Deuteronomy 26:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ናብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ርስቲ ጌሩ ዚህበካ ምድሪ እንተ ኣቲኻ፡ እንተ ረዚስካ ኣብኣውን እንተ ነበርካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “አም​ላ​ክህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ርስት አድ​ርጎ ወደ​ሚ​ሰ​ጥህ ምድር በገ​ባህ ጊዜ፥ በወ​ረ​ስ​ሃ​ትም፥ በኖ​ር​ህ​ባ​ትም ጊዜ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አምላክህ እግዚአብሔር ርስት አድርጎ ወደሚሰጥህ ምድር በገባህም ጊዜ፥ በወረስሃትም በኖርህባትም ጊዜ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ጌታ እግዚአብሔር ርስት አድርጎ ወደሚሰጥህ ምድር ስትገባ፥ ስትወርሳትና ስትኖርባት፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ህንተና ላትስያ ቢታ ገሊደ ኡትያ ዎደ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Med'inaa Goday hintte S'oossay hinttena laatissiyaa biittaa geliide uttiyaa wode,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAA ne Xoossay nena laatissana biittayo ne gela uttiza wode,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳ ኔ ጾሳይ ኔና ላቲሳና ቢታዮ ኔ ጌላ ኡቲዛ ዎዴ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ፥ ነ ፆሳይ ነና ላትስያ ቢታ ገላዳ፥ ዎፑ ጋዳ ዱስ ኦይክያ ዎደ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday, ne Xoossay nena laatisiya biitta gelada, wopu gada duussi oykiya wode,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ርስት አድርጎ ወደሚሰጥህ ምድር ስትገባ፣ ስትወርሳትና ስትኖርባት፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እግዚአብሔር አምላክህ እንድትወርሳት ወደሚሰጥህ ምድር ገብተህ በምትወርሳትና ተደላድለህ በምትቀመጥባት ጊዜ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ናብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ንርስቲ ዝህበኩም ምድሪ ምስ ኣተኹም፥ ወሪስኩምዋ ድማ ኣብኣ ምስ ተቐመጥኩም፥
Amharic Tigrinya 2011 ኪኸውን ድማ እዩ፡ ናብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ንርስቲ ዚህበካ ምድሪ ምስ ኣቶኻ፡ ወሪስካያ ኣብኣ ምስ ተቐመጥካ ድማ፡