Deuteronomy 25:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ቦርሳኻ፡ ዓበይትን ንኣሽቱን ዝተፈላለየ ክብደት ዘይክህልወካ ይኽእል እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “በከረጢትህ ውስጥ ታላቅና ታናሽ ሚዛን አይኑርልህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በከረጢትህ ውስጥ ታላቅና ታናሽ የሆነ ሁለት ዓይነት ሚዛን አይኑርልህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “በከረጢትህ ውስጥ ከባድና ቀላል የሆኑ ሁለት የተለያዩ ሚዛኖች አይኑሩህ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ነ ኬሻ ግዶን ዴጾነ ካዉሻ ግዴዳ ላኡ ሚዛናቱ ደኦፕኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Ne keeshshaa giddon dees'onne kawushsha gideedda laa"u miizaanatuu de'oppino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | As baleththanaas gitanne guth gidida nam7u qommo geeddara miishshi ne matan dooppo. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣስ ባሌናስ ጊታኔ ጉ ጊዲዳ ናምኡ ቆሞ ጌዳራ ሚሺ ኔ ማታን ዶፖ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ግታነ ጉ ግድዳ ናምኡ ምዛነ ኦይኮፋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gitanne guuthi gidida nam7u mizaane oykofa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በከረጢትህ ውስጥ ከባድና ቀላል የሆኑ ሁለት የተለያዩ ሚዛኖች አይኑሩህ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ትልቅና ትንሽ ሚዛን ወይም መስፈሪያ በመያዝ ሰውን አታጭበርብር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኣብ ውሽጢ ኸረጢትኩም ማዕረ ዘይኮነ ዓቢይን ንእሽተይን መስፈሪ ወይ ሚዛን ኣይትሓዙ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ከረጺትካ በብይኑ ሚዛን፡ ዓብይን ንእሽቶን፡ ኣይሀሉኻ። |