Deuteronomy 25:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ እኩይ ሰብ ኪቕጥቀጥ ዚግብኦ እንተ ዀይኑ ድማ፡ እቲ ፈራዲ ኣደቂሱ ኣብ ቅድሚ ገጹ፡ ከም በደሉ፡ ብዝተወሰነ ቍጽሪ ይቕጥቀጦ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በደለኛውም መገረፍ ቢገባው እንዲገረፍ ፈራጁ በፊቱ በምድር ላይ ያጋድመው፤ የግርፋቱም ቍጥር እንደ ኀጢአቱ መጠን ይሁን። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በደለኛውም መገረፍ ቢገባው እንዲገረፍ ፈራጁ በፊቱ በምድር ላይ ያጋድመው፤ የግርፋቱም ቍጥር እንደ ኃጢአቱ መጠን ይሁን። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በደለኛው ሰው መገረፍ የሚገባው ሆኖ ከተገኘ ዳኛው መሬት ላይ ያጋድመው፤ ለጥፋቱ ተመጣጣኝ የሆነ ግርፋት እርሱ ባለበት ይገረፍ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባይዛንቻይ ዋ በስያዋ ግዶፐ፥ ትራን ግስሲደ ዞክያ ሾጫናዉ ዳናይ አዛዞ፤ ያቶፐ ባይዛንቻይ ዳና ስንን ባረ ባይዙዋ ኬና ሾጨቶ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Bayzzanchchay wad'uu bessiyaawaa gidooppe, tiraan gisisiide zokkiyaa shoc'anaw daannay azazo; yaatooppe bayzzanchchay daannaa sintsan bare bayzzuwaa keenaa shoc'etto. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qohidayssi garafetti qaxxayettanaas bessizaa gidikko pirdizayti izi zaqullidi garafettana mala azazetto; hessafe guye mooranchchay pirdizayta sinththan ba mooro keena garafetto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቆሂዳይሲ ጋራፌቲ ቃጻዬታናስ ቤሲዛ ጊዲኮ ፒርዲዛይቲ ኢዚ ዛቁሊዲ ጋራፌታና ማላ ኣዛዜቶ፤ ሄሳፌ ጉዬ ሞራንቻይ ፒርዲዛይታ ሲንን ባ ሞሮ ኬና ጋራፌቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባልዳይሳ ጋራፎ በሲያባ ግድኮ፥ እያ ትራራ ዝንእስድ ዞኮን ሾጫና መላ ዳይናይ ኪቶ። እ ጋራፈተይ ዳይና ስንንነ እ ኦዳ ባላ መላ ግዶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Balidaysa garaafo bessiyaba gidiko, iya tirara zin7isidi zokon shocana mela daynnay kiitto. I garaafetey daynna sinthaninne I oothida balaa mela gido. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በደለኛው ሰው መገረፍ የሚገባው ሆኖ ከተገኘ፣ ዳኛው መሬት ላይ ያጋድመው፤ ለጥፋቱ ተመጣጣኝ የሆነ ግርፋት እርሱ ባለበት ይገረፍ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በደል የፈጸመው ሰው በግርፋት እንዲቀጣ ቢያስፈልግ፥ በደረቱ መሬት ላይ አስተኝተው ጀርባውን እንዲገርፉት ዳኛው ይዘዝ፤ የሚገረፈውም ዳኛው ባለበትና የግርፋቱም ቊጥር የሚወሰነው ወንጀለኛው በሠራው በደል መጠን ይሆናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ በዳሊ መግረፍቲ ዝግብኦ እንተ ኾይኑ፥ እቲ ፈራዲ፥ ብኣፍ ልቡ ናብ ምድሪ ለጥ ኣቢሉ፥ ከም ልክዕ በደሉ ብቝፅሪ ኣብ ቅድሚኡ የግርፎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ይኸውን ድማ፡ እቲ በደለኛ መግረፍቲ ዚግብኦ እንተ ኾይኑ፡ እቲ ፈራዲ ናብ ምድሪ ኣውዲቑ፡፡ ከም በደሉ ልክዕ ብቑጽሪ ኣብ ቅድሚኡ የግርፎ። |