Deuteronomy 25:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ እኩይ ሰብ ኪቕጥቀጥ ዚግብኦ እንተ ዀይኑ ድማ፡ እቲ ፈራዲ ኣደቂሱ ኣብ ቅድሚ ገጹ፡ ከም በደሉ፡ ብዝተወሰነ ቍጽሪ ይቕጥቀጦ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በደ​ለ​ኛ​ውም መገ​ረፍ ቢገ​ባው እን​ዲ​ገ​ረፍ ፈራጁ በፊቱ በም​ድር ላይ ያጋ​ድ​መው፤ የግ​ር​ፋ​ቱም ቍጥር እንደ ኀጢ​አቱ መጠን ይሁን።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በደለኛውም መገረፍ ቢገባው እንዲገረፍ ፈራጁ በፊቱ በምድር ላይ ያጋድመው፤ የግርፋቱም ቍጥር እንደ ኃጢአቱ መጠን ይሁን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በደለኛው ሰው መገረፍ የሚገባው ሆኖ ከተገኘ ዳኛው መሬት ላይ ያጋድመው፤ ለጥፋቱ ተመጣጣኝ የሆነ ግርፋት እርሱ ባለበት ይገረፍ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ባይዛንቻይ ዋ በስያዋ ግዶፐ፥ ትራን ግስሲደ ዞክያ ሾጫናዉ ዳናይ አዛዞ፤ ያቶፐ ባይዛንቻይ ዳና ስንን ባረ ባይዙዋ ኬና ሾጨቶ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Bayzzanchchay wad'uu bessiyaawaa gidooppe, tiraan gisisiide zokkiyaa shoc'anaw daannay azazo; yaatooppe bayzzanchchay daannaa sintsan bare bayzzuwaa keenaa shoc'etto.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qohidayssi garafetti qaxxayettanaas bessizaa gidikko pirdizayti izi zaqullidi garafettana mala azazetto; hessafe guye mooranchchay pirdizayta sinththan ba mooro keena garafetto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቆሂዳይሲ ጋራፌቲ ቃጻዬታናስ ቤሲዛ ጊዲኮ ፒርዲዛይቲ ኢዚ ዛቁሊዲ ጋራፌታና ማላ ኣዛዜቶ፤ ሄሳፌ ጉዬ ሞራንቻይ ፒርዲዛይታ ሲንን ባ ሞሮ ኬና ጋራፌቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ባልዳይሳ ጋራፎ በሲያባ ግድኮ፥ እያ ትራራ ዝንእስድ ዞኮን ሾጫና መላ ዳይናይ ኪቶ። እ ጋራፈተይ ዳይና ስንንነ እ ኦዳ ባላ መላ ግዶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Balidaysa garaafo bessiyaba gidiko, iya tirara zin7isidi zokon shocana mela daynnay kiitto. I garaafetey daynna sinthaninne I oothida balaa mela gido.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በደለኛው ሰው መገረፍ የሚገባው ሆኖ ከተገኘ፣ ዳኛው መሬት ላይ ያጋድመው፤ ለጥፋቱ ተመጣጣኝ የሆነ ግርፋት እርሱ ባለበት ይገረፍ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በደል የፈጸመው ሰው በግርፋት እንዲቀጣ ቢያስፈልግ፥ በደረቱ መሬት ላይ አስተኝተው ጀርባውን እንዲገርፉት ዳኛው ይዘዝ፤ የሚገረፈውም ዳኛው ባለበትና የግርፋቱም ቊጥር የሚወሰነው ወንጀለኛው በሠራው በደል መጠን ይሆናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ በዳሊ መግረፍቲ ዝግብኦ እንተ ኾይኑ፥ እቲ ፈራዲ፥ ብኣፍ ልቡ ናብ ምድሪ ለጥ ኣቢሉ፥ ከም ልክዕ በደሉ ብቝፅሪ ኣብ ቅድሚኡ የግርፎ።
Amharic Tigrinya 2011 ይኸውን ድማ፡ እቲ በደለኛ መግረፍቲ ዚግብኦ እንተ ኾይኑ፡ እቲ ፈራዲ ናብ ምድሪ ኣውዲቑ፡፡ ከም በደሉ ልክዕ ብቑጽሪ ኣብ ቅድሚኡ የግርፎ።