Deuteronomy 25:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣሕዋት ብሓንሳብ እንተ ተቐመጡ እሞ ሓደ ኻባታቶም እንተ ሞይቱ ውላድ እንተ ኣልይዎ፡ ሰበይቲ እቲ ዝሞተ ጓና ኣይክትምርዖን እያ፤ ሓው በዓል ቤታ ምስኣ ኣትዩ ከም በዓልቲ ቤቱ ወሲዱ ነቲ ግቡእ ክፍጽም ኣለዎ። ናይ ሓው ሰብኣይ ንዓኣ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ወንድማማቾች በአንድነት ቢቀመጡ፥ አንዱም ልጅ ሳይኖረው ቢሞት፥ የሞተው ሰው ሚስት ሌላ ሰው ታገባ ዘንድ ወደ ውጭ አትሂድ፤ ነገር ግን የባልዋ ወንድም ወደ እርስዋ ገብቶ እርስዋን ያግባ፤ ከእርስዋም ጋር ይኑር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወንድማማቾች በአንድነት ቢቀመጡ፥ አንዱም ልጅ ሳይኖረው ቢሞት፥ የሞተው ሰው ሚስት ሌላ ሰው ታገባ ዘንድ ወደ ውጭ አትሂድ፤ ነገር ግን የባልዋ ወንድም ወደ እርስዋ ገብቶ እርስዋን ያግባ፥ ከእርስዋም ጋር ይኑር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ወንድማማቾች በአንድነት ቢኖሩና ከእነርሱ አንዱ ወንድ ልጅ ሳይወልድ ቢሞት፥ የሟቹ ሚስት ከቤተሰቡ ውጭ ባል ማግባት የለባትም። የባሏ ወንድም ይውሰዳትና ያግባት፤ የዋርሳነት ግዴታውንም ይፈጽምላት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “እትፐ ደእያ እሻቱዋፐ እቱ ናኣ የለናን ሀይቆፐ፥ አ ማቻታ ሀራ ባደ ገሉፑ፤ እዝ አስና እሻይ እዞ አኮ፤ እዝዉ ኮሽያዋ ፖሎ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Ittippe de'iyaa ishatuwaappe ittuu na'aa yelennaan hayk'k'ooppe, Aa machchatta haraa baade geluppu; izi asinaa ishay izo akko; iziw koshshiyaawaa polo. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Issife de7iza ishanttafe issoy naa yelontta hayqqiko iza machcha kare baada allaga as geluppu; izi azinaa ishay izo laattidi izis koshshiza ubbaa kunththo. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢሲፌ ዴኢዛ ኢሻንታፌ ኢሶይ ና ዬሎንታ ሃይቂኮ ኢዛ ማቻ ካሬ ባዳ ኣላጋ ኣስ ጌሉፑ፤ ኢዚ ኣዚና ኢሻይ ኢዞ ላቲዲ ኢዚስ ኮሺዛ ኡባ ኩን። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስፈ ደእያ እሻታፐ እሶይ ናአ የሎና ሀይቅኮ፥ እያ ማችያ ሀራ አስ ገሎፖ። እ አዝና እሻይ እዮ ኤክድ፥ እዉ ኮሽያባ ኩን። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Issife de7iya ishatape issoy na7a yelonna hayqiko, iya machiya hara asi gelopo. I azinaa ishay iyo ekidi, iw koshshiyaba kuntho. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ወንድማማቾች በአንድነት ቢኖሩና ከእነርሱ አንዱ ወንድ ልጅ ሳይወልድ ቢሞት፣ የሟቹ ሚስት ከቤተ ሰቡ ውጭ ባል ማግባት የለባትም። የባሏ ወንድም ይውሰዳትና ያግባት፤ የዋርሳነት ግዴታውንም ይፈጽምላት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ወንድማማቾች በአንድ ርስት ላይ ቢኖሩና አንደኛው ልጅ ሳይወልድ ቢሞት፥ የሟቹ ሚስት ከቤተሰብ ውጪ የሆነ ሌላ ሰው ማግባት አይኖርባትም፤ የባልዋ ወንድም እርስዋን በማግባት የዋርሳነት ግዴታውን ይፈጽምላት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኣሕዋት ብሓንሳእ እንተ ተቐመጡ እሞ፥ እቲ ሓደ ውሉድ ዘይብሉ እንተ ሞተ፥ ሰበይቲ እቲ ዝሞተ ኻብ ቤተ ሰብ ወፃኢ ንኻልእ ኣይትመርዖ። እቲ ሓሙታ ተመርዕዩ ንባዕሉ ይውረሳ እሞ ናይ ሓሙት ግቡእ ይፈፅመላ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣሕዋት ብሓንሳእ እንተ ተቐመጡ እሞ፡ ሓዲኦም ውሉድ ዜብሉ እንተ ሞተ፡ ሰበይቲ እቲ ዝሞተ ናብ ወጻኢ ጓና ኣይትእቶ። እቲ ሓሙታ ናብኣ ኣትዩ ንርእሱ ይውረሳ እሞ ናይ ሓሙት ግቡእ ይፈጽመላ። |