Deuteronomy 25:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ሽማግለታት ከተማኡ ጸዊዖም ይዛረቡሉ። ኣብ ጎድና ደው ኢሉ ድማ፥ ክወስዳ ኣይደልን እየ እንተ ኢሉ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የከ​ተ​ማ​ውም ሽማ​ግ​ሌ​ዎች ጠር​ተው ይጠ​ይ​ቁት፤ እር​ሱም በዚያ ቆሞ፦ ‘አገ​ባት ዘንድ አል​ወ​ድ​ድም’ ቢል፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የከተማውም ሽማግሌዎች ጠርተው ይጠይቁት፤ እርሱም በዚያ ቆሞ። አገባት ዘንድ አልወድድም ቢል፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚያም የከተማው ሽማግሌዎች ሰው ጠርተው ያነጋግሩት፤ እርሱም፥ ‘እርሷን ላገባት አልፈልግም’ ብሎ በሐሳቡ ቢጸና፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካታማ ጭማቱ አ ጼጊደ ኦችኖ፤ ሀእካ፥ ‘ታን እዞ አክከ’ ጊደ እጾፐ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Katamaa c'imatuu Aa s'eegiide oochchino; ha"ikka, ‹Taani izo akkikke› giide is's'ooppe,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye he katamayo kaaleththiza cimati addeza baakko xeygidi iza oychchetto. Izi ha7ikka maccassayo ekkontta ixxiko,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ሄ ካታማዮ ካሌዛ ጪማቲ ኣዴዛ ባኮ ጼይጊዲ ኢዛ ኦይቼቶ። ኢዚ ሃኢካ ማጫሳዮ ኤኮንታ ኢጺኮ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካታማ ጭማት እያ ፄግድ ኦይችን፥ እ ሀእካ፥ “ታኒ እዮ ኤክከ” ጊኮ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Katamaa cimati iya xeegidi oychin, I ha77ika, “Taani iyo ekike” giiko,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም የከተማው ሽማግሌዎች ያን ሰው ጠርተው ያነጋግሩት፤ እርሱም፣ “እርሷን ላገባት አልፈልግም” ብሎ በዐሳቡ ቢጸና፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ የከተማይቱ መሪዎች ሰውየውን ጠርተው ያነጋግሩት፤ አሁንም እርስዋን ለማግባት ፈቃደኛ ባይሆን
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ እቶም ሹመኛታት ከተማ ናብኣቶም ፀዊዖም ይዛረብዎ። ንሱ ኸዓ፥ ‘ክወርሳ ኣይደልን እየ’ ኢሉ እንተ ፀንዐ፥
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ እቶም ዓበይቲ ኸተማኡ ናባታቶም ጸዊዖም ይዛረብዎ። ንሱ ኸአ፡ ክወርሳ ኣይፈቱን እየ፡ ኢሉ እንተ ጸንዔ፡