Deuteronomy 25:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሰበይቲ ሓዉ ኣብ ቅድሚ እቶም ሽማግለታት መጺኣ ጫማኡ ካብ እግሩ ፈቲሓ ኣብ ገጹ ትፍእ እሞ ከምዚ ክትብል እያ፥ እቲ ቤት ሓዉ ዝዀነ ሰብኣይ ከምኡ ይግበር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዋርሳዪቱ በሽማግሌዎቹ ፊት ወደ እርሱ ቀርባ፦ ‘የወንድሙን ቤት በማይሠራ ሰው ላይ እንዲህ ይደረግበታል’ ስትል የአንድ እግሩን ጫማ ታውጣ፤ በፊቱም እንትፍ ትበልበት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዋርሳይቱ በሽማግሌዎቹ ፊት ወደ እርሱ ቀርባ። የወንድሙን ቤት በማይሠራ ሰው ላይ እንዲህ ይደረግበታል ስትል ጫማውን ከእግሩ ታውጣ፥ በፊቱም እንትፍ ትበልበት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የወንድሙም ሚስት በሽማግሌዎች ፊት ወደ እርሱ ቀርባ፥ የአንድ እግሩን ጫማ በማውለቅ በፊቱ ላይ ትትፋበትና ‘የወንድሙን ቤት በማይሠራ ሰው ላይ እንዲህ ያለው ድርጊት ይፈጸምበታል’ ትበል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ሀይቄዳዋ ማቻቶ ጭማቱዋ ስንን አኮ ሺቃደ፥ አ ገድያ ጫማፐ እቱዋ ከሳደ፥ አ ሶምኡዋን ጩቻ ጩቻደ ሀዋዳን ያጉ፤ ‘ባረ እሻዉ ዘረይ ደአናዉ ኮየና አሳ ቦላ፥ ሀዋ ማላ ካዉሻይ ጋካናዉ በሴ’ ያጉ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | he hayk'k'eeddawaa machchato c'imatuwaa sintsan aakko shiik'aade, Aa gediyaa c'aammaappe ittuwaa kessaade, Aa som"uwaan c'uchchaa c'uchchaade hawaadan yaagu; ‹Bare ishaw zeretsay de'anaw koyenna asaa bolla, hawaa mala kawushshay gakkanaw bessee› yaagu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | he hayqqidayssa machcheya he katamayo kaaleththiza cimata sinththi shiiqada he addeza tohoppe issi caamma shoddada iza ayfeson cuch cuttada, «Ba ishaas zereththi de7ana mala koyontta asa bolla hayssa mala kawushshateththi gakkanaas bessees» gu. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ሃይቂዳይሳ ማቼያ ሄ ካታማዮ ካሌዛ ጪማታ ሲን ሺቃዳ ሄ ኣዴዛ ቶሆፔ ኢሲ ጫማ ሾዳዳ ኢዛ ኣይፌሶን ጩች ጩታዳ፥ «ባ ኢሻስ ዜሬ ዴኣና ማላ ኮዮንታ ኣሳ ቦላ ሃይሳ ማላ ካዉሻቴ ጋካናስ ቤሴስ» ጉ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ማጫስያ ጭማታ ስንን እያኮ ሺቃዳ፥ እያ ጫማፈ እሱዋ ከሳዳ፥ እያ ሶምኦን ጩታዳ፥ “ባ እሻስ ዘረ ዳና መላ ኮዮና አሳ ቦላ ሀይሳ መላ ካዉሽ ጋካናዉ በሴስ” ያጎ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | maccasiya cimata sinthan iyako shiiqada, iya caammaafe issuwa kessada, iya som7on cuttada, “Ba ishaas zerthi daana mela koyonna asa bolla haysa mela kawushi gakanaw bessees” yaago. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የወንድሙም ሚስት በሽማግሌዎች ፊት ወደ እርሱ ቀርባ፣ የአንድ እግሩን ጫማ በማውለቅ በፊቱ ላይ ትትፋበትና “የወንድሙን ቤት በማይሠራ ሰው ላይ እንዲህ ያለው ድርጊት ይፈጸምበታል” ትበል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሟቹ ሚስት በከተማይቱ መሪዎች ፊት ወደ እርሱ ትቅረብ፤ ከእግሩ ጫማዎች አንዱን አውልቃ ምራቋን በፊቱ ላይ በመትፋት ‘ለወንድሙ ዘር ለመተካት እምቢ ለሚል ሰው ይህን ዐይነት አሳፋሪ ነገር ሊፈጸምበት ይገባል’ ትበል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እታ ሰበይቲ ሓዉ ኣብ ቅድሚ እቶም ሹመኛታት ናብኡ ትቕረብ፤ ሳእኑ ኻብ እግሩ ተውፅእ፤ ናብ ገፁ እውን እንትፍ ትበለሉ፤ ‘ገዛ ሓዉ ንዘይሃንፅ ሰብ ከምዙይ ይግበሮ’ ኢላ ድማ ትዛረብ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እታ ሰበይቲ ሓው ድማ ቅድሚ እቶም ዓበይቲ ናብኡ ቐሪባ፡ ሳእኑ ኻብ እግሩ ተውጽእ፡ ናብ ገጹውን ጡፍ ትበለሉ፡ ቤት ሓው ንዘይሰርሕ ሰብ ከምዚ ይብገሮ፡ ኢላ ድማ ትምለስ። |