በት በሦ​ስ​ተ​ኛው ዓመት የም​ድ​ር​ህን ፍሬ ሁሉ ዐሥ​ራት አው​ጥ​ተህ በፈ​ጸ​ምህ ጊዜ፥ ሁለ​ተኛ ዐሥ​ራት አው​ጥ​ተህ በከ​ተ​ሞ​ችህ ውስጥ ይበሉ ዘንድ፥ ይጠ​ግ​ቡም ዘንድ ለሌ​ዋ​ዊው፥ ለመ​ጻ​ተ​ኛ​ውም፥ ለድሃ-አደ​ጉም፥ ለመ​በ​ለ​ቲ​ቱም ስጣ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አሥራት በምታወጣበት በሦስተኛው ዓመት የፍሬህን ሁሉ አሥራት አውጥተህ በፈጸምህ ጊዜ፥ በአገርህ ደጅ ውስጥ ይበሉ ዘንድ ይጠግቡም ዘንድ ለሌዋዊው ለመጻተኛውም ለድሀ አደጉም ለመበለቲቱም ስጣቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “አሥራት በምታወጣት በሦስተኛው ዓመት ከምርትህ አንድ ዐሥረኛ ለይተህ ካወጣህ በኋላ በየከተሞችህ ውስጥ በልተው እንዲጠግቡ፥ ለሌዋዊው፥ ለመጻተኛው፥ አባት ለሌለውና ለመበለቲቱ ስጣቸው፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “አስራታ ከስያ ሄዛን ላይን ላይን ሞኬዳዋ ኡባፐ አስራታ ከሳደ ፖልያ ዎደ፥ ነ ካታማን ደእያ ሌዋቶ፥ በተቶ፥ አታ አዉ ባይናዋንቶነ አምኤቶ እማ፤ ያቶፐ ኡንቱንቱ ህንተ ካታማን ባረዉ ኮሽያ ካ ማናነ ካላና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Asiraataa kessiyaa heezzantsa laytsan laytsan mokkeeddawaa ubbaappe asiraataa kessaade poliyaa wode, ne kataman de'iyaa Leewatoo, betetoo, aata aawuu bayinnawanttoonne am"etoo imma; yaatooppe unttunttu hintte kataman barew koshshiyaa katsaa maananne kallana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Asraata kessiza heedzdzanththo layththan layththan mokkida kath ubbaafe asraata kessa wursidaappe guye ne katamaan de7iza Lewetas, bete asatas, yi7otassinne am7etas ne katamaan istti kalli maana mala imma.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣስራታ ኬሲዛ ሄን ላይን ላይን ሞኪዳ ካ ኡባፌ ኣስራታ ኬሳ ዉርሲዳፔ ጉዬ ኔ ካታማን ዴኢዛ ሌዌታስ፥ ቤቴ ኣሳታስ፥ ዪኦታሲኔ ኣምኤታስ ኔ ካታማን ኢስቲ ካሊ ማና ማላ ኢማ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አስራታ ከስያ ሄን ላይን፥ ነ ካፈ አስራታ ከሳ ኦንግዳፐ ጉየ ነ ካታማን ደእያ ሌወታስ፥ በተ አሳስ፥ ይኦታስነ አምኤታስ እማዳ ኤንቲ ካልድ ማና መላ ኦ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Asraata kessiya heedzantho laythan, ne kathaafe asraata kessa ongidaape guye ne kataman de7iya Leewetas, bete asaas, yi7otasinne am7etas immada enti kallidi maana mela ootha.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የዐሥራት ዓመት የሆነውን የሦስተኛውን ዓመት ምርት አንድ ዐሥረኛ ለይተህ ካወጣህ በኋላ በየከተሞችህ ውስጥ በልተው እንዲጠግቡ፣ ለሌዋዊው፣ ለመጻተኛው፣ አባት ለሌለውና ለመበለቲቱ ስጣቸው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “በሦስተኛው ዓመት ማለት ዐሥራት በምታወጣት ዓመት ዐሥራትህን ሁሉ አጠናቅቀህ ከሰበሰብክ በኋላ በከተማህ ለሚገኙ ለሌዋውያን፥ ለመጻተኞች፥ ለሙት ልጆችና ባሎቻቸው ለሞቱባቸው ሴቶች ሰጥተህ ጠግበው እንዲበሉ አድርግ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “በታ ዓመት ኣስራት ዝኾነት ሳልሰይቲ ዓመት፥ ኣስራት ኵሉ እቶትኩም ምስ ኣውፃእኹም፥ ኣብ ውሽጢ ኸተማታትኩም በሊዖም ክፀግቡስ፥ ንሌዋዊን ንስደተኛን ንደኽታምን ንመበለትን ሃብዎም።
Amharic Tigrinya 2011 በታ ሳልሰይቲ ዓመት፡ ዓመት ዕሽር፡ ዕሽር ኩሉ እቶትካ ኣውጺእካ ምስ ፈጸምካ፡ ኣብ ውሽጢ ደጌታትካ በሊዖም ኪጸግቡስ፡ ንሌዋውን ንስደተኛን ንዘኽታምን ንመበለትን ሀቦም።